አዲስ አበባ፡- በአንድ ሀገር ውስጥ ሊኖር የሚችለው አንድ የመከላከያ ሰራዊት ብቻ ነው ሲሉ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ሊቀመንበር አቶ ሌንጮ ለታ ተናገሩ፡፡ በምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢ የሚታየውን የሰላም መደፍረስ አስመልክቶ አቶ ሌንጮ ለታ... Read more »
አዲስ አበባ፡- በትግራይ ክልል በተለያየ ደረጃ በኃላፊነት የሚገኙ ወጣት አመራሮች በአስተሳሰብ ትግል ብቻ ተማምነው በፖለቲካው መድረክ መሳተፍ እንደሚጠበቅባቸው የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት ፓርቲ (አረና) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረስላሴ ተናገሩ፡፡ አቶ... Read more »
ቀደም ሲል ሌሎችን ብሄሮች ወደ አመራርነት ያለማምጣት ጉዳይ ሆን ተብሎ የተደረገ ነው፡፡ እኔ ከመከላከያ ሠራዊት የወጣሁት በብሄሬ ምክንያት ነው፡፡ የኤርትራ መንግሥት ሰላም የፈጠረው ከኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ከጂቡቲና ከሶማሊያ ጋር ነው፡፡ ከዚህ... Read more »
መንግሥት በለውጡ ሂደት ማዕከል ካደረገባቸው ጉዳዮች የሕግ የበላይነትን ማስከበር ዋነኛው ነው፡፡ በዚህ ረገድ የሀገርን ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ከሚደረገው እንቅስቃሴ ባልተናነሰ መልኩ በሌብነት የሕዝብን ገንዘብ የመዘበሩ አካላትን ወደ ሕግ የማቅረቡ ሥራ ከፍተኛ ትኩረት... Read more »
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከተለያዩ አካባቢዎች የተሰባሰቡ ተማሪዎች የሚማሩበት፣ የሚመራመሩበትና እውቀት የሚያፈልቁበት ተቋም ነው፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን በአንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ይህ ተቀይሮ በዘር በመከፋፈል ጸብ የሚስተናገድበት ሜዳ ሆኖ ታይቷል፡፡ በውስን ተማሪዎች የሚፈጠረው አለመግባባት... Read more »
አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ የገቢ አሰባሰብ ላይ የታክስ መሰረት መጥበብ ዋነኛ ችግር እየሆነ መምጣቱን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በአገሪቱ ስር የሰደደ የተደራጀ ሌብነት፣ ታክስ ስወራ፣ የኮንትሮባንድ መስፋፋት እና ሌሎችም ጥፋቶች ለአገሪቱ ገቢ መቀዛቀዝ ምክንያት... Read more »
አዲስ አበባ፡- የሠላም፣ የእርቅ፣ የመቻቻልና የአብሮነት ስሜት እንዲዳብር ማድረግ ያስችላል የተባለው የእርቀ ሰላም ኮሚሽን ለማቋቋም የወጣው ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት በአካሄደው መደበኛ ስብሰባው የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች... Read more »
በኢትዮ-ኤርትራ መካከል ሰላም በመስፈኑና ስጋት በመወገዱ ፣ በመከላከያ በተካሄደው ሪፎርም ስድስት የነበሩት ዕዞች ወደ አራት ዝቅ በማለታቸው በሰሜን ድንበር አካባቢ የነበረውን የተወሰነው የመከላከያ ሰራዊት ወደ ሌሎች የኢትየጵያ ክፍሎች የማንቀሳቀስ ስራ እየተሰራ መሆኑን... Read more »
አዲስ አበባ፡- በተፈቀደላቸው ቦታ ላይ ብቻ በህጋዊ መንገድ ለመንገድ ከተመዘገቡ 38 ሺ 675 የጎዳና ላይ ነጋዴዎች መካከል 10 ሺ 137ቱ ህጋዊ የንግድ ስርዓት ውስጥ ገብተው መነገድ መጀመራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ... Read more »
ከገቢዎች ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በ2007 ዓ.ም የግብር ገቢ ከአጠቃላይ አገራዊ ዓመታዊ ምርት 13 ነጥብ 4 በመቶ ነበር። በ2012 ደግሞ ወደ 17 ነጥብ 2 በመቶ ለማሳደግ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው። ነገር ግን... Read more »