አዲስ ዘመን ድሮ

በዛሬው አዲስ ዘመን ድሮ ዓምዳችን ሀገራችን አሁን ካለችበት ወቅታዊ ሁኔታ መመሳሰል ወደ ነበረው 1970 ዎቹ የጋዜጣው እትሞች ጎራ ብለናል። በዚህም በወቅቱ ሶሞሊያ ኢትዮጵያን የወረረችበትና ኢትዮጵያውያንንም ይህን ወረራ ለመቀልበስ ሰራዊቱና ህዝቡ ከዳር እስከ... Read more »

የጫኝና አውራጅ አውራጃ

እንደ አዲስ አበባ ማስፋፊያ ባሉና በፊንፊኔ ዙሪያ በሚገኙ ከተሞች ወጣቶች በጫኝና አውራጅነት ሲሰሩ ይታያል፤ ስራው ለበርካታ ነዋሪዎች የስራ እድል የከፈተ ነው፤ ካለው የነዋሪዎች እንቅስቃሴ አኳያ ሲታይም በቀጣይም ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል ሊፈጥር... Read more »

ፋሽን፤ ፎቶና እኛ

ፋሽን እና ፎቶ የማይነጣጠሉ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው። ፎቶዎች በሞዴሉ ወይም የሞዴሏ ውበት ተደግፈው ፋሽንን ፍንትው አድርገው ያሳያሉ። ሞዴሎችም አካላዊ ውበታቸውን ተንተርሰው ፋሽንን ያስተዋውቃሉ። የዘርፉ ምሁራን እንደሚሉት፤ ከፎቶ አንጻር ሞዴሎች አራት... Read more »

‹‹ምንም ቢሆን ምንም ኢትዮጵያዊነት ተሸንፎ አያውቅም›› አርቲስት ኤልያስ ተባበል

የተወለደው ጎንደር ውስጥ እንፍራዝ በምትባል ከተማ አቅራቢያ ነው። በዚህም የተነሳ ብዙዎች እሱን ከጎንደር ሙዚቃ ጋር አያይዘው ያነሱታል። እሱ ግን እኔ እንዲያውም ከኢትዮጵያ ክፍሎች ሁሉ ጭራሽ የማላውቀው ጎንደርን ነው ይላል። በተቃራኒው እሱ የተፈጠረው... Read more »

የማይካድራ ካድሬዎች ካራ

ያለፈው ዓመት ይህ ሳምንት ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ለኢትዮጵያ አሳዛኝ ቀን ነበር። በሩዋንዳ ተከሰተ ሲባል የምንሰማው የዘር ጭፍጨፋ እዚሁ አገራችን ላይ በተደራጀ ሁኔታ የተፈጸመበት ቀን። ሳምሪ በተባለ የጭፍጨፋ ቡድንና በወቅቱ የትግራይ... Read more »

አባ ጎሹ

ድስት ጠጋኙ አባ ጎሹ የአይኖቻቸውን እዳሪ በእጃቸው እያባበሱ የማለዳዋን ጀምበር ተከትለው ከቤት ወጡ። ለአንድም ቀን ከጎባጣ ጀርባቸው ላይ ወርዶ የማያውቀው አሮጌ ማዳበሪያ በብረታ ብረት ቁርጥራጭ ተሞልቶ ዛሬም እንደታዘለ ነው። የሁልጊዜም ጸሎታቸው ድስቶች... Read more »

አርማሽ (ቀና በል) የናፈቃት ኢትዮጵያ

ድምጻዊ፣ የዜማ እና ግጥም ደራሲ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ባለፈው ሳምንት አንድ ነጠላ ዜማ ለሕዝብ አድርሷል። ይህ በጉጉት ሲጠበቅ የቆየ የአርቲስቱ ሥራ ገና እንደወጣ ነበር የማህበራዊ ገጾችን ያጥለቀለቀው። ዘፈኑ ለምን በጉጉት ተጠበቀ?... Read more »

ከጭቃ ውስጥ እሾህነት ወደ አዋጊነት

ዓለም ሁሌም በክፋት ሀሳብ ውስጥ ናት። ቸር መስለው ሌሎችን የሚጎዱ፣ የሚሰጡ መስለው የሚነጥቁ በርካታ የጭቃ ውስጥ እሾኮች አሏት። ከነዚህ ውስጥ አንዷ ደግሞ አሜሪካ ናት። አሜሪካ ስትነሳ ከኢኮኖሚና ከቴክኖሎጂዋ በላይ ማንም የሌለው ክፋትና... Read more »

በልባሽ ጨርቆች እየተፈተነ ያለው የአፍሪካ የፋሽን ዘርፍ

የአፍሪካ የፋሽን ኢንዱስትሪ እያደገ ያለ ዘርፍ ነው። ፈጣን የህዝብ ቁጥር እድገት እየታየባት እና በወጣቶች እየተሞላች ያለችው አፍሪካ፣ ለፋሽን ኢንዱስትሪው ከየትኛውም አህጉር በላይ የተመቸች ናት። በአህጉሪቱ መካከለኛ ገቢ የሚያገኙ ዜጎች እየጨመሩ ያለበት ሁኔታም... Read more »

ሱሌማን አብደላ – የሳይበር ዲፕሎማሲ መሪው ወጣት

የምንኖርበት አለም ዘመነ መረጃ ነው።መረጃ ጉልበት ነው።የድል እና የሽንፈት መለያው ድንበር መረጃ የመሰብሰብ የማደራጀት እና የመተንተን አቅም ሆኗል።መረጃ የመሰብሰቢያው፤ የማደራጃው፤ የመተንተኛው እና የማሰራጫው መንገዶች ተበራክተዋል። ዓለም በኢንተርኔት አንድ መንደር ሆናለች።በዚህም የተነሳ የሰው... Read more »