ፋሽን ተኮር አልባሳት የሚሠሩና የሚያዘጋጁ ወጣቶች እየተፈጠሩ ነው

በኢትዮጵያ አምራች ኃይል በብዛት፤ ለጨርቃ ጨርቅ ደግሞ ግብአት የሚሆን ጥጥ አላት። ሀገሪቱ ለጥጥ ምርት የተመቸችና ለዚህ ምርት ግብዓት የሚሆኑ የኢንቨስትመንት ስፍራዎችም አሏት። የጨርቃጨርቅ በተለይም የተዘጋጁ ልብሶችን ለሚያመርቱ ፋብሪካዎች የኢንዱስትሪ ፓርኮች ተገንብተው ዝግጁ... Read more »

የእግር ኳስ ኃይል!

ስፖርት በዘመናችን ብዙ ነገር ነው። በተለይም በዓለም ሕዝብ ዘንድ እጅግ ተወዳጅና ከፍተኛ ተቀባይነት ያለው የእግር ኳስ ስፖርት ለአንድ አገር፣ ማህበረሰብና ግለሰብ ተዘርዝሮ የማያልቅ ዘርፈ ብዙ ጥቅም እንዳለው የማይስማማ አለ ተብሎ አይታሰብም። ዓለማችን... Read more »

አሳቢው ዋጄ

የተወለደው አዲስ አበባ ነው። ወቅቱም መጋቢት 27 ቀን 1975 ዓ.ም። ነጋዴ አባቱ እና የቤት እመቤት እናቱ ከወለዷቸው ልጆች መካከል አንዱ ነው። ቤተሰቦቹ በሀይሉ ዋሴ የሚል ስም ሲሰጡት ወዳጆቹ ግን የሚያውቁት ዋጄ በሚለው... Read more »

ፈላስፋው እጓለ

ዶ/ር እጓለ ገብረ ዮሐንስ የካቲት 6 ቀን 1924 ዓ/ም ከአባቱ ከመምሬ ገብረ ዮሐንስ ተሰማና ከእናቱ ከወ/ሮ አመለወርቅ ሀብተ ወልድ አዲስ አበባ ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ አጥቢያ ተወለደ:: ዕድሜው ለትምህርት ሲደርስ በዚሁ ደብር... Read more »

የሙዚቃው ንጉሥ

 የዚህ ሰው ነገር ይገርማል! አስገራሚነቱ ከውልደቱ ይጀምራል። የተወለደው በዕለተ መስቀል መስከረም 17 ቀን 1933 ዓ.ም ነው። ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ደግሞ የፋሲካ በዓል ዕለት ሚያዝያ 11 ቀን 2001 ዓ.ም ነው። የዚያን ዓመት... Read more »

መምህር፣ ተርጓሚ፣ ጋዜጠኛ እና ደራሲ

 ከልጅነቱ ጀምሮ ጎበዝ ተማሪ ነበር። በ1948 ዓ.ም ከተግባረ ዕድ ትምህርት ቤት ሲመረቅ አንደኛ በመውጣት የከፍተኛ ማዕረግ ተሸላሚ ሆኖ ነው። የከፍተኛ ውጤት ባለቤት በመሆኑ በዚያው በተግባረ ዕድ ትምህርት ቤት መምህር ሆኖ ተቀጠረ። የውጭ... Read more »

በሃምቡርግ ማራቶን ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች የአሸናፊነት ግምት አግኝተዋል

በጀርመን የጸደይ ወራት ከሚካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮች ትልቁ የሃምቡርግ ማራቶን ነው። የተጀመረው እአአ ከ1986 የሆነው ይህ የማራቶን ውድድር፤ በዓለም አትሌቲክስ የወርቅ ደረጃ ከተሰጣቸው የጎዳና ላይ ውድድሮች መካከል አንዱ ነው። በዘንድሮው ነገ በሚካሄደው በዚህ... Read more »

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንና የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ

በኢትዮጵያ በየክልሉና ከተማ አስተዳደሮቹ በርካታ ስታዲየሞች ተገንብተዋል፤ እየተገነቡም ይገኛሉ። ሁሉም ስታዲየሞች ግን የፊፋን መስፈርት በጠበቀ መልኩ የተገነቡ አይደሉም። ይህን ተከትሎም እገዳ ተጥሎባቸዋል። በእዚህ የተነሳም ዓለም አቀፍ ጨዋታዎችን ማስተናገድ አልቻሉም። ደረጃቸውን ለመጠበቅና ግንባታቸውን... Read more »

የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ድልድል

ኮትዲቯር አዘጋጅ የሆነችበት 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ምድብ ድልድልን ካፍ ይፋ አድርጓል። በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ በምድብ አራት ከግብጽ፣ ማላዊ እና ጊኒ ጋር መደልደሏ ታውቋል። የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) በበላይነት የሚመራው የአህጉሪቷ... Read more »

የዓባይ ዘመን ብዕር ትናንትና ዛሬ

ዋለልኝ አየለ ዓባይ/ወንዙ/ በተለያየ ዘመን የተለያየ ስሜትን ይገልጻል። ጥንት ድልድይ ከመኖሩ በፊት በዓባይ ወንዝ ሳቢያ የተቆራረጡ የወዲያ ማዶ እና የወዲህ ማዶ ሰዎች በእንጉርጉሯቸው የሚናገሩት የዓባይን አስቸጋሪነት ነበር። ስለዚህ እነዚያ የጥንት የስነ ቃል... Read more »