የኢትዮ – ኤርትራ መንገድ መዘጋቱን አስመልክቶ መንግሥት አስተያየት ከመስጠት ተቆጠበ

– የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል የነበረችው ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ ትተካለች – ከ44  ሺህ በላይ ሕገ ወጥ ስደተኞች እንዲመለሱ ተደርጓል አዲስ አበባ፡- በኢትዮ-ኤርትራ ዳግም ግንኙነት ክፍት የተደረጉ መንገዶች ከትላንት በስቲያ መዘጋታቸውን የዛላንበሳ... Read more »

የቡና ወጪ ንግድ በብድር እጦት እየተፈተነ ነው

አዲስ አበባ፡- መንግስት በ2009 በጀት ዓመት የወጪ ንግዱን ለማበረታት ባወጣው መመሪያ መሰረት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር አገልግሎት ማግኘት አለመቻላቸውን ቡና አምርተው ወደ ውጭ የሚልኩ የህብረት ስራ ማህበራት፣ አርሶ አደሮችና ላኪዎች አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ... Read more »

የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲውን በጠንካራ ዲፕሎማቶች

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባካሄደው መዋቅራዊ ለውጥ ጋር ተያይዞ ተደራድሮና አሳምኖ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ሚናውን የሚወጣ ጠንካራ ዲፕሎማት ለመፍጠር በችሎታቸውና በትምህርት ዝግጅታቸው ጠንካራ ናቸው ለተባሉ ዲፕሎማቶች ሹመት ሰጥቷል፡፡ በጅቡቲ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና... Read more »

‹‹የምርጫ ቅድመ ዝግጅት የጊዜ መጣበብ እንዳይፈጠር ሰግቻለሁ›› ምርጫ ቦርድ

የዝግጅቱ ማፋጠንም ሆነ ማጓተት በመንግሥት እጅ መሆኑ ተገለጸ አዲስአበባ፡- በተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች እየቀረቡ ያሉ የተለያዩ አጀንዳዎች በ2012 በጀት ዓመት በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ የቅድመ ዝግጅት ሥራው ላይ የጊዜ መጣበብ ሊያስከትል ይችላል የሚል... Read more »

የአስተሳሰብ እንጂ የመሳሪያ ትግል ትውልዱን አይመጥንም

ኢትዮጵያ ለዘመናት በውጭ ወራሪዎች ስትፈተን የኖረች ግን አንዴም እጅ ያልሰጠች የአፍሪካ የነጻነት ተምሳሌት የምትባል ታላቅ አገር ናት፡፡ ጠላትን በጋራ የሚመክቱት ዜጎቿ የውጭ ወራሪዎችን በአንድነት ከመለሱ  በኋላ ግን በማያባራ የእስር በርስ ግጭት መጠመዳቸው... Read more »

የመቶ ቀኑ  የትራንስፖርት ዘርፍ እቅድ ረጅሙን ወረፋ ያሳጥረው ይሆን ?

ከቤቴ ለጉዳዬ ፈጥኜ ለመድረስ ተቻኩዬ ወጥቻለሁ፡፡ ምርጫዬ  ከስቴዲየም  አራት ኪሎ፣ ሥድስት ኪሎ ከዚያም ማሳረጊያው ሽሮ ሜዳ የሆነ የሕዝብ መገልገያ ታክሲ መያዝ ነበር፡፡ እስከ 1፡20 ደቂቃ ባለው ጊዜ ውስጥ ለመድረስ አቅጄ ብወጣም ረጃጅም... Read more »

ለአሠሪና ሠራተኛ ብሩህ ዘመን

የኢፌዴሪ ሠራተኛና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ‹‹የኢንዱስትሪ ሰላም ለአካታችነትና ለዘላቂ ልማት›› በሚል መሪ መልዕክት ከታህሳስ 17 እስከ 18 ቀን  2011 ዓ.ም የሚዘልቅ ሀገር አቀፍ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ጉባዔ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ... Read more »

ኢትዮ ቴሌኮም የታሪፍ ቅናሽ ቢያደርግም ከዓምናው የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ330 ሚሊዮን ብር ተጨማሪ ገቢ አግኝቷል

አዲስ አበባ፡- ኢትዮ ቴሌኮም  የታሪፍ ቅናሽ ይፋ ካደረገ በኋላ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ያገኘው ገቢ ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር  ሲነጻጸር የ330 ሚሊዮን ብር ጭማሪ ማሳየቱን ገለጸ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም የስትራቴጂና ፕሮግራም ማኔጅመንት... Read more »

በጭብጨባ የተቋረጠው የአቶ ዓምዶም ገብረስላሴ ሃሳብ ምን ነበር?

የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ በወቅታዊ ሀገራዊና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ የፖለቲካ  ምሁራን፣  የተቃዋሚ  ፓርቲ  አባላት፣ የቀድሞ የህወሓት አመራሮችና ተጋባዥ እንግዶች የተገኙበት ውይይት አካሂዶ ነበር፡፡ በመድረኩ  ጽሑፍ ያቀረቡት አቶ በረከት ስምዖን ሲሆኑ፤ ሰፊ ውይይቶችም ተካሂደዋል፡፡... Read more »

ኢንተርፖል 11 ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ ሰጥቷል

አዲስ አበባ፡- ዓለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም ኢንተርፖል እአአ ከ2014 እስከ አሁን ድረስ 11 ተጠርጣሪ ወንጀለኞችን አሳልፎ ሰጥቷል፡፡ ተጠርጣሪ ወንጀለኞችን አሳልፎ ለህግ ከመስጠት አኳያ ከኢትዮጵያ ጋር በመስራት ላይ ነው፡፡ የኢንተርፖልና ዓለም አቀፍ የፖሊስ... Read more »