የኦሮሚያ አርብቶ አደሮች ቀን በቦረና ዞን በያቤሎ ሊከበር ነው

አዲስ አበባ፡- የኦሮሚያ አርብቶ አደሮች በዓል ከመጪው ጥር 11 እስከ ጥር 13 ቀን 2011ዓ.ም በቦረና ዞን ያቤሎ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የክልሉ አርብቶ አደር አካባቢ ልማት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ ሊበን... Read more »

የአይበቃምና ይበቃል ውዝግብ

ቦታው ለመልሶ ልማት በሚል በቆርቆሮ ታጥሮ ለግል ባለሀብቶች የተሰጠ ቢሆንም፣ አንድም የልማት እንቅስቃሴ ሳይታይበት በፍርስራሽ ተሞልቶ፣ ዳዋ ለብሶ፣ የመጸዳጃ እና የቆሻሻ መጠያ ስፍራ ሆኖ ኖሯል፡፡ ካዛንቺስ ኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል ፊት ለፊት የሚገኘው... Read more »

ለወጪ ንግዱ መበረታታት እሴት መጨመርና ኮንትሮባንድን መቆጣጠር  ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፡- በግብርና ምርቶች ላይ እሴት መጨመርና የኮንትሮባንድ ንግድን በጥብቅ መቆጣጠር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተዳከመ የመጣውን የወጪ ንግድ ዳግም እንዲያንሰራራ እንደሚያደርግ ተጠቆመ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ረዳት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ደኑ... Read more »

« መንግሥት ተልዕኳቸውን በአግባቡ የማይወጡ ዲፕሎማቶችን አይታገስም»- ዶክተር ዓብይ አህመድ

አዲስ አበባ (ኢዜአ)፡- መንግሥት ተልዕኳቸውን በአግባቡ የማይወጡ ዲፕሎማቶችን ከዚህ በኋላ እንደማይታገስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት «ዓለም አቀፍ አዝማሚያዎችና የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ» በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ ሚሲዮኖችና በውጭ... Read more »

«የትውልዶች አገናኝ ድልድይ እንዳይሰበር የማድረግ ኃላፊነት የአገር ሽማግሌዎች ነው»- ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል

አዲስ አበባ፡-  የአገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች  ወቅታዊ ችግሮችን ከማርገብ ባለፈ ለዘላቂ ሰላምና የአገር ግንባታ ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው የሰላም ሚኒስቴር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል አስታወቁ። አገር ግንባታ በትውልድ ቅብብሎሽ የሚካሄድ ሂደት እንደመሆኑ ትውልድ በመጣና... Read more »

 የቀድሞ የሜቴክ ኃላፊዎች ከመርከቦች ግዢ ጋር በተያያዘ ተከሰሱ

@ አቶ ኢሳያስ ዳኘው በዋስትና እንዲለቀቁ ተፈቀደ አዲስ አበባ፡- ሜጄር ጄኔራል ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ 12 የቀድሞ ሜቴክ ከፍተኛ ኃላፊዎችና ሁለት ግለሰቦች ከመርከቦች ግዢ፣ጥገናና አስተዳደር ጋር ተያይዞ ትናንት በፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት 15ኛ... Read more »

የሽሮ ሜዳ ቁስቋምና የአቃቂ ቱሉ ዲምቱ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ ተጀመረ

የሽሮ ሜዳ ቁስቋምና የአቃቂ ቱሉ ዲምቱ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ በይፋ ተጀመረ፡፡ በይፋ የተጀመሩት የአስፋልት የመንገድ ፕሮጀክቶችን የአቃቂ ከተማ ቱሉ ዲምቱና የሽሮሜዳ ቁስቋም ሲሆኑ ግንባታቸው ሲጠናቀቅ ከሚኖራቸው የኢኮኖሚና ማህበራዊ ጥቅም ባሻገር የከተማዋን... Read more »

እንደማመጥ!

ኢትዮጵያውን በእምነታቸው የማይደራደሩ ህዝቦች ናቸው፡፡ ይህንንም እምነቶቻቸውን ጠብቀው በማቆየት አስመስክረዋል፡፡ በክርስትናም ሆነ በእስልምና ሃይማኖት ጥላ ስር የተሰባሰቡ ዜጎች መረዳዳት፣ መከባበር፣ መሰማማትና ሃይማኖታዊ አስተምህሮዎችን ተቀብሎ መኖር ሃይማኖቶቹ የለገሷቸው እሴቶቻቸው ናቸው፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ... Read more »

በተቋማቱ ሰላም ለማምጣት ኃላፊዎቹና መምህራኑ ኃላፊነታቸውን አለመወጣታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት የየተቋማቱ ኃላፊዎችና መምህራን ሥራቸውን በአግባቡ እየተወጡ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው... Read more »

“አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የመኪና አደጋ አልደረሰባቸውም” አቶ አሰማኸኝ አስረስ

በማህበራዊ ሚዲያ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የመኪና አደጋ እንደደረሰባቸው ተደርጎ እየተናፈሰ ያለው ወሬ ሃሰት መሆኑን የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ አስረስ ተናገሩ። በምዕራብ ጎንደር ገንዳ ውሃ ከተማ ሰሞኑን በተከሰተው... Read more »