በንጉሱ ዘመን የሀገራችን ክፍሎች በጠቅላይ ግዛት፣ በአውራጃና በወረዳ የተከፈሉ ነበሩ፡፡ ወታደራዊው ደርግ ሲመጣ ደግሞ ክፍለ ሀገር፣ አውራጃ፣ ወረዳና ቀበሌ በሚል ተጠሩ። ኢሕአዴግ በትረ ሥልጣኑን ሲቆናጠጥ ክልል፣ ዞን፣ ወረዳ በሚል ተሸነሸኑ፡፡ ቀስ በቀስም... Read more »
የመድረክ ሥሙ ሚኪ ጎንደርኛ ነው፡፡ የሥሙ መነሻም በሕዝብ ዘንድ ታዋቂ ያደረገው ጎንደርኛ የተሠኘ ሥራው ነው፡፡ እውነተኛ ሥሙ ግን ሚኪያስ ከበደ ነው፡፡ ሚኪ እና ጎንደርኛ የተሠኘ ሙዚቃውን አዋህዶ የሚል ሚኪ ጎንደርኛ ብሎ ለመጀመሪያ... Read more »
በአንድ የአዲስ አበባ ከተማ ውድ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አናት ላይ ቆሜያለሁ። የፕሮጀክቱ ግንባታ ሲጀመር ይፋ የተደረጉ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ የሚገነባው መንገድ 3 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር ይረዝማል፤ ከእዚህ ርቀት ውስጥ 320 ሜትሩ ዋሻ... Read more »
ሰዎች የሚበዙበት የገበያ ስፍራ ይመስል ግቢው በሰዎች ጫጫታ ተሞልቷል፡፡ “ ቢሾፍቱ፣ ዝዋይ፣ ሀዋሳ፣ ሻሸመኔ” የበዙ ድምፆች የተለያየ አገር ስም ይጣራሉ፡፡ የመኪኖች ጥሩንባ በተለያየ ድምፀት ይሰማል፡፡ ለመኪናም ለእግረኛም መግቢያና መውጫ ይሆን ዘንድ በሰፊው... Read more »
የዘንድሮው ክረምት ብርዱ ከበድ ያለ ነው። የብርዱ ክብደት አንዳንዶችን በንቃት እና በትጋት አቃፊ እንዲፈልጉ አያረጋቸውም ተብሎ አይገመትም። እርግጥ ብርዱ አንዘፍዝፏቸው አቃፊ እየፈለጉ ያሉት በዋነኝነት ላጤዎች እንደሆኑ የታወቀ ነው። ባለትዳሮች ወይም ወላጆችንም ብርዱ... Read more »
አሁን ያለንበት ዘመን የፕሮጀክት ነውና በዛሬው አዲስ ዘመን ድሮ ዓምዳችን በ19 50 ዎቹ በሰኔና በሀምሌ ወራት ታትመው ከወጡት ዘገባዎች መካከል አብዛኞቹ በፕሮጀክት ጥናትና ፕሮጀክቶች ላይ ያተኮሩ ናቸውና ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡ መልካም ንባብ የጣና... Read more »
ለሰው ልጅ ከሚያስፈልጉ መሰረታዊ ነገሮች አንዱ ልብስ ነው፡፡ የሰው ልጅ ልብስ መልበስ ሰብዓዊ ሞራላዊና መንፈሳዊ ግዴታው ነው፡፡ አዳምና ሔዋንን ዕጸ በለስ አትብሉ የተባለውን ትዕዛዝ በመጣሳቸው ዕርቃናቸውን እንዲቀሩ መደረጋቸው ይታወቃል፡፡ ይህ በመሆኑም እርስ... Read more »
የሰው ልጅ ጥንካሬዎችና መገለጫዎች በርካታ ናቸው። ዛሬ ለመኖር ምቹ የሆነች ዓለም ማግኘት የቻልነው በብዙ ጥረት ነው። ግለሰቦች የማሰላሰልና የመፍጠር አቅማቸውን ተጠቅመው ተዓምር እንድናይ አስችለውናል። ዘመናዊነት፣ ቀላል ህይወት፣ ሕግና ሥርዓት የዓለም ሁሉ ገዢ... Read more »
ታሪክ ተመልሶ ሲታይ አንድም ለመማሪያ በዚያውም ዛሬ የተገኘንበትን በብዙ ማሳያ ነውና ከትውስታ ገፃችን ላይ ፈላልገን አስረጂ መዛግብትን አገላብጠን ትላንት የሆነውን ዛሬ ላይ እንድትመለከቱት ከዓመት በፊት በዚህ ሳምንት የሆነውን አንድ ታላቅ ክስተት ዛሬ... Read more »
በሀገራችን የኮቪድ ስርጭት እየቀነሰ ይመስላል፡፡ የጤና ሚኒስቴር እለታዊ የኮቪድ መረጃ እንደሚያመለክተውም ስርጭቱ እየተስፋፋ ነው የሚያስኝ ሁኔታ የለም፡፡ አንድ ሰሞንም ለጥቂት ቀናት በበሽታው የሞተ እንዳልነበረም ሳስታውስ ስርጭቱ እየቀነሰ መሆኑን ታሰበኝ፡፡ እንዲህ ዓይነቱን ለውጥ... Read more »