ኢትዮጵያ በምትፈተንበት ወቅት እንደምትበራ በዘንድሮው ዓመት በብዙ መልኩ ያየንበት እንደሆነ ከምስክሮቹ አንዱ ዲያስፖራዎች ናቸው። እነርሱ በሰው አገር ሆነው ጥላቻ ሲሰበክላቸው፣ መስማት የማይፈልጉትን ሰምተው ሲጨነቁ ከርመዋል። ይሁን እንጂ የተሰጣቸው ኢትዮጵያዊ ማንነት እዚያም ሆኖ... Read more »
የመጽሐፍና ንባብ ጉዳይ በተነሳባቸው መድረኮች ሁሉ የሚሰማ አንድ ተደጋጋሚ ወቀሳ አለ። ይሄውም በከተሞች ውስጥ የመጠጥ ቤትና ሌሎች መዝናኛ ቤቶች በብዛት ሲስፋፉ የቤተ መጽሐፍ አለመኖር ነው። የመጠጥ ቤቶች ብቻ መብዛት ደግሞ ወጣቱን ምን... Read more »
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንና የኢትዮጵያ ቡና ክለብ የአጥቂ መስመር ወጣት ተጫዋች አቡበከር ናስር በተለይም ባለፈው አመት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስደናቂ ብቃት ማሳየቱን ተከትሎ ከአገር ውጪ ያሉ በርካታ ክለቦች ባለፈው ግንቦት ተጫዋቹን ለማስፈረም ፍላጎት... Read more »
መካኒክ ነኝ፤ ሙያዬን እወደዋለሁ። ራሴን ለመቀየር ብዙ እርምጃዎችን ተራምጃለሁ፤ ዛሬ ላይ እኚህ እርምጃዎች ምርጡን እኔን ፈጥረውታል። ውሎዬ ከመኪና ጋር ነው፣ በግሪስና በዘይት ያደፈ የስራ ልብሴን ለብሼ መኪና ጉያ ውስጥ እንደባለላለሁ። ራሴን ለመለወጥ... Read more »
በሰፈሩ አንድ እጅግ ተወዳጅ ሰው ነበሩ። አንድ ቀን መጥፎ ቀን ገጠማቸው። ከሰፈራቸው ተውበው የወጡት ሰው አመላለሳቸው እያነከሱና ልብሳቸው አይሆኑ ሆኖ ገርጥተው ሆነ። ሁኔታቸውን የተመለከቱ የሰፈሩ ሰዎች አባት ምን ሆኑ? ሲወጡ ደህና ነበሩ፤... Read more »
ከሃያ ሁለት ዓመታት በፊት ሲጀመር የኢትዮጵያን የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርት ለማነቃቃትና የጎዳና ላይ ውድድሮችን ባህል ለማዳበር ነበር። ዛሬ ላይ ግን ከጎዳና ላይ የሩጫ ውድድርነት አልፎ ለአገር እያበረከተ ያለው ውለታ ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይደለም። ታላቁ... Read more »
በዛሬው አዲስ ዘመን ድሮ ዓምዳችን በ1970 የታተሙት ጋዜጦች ለመቃኘት ሞክረናል፡፡ በ1969 ዓ.ም ሶማሊያ በኢትዮጵያ ላይ ወረራ መፈጸሟን ተከትሎ ለተቀሰቀሰው ጦርነት መፍትሄ ለማምጣት የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የወቅቱ የናይጄሪያ ጀነራልና ርእሰ ብሄር በነበሩት ኦባሳንጆ... Read more »
በቀደመው ጊዜ በተወሰኑ ግለሰቦች ይለበስ የነበረው የባህል ልብስ ዛሬ በብዙዎች ተመርጦ ይለበስ ዘንድ ዲዛይነሮቻችን ልዩ አስተዋፅኦ እያበረከቱ ናቸው። በአልባሳቱ የራሳቸውን ፈጠራና አዳዲስ ዲዛይኖችን አክለው አስውበውና አዘምነው ፋሽን ሆነው እንዲወጡና በሁሉም ዘንድ ተመራጭ... Read more »
በኦሮምኛ ቋንቋ ድምጻዊ ነው፡፡ ነገር ግን የሚዘፍነው ለኦሮሞ ብቻ አይደለም፡፡ ሙዚቃ የዓለም ቋንቋ ናት የሚለውን ብሂል በሚያሳይ መልኩ ሙዚቃዎቹ ኦሮምኛን ፈጽመው በማያውቁ ሰዎች ዘንድ ሁሉ የተወደዱ ናቸው፡፡ እስካሁን ከ260 በላይ ዘፈኖችን ተጫውቷል፤... Read more »
የዛሬው ሳምንቱ በታሪኩ አንዱ ርዕሰ ጉዳያችን ዝነኛው የሲቪል ራይት /መብት/ ንቅናቄ ታጋይ ማርቲን ሉተር ኪንግ ነው፡፡ ይህ ሳምንት ዓመታዊው የኪንግ ቀን የተከበረበት በመሆኑም ርዕሰ ጉዳያችን ያደረግነው፡፡ ቀኑ መከበር የጀመረው በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1985... Read more »