ሁሌም ከኢትዮጵያ ጋር የሚኖሩ የሙዚቃ ንጉሡ ተዋጊ ዜማዎች

መግቢያ፡ ታላቅ ሥራ የሚከወንባት ታላቅ ጥበብ ያኔ ገና ድሮ የሰው ልጆች ስማቸውን ለማስጠራት አስበው ራሱ ወደ ሰማይ የሚደርስ ግንብ ለመሥራት ሳይንጠራሩ፤ ፈጣሪም የሰዎች ሙከራ ተሳክቶ ሰማይ ድረስ ሄደው ቤቱን እንዳያጣቡበት አስቦ እርስ... Read more »

አሁንም እንደ ሞኝ አውሬ !

ጠላትን እንዳመጣጡ ስለመመለስ ኢትዮጵያውያን አሳምረው ያውቃሉ። ይህ ብቻም አይደለም፤ አመጣጡን አይተው መወሰን ላይም ችግር የለባቸውም። ይህ ባይሆን ኖሮ ታሪክ መዝግቦ ያስቀመጣቸው በርካታ የጦር ሜዳ ድሎች ባለቤት ባልሆኑ ነበር። ይህን የኢትዮጵያውያንን እና የኢትዮጵያዊነትን... Read more »

ወጋገን

የጥቅምት ብርድ እትት እያረገኝ ወደ ቤቴ አቀናሁ:: ጥቅምት ቅልጥም የሚበላበት ትክክለኛው ጊዜ እንደሆነ የገባኝ ሦስት ያህል ልብስ ደራርቤ እትት ማለቴን ሳይ ነበር:: የኢትዮጵያ ህዝብ ግን ጥበበኛ ነው:: መስከረምን ለተስፋና ለአደይ አበባ ሰጥቶ... Read more »

የሥነ ጽሑፍ መድረኮች ለምን ተቀዛቀዙ ?

የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ከ2012 ዓ.ም አጋማሽ በፊት በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየተዘዋወረ የሥነ ፅሁፍ መድረኮችን ያዘጋጅ ነበር። በጉዞዎቹም ደራሲያን እና ሌሎች ታዋቂ ሰዎችን ያሳትፍ ነበር፡፡ እነዚህ ደራሲያን እና ታዋቂ ሰዎች ጉዞው በተዘጋጀበት አካባቢ... Read more »

አዲስ ዘመን ዱሮ

በዚህ የቴክኖሎጂ ዘመን በተለያዩ የዓለም ጫፎች የተከሰቱ ክስተቶችን በበይነ መረብ አማካኝነት እናገኛለን። በሀገራችንም እንደዚያው እየሆነ ነው፡፡ የዚህን ዘመን ብቻ ሳይሆን የቀደሙትን ዘመናት ስራዎች በቴክኖሎጂው ተደራሽ ማድረግ የተጀመረም ይመስለኛል፡፡ በሀገራችን ቀደምት ጽሁፎችን በበይነ... Read more »

የፋሽን ዕድገት ማነቆዎችና መፍትሄዎቻቸው

የፋሽን ኢንዱስትሪው ትኩረት ተሰጥቶ ከተሰራበት ለአገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው።አገራዊ ገቢን በከፍተኛ ሁኔታ ከማሳደግ ባለፈ፤ ከሌሎች ዘርፎች በተሻለ የሰው ሀይል የሚያሳትፍና የስራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ የሚያስችልም ነው።የኢንዱስትሪውን ጠቀሜታ የተረዱት አገራት... Read more »

የደብተር ሽፋን

በቅርቡ ሽሮ ሜዳ ከወንድሜ ልጅ ጋር ሆነን ለዘመድ ልጆች ደብተር ለመግዛት በየሱቆች ዞር ዞር እያልን ነበር። እኔ በየሱቁ እየገባሁ ደብተር እያገላበጥኩ ስመለከት ብዙ ጊዜ ወስደኩ፤ እሱም የሒሳብ መምህር ስለሆነ ለምዶበት ነው መሰለኝ... Read more »

ኪነጥበብ በዚህ ዘመን

ኪነ ጥበብ በየዘመኑ የተለያየ ባህሪ ይላበሳል። ለዚህም ነው የሥነ ጽሑፍ ሰዎች ‹‹የዚህ ዘመንና የዚያ ዘመን ኪነ ጥበብ›› የሚሉት። በየመዘኑ የተለያየ ባህሪ እንዲኖረው ከሚያደርጉት ምክንያቶች መካከልም ኪነጥበቡ የተገኘበት ዘመን ወቅታዊና አስተዳደራዊ ሥርዓት ባህሪ... Read more »

ጸጥታችንን ያልወደደው የጸጥታው ምክር ቤት

 ጎበዝ ዘንድሮ የሚሰማው ሁሉ አጃይብ ያሰኛል፡፡ የዓለምን ሰላምና ጸጥታ ላስጠብቅ ተፈጥሪያለሁ የሚለው ተቋም የኢትዮጵያን ጸጥታና ሰላም ፈፅሞ የሚፈልገው አልመሰለም፡፡ ተቋሙ ለኢትዮጵያ ሰላም ያልቆመ ስለመሆኑ በርካታ መረጃዎችን መጥቀስ ቢቻልም፣ በቅርቡ የሆነው ደግሞ ዓላማው... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

ታሪክ ማንበብ ያልኖሩበትን ዘመን ያስኖራል›› ይባላል።ይህ ማለት እኛ ባልነበርንበት ዘመን የነበረውን ሁነት ይነግረናል ማለት ነው።አዲስ ዘመን ጋዜጣ የተለያዩ ዘመናት የየዕለት ሁነት ሰንዶ ያስቀመጠ የ81 ዓመታት ታሪክ ነው። ጋዜጣው በሰነዳቸው መረጃዎቹ ያልነበርንበትን ዘመን... Read more »