የጥቅምት 24ቱ ክህደት

የዛሬ አመት ባለፈው ሳምንት፤ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ። ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ታሪክ ይቅር የማይለው ክህደት ተፈጸመባቸው። ኢትዮጵያ ክህደት ተፈጸመባት። አገራዊ ለውጡን በመቃወም በትግራይ ክልል በመሸገው ክልሉን ያስተዳድር በነበረው የሕወሓት ቡድን የአገር... Read more »

አዲስ ዘመን ዱሮ

በዛሬው አዲስ ዘመን ድሮ እትማችን በ19 60ዎቹ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ይዟቸው ከወጣ ዘገባዎች ጥቂቶቹን ላስነብባቸው ወደናል:: በዚህም የተለያዩ ማህበራዊ፣ ህጋዊና ወጣ ያሉ አስደናቂ ዘገባዎችን ይዘን ቀርበናል:: የዋልጋ ደላና ድልድይ ተሠራ ግዮን ፤(ኢ-ዜ-አ-)... Read more »

ኮቪድ-19 ያበረከተልን በጎ ልማዶች

ባለፈው ሳምንት የተከበረውን የእጅ መታጠብ ሳምንት ምክንያት በማድረግ ሰይፉ ፋንታሁን በኢቢኤስ ቲቪ ላይ ከአርቲስት ሚካኤል ታምሬ ጋር አንዲት አጭር ጭውውት አሳይቷል።ሰይፉ የእጁን ንጹህነት አይቶ ሊበላ ሲል አርቲስት ሚካኤል ይከለክለዋል።የሰይፉ እጅ በባትሪ መሰል... Read more »

መለወጥ ያለበት የማህበረሰቡ የፋሽን አመለካከት

ውብ የሆነው የወጣትነት ጊዜን ፍሬማ የሆነ ተግባር ላይ ካዋሉት ለስኬት መንገድ ያቃርባል። ሮጦ ለመስራት ጉልበት የፈለጉትን ለማድረግ አቅም በዚህ እድሜ የሚታጠቁት ሀብት ነው። ይሄን መመነዘር ደግሞ የባለቤቱ የወጣቱ ተግባርና ኃላፊነት ነው። ወጣቶች... Read more »

መፀው – የጽጌያት፣ የእሸትና የአዝመራ መሰብሰቢያ ወራት

በአብዛኛው መፀው የእረኛ ወራት በመባል ይታወቃል፤ ከላይ እንደገለጽነው ለእረኛ የጥጋብ የደስታ የእርካታ የጨዋታ ወቅት ነው። የበቆሎ ፣ የባቄላ፣የአተር፣ የስንዴ፣ የማሽላ እሸት እንደልቡ ይበላል፤ የማሽላና የስንዴ እሸት እየጠበሰ (በኦሮምኛ ወጠላ ይባላል) የሚበላበት ነው።... Read more »

ሥዕልን በቤተሰብ

የሥነ ጥበብ ሰዎች አንድ የሚሉት ነገር አለ። ‹‹አርቲስት›› የሚለው ቃል የሚያገለግለው ለሠዓሊ ነው። ‹‹አርት›› የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል የቅርጻቅርጽና የሥዕል የፈጠራ ሥራዎችን የሚገልጽ ነው። እርግጥ ነው ሌሎች የኪነ ጥበብ ሥራዎችም የፈጠራ ውጤቶች ናቸው።... Read more »

በሰብዓዊነት ስም የኢሰብዓዊነት ንግድ

በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማግስት እንደገና የተቋቋመው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከ75 ዓመታት በላይ እድሜ ያስቆጠረ አንጋፋ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።የዓለም ሰላምና ደህንነት እንዲጠበቅ፣ አስፈላጊ በሆኑባቸው ስፍራዎች ሁሉ ሰብአዊ ድጋፎች እንዲደረጉ መስራት፣ ሰብአዊ መብቶችን... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

በዛሬው ማረፊያ / የአዲስ ዘመን ዱሮ አምዳችን አዲስ ዘመን ጋዜጣ በ1950 እና 60ዎቹ ለንባብ ካበቃቸው ዘገባዎች መካከል እናንተም ብታነቧቸው መልካም ናቸው ያልናቸውን ይዘን ቀርበናል። ዘና እያረጉ መረጃ የሚሰጡም ናቸው። ዘገባዎቹ ጋዜጣው ዱሮ... Read more »

በርባን ካልተፈታ ባዮቹ

ዓለም የስልጣኔዋን ያህል በስይጥንና አስተሳሰብ ስር ከወደቀች ቆየች። የዚህ የስይጥንና እሳቤ ጎሬው ደግሞ ከባለፀጎቹ ሀገራት ዘንድ መሆኑ እጅግ ያስደንቃል። ስልጡን ሀገራት የስልጣኔያቸውን ያህል በደላቸውም እየከፋ የመጣበት ዘመን ላይ ነን። የሰው ልጅ ከትናንት... Read more »

ፋሽን ኢንዱስትሪው በዓለም ኢኮኖሚ

በዘመን አመጣሽ አልባሳት የተዋበ፣ ከልብሱ፣ ከጫማው አሊያም ከመዋቢያ ዕቃዎቹ ታዋቂ መለያ (ብራንድ) ያለው፤ ስለ ሰውነት አቋሙ የሚጨነቅና ሁሌም መዘነጥን የሚያዘወትር ሰው በልማድ ‹‹ፋሽን ተከታይ ነው›› ይባላል። ከወቅቱ ጋር መራመድ ሁኔታዎችን መምሰልና ጊዜ... Read more »