በኢትዮጵያ በየክልሉና ከተማ አስተዳደሮቹ በርካታ ስታዲየሞች ተገንብተዋል፤ እየተገነቡም ይገኛሉ። ሁሉም ስታዲየሞች ግን የፊፋን መስፈርት በጠበቀ መልኩ የተገነቡ አይደሉም። ይህን ተከትሎም እገዳ ተጥሎባቸዋል። በእዚህ የተነሳም ዓለም አቀፍ ጨዋታዎችን ማስተናገድ አልቻሉም። ደረጃቸውን ለመጠበቅና ግንባታቸውን... Read more »
ኮትዲቯር አዘጋጅ የሆነችበት 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ምድብ ድልድልን ካፍ ይፋ አድርጓል። በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ በምድብ አራት ከግብጽ፣ ማላዊ እና ጊኒ ጋር መደልደሏ ታውቋል። የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) በበላይነት የሚመራው የአህጉሪቷ... Read more »
ዋለልኝ አየለ ዓባይ/ወንዙ/ በተለያየ ዘመን የተለያየ ስሜትን ይገልጻል። ጥንት ድልድይ ከመኖሩ በፊት በዓባይ ወንዝ ሳቢያ የተቆራረጡ የወዲያ ማዶ እና የወዲህ ማዶ ሰዎች በእንጉርጉሯቸው የሚናገሩት የዓባይን አስቸጋሪነት ነበር። ስለዚህ እነዚያ የጥንት የስነ ቃል... Read more »
በስፖርት ውጤታማ ለመሆን መሰረትን በታዳጊዎች ላይ መጣል አስፈላጊ መሆኑ እሙን ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንም እድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎችን በፓይለት ፕሮጀክት በማቀፍ ሃገርን የሚወክሉ ምርጥ የእግር ኳስ ተጫዋቾችን ለማፍራት በመስራት... Read more »
በአንድ የሸገር መንደር መብራት ከጠፋ ወደ አንድ ሳምንት ሆነው፤ ልጆች ከትምህርት ቤት መልስ ለማጥናትና የቤት ሥራ ለመሥራት ተቸገሩ። ወላጆች በቀላሉ ምግብ የሚሠሩበትና የሚያበስሉበት አጡ። የበሰሉ ምግቦችን ለመግዛትና አንዳንዴም ወደ ሁዋላ ተመልሰው በከሰልና... Read more »
ኢትዮጵያ በኦሊምፒክ መድረኮች ተሳትፎዋ ከሰበሰበቻቸው 58 ሜዳሊያዎች መካከል 18 የሚሆኑት (10 የወርቅ፣ 3 የብር እና 5 የነሃስ) ሜዳሊያዎች የተቆጠሩት የሯጮቹ መፍለቂያ ምድር በቆጂ ባፈራቻቸው አትሌቶች ነው። የስፖርታዊ ውድድሮች ሁሉ በኩር የሆነው ኦሊምፒክ... Read more »
በዛሬው አዲስ ዘመን ዱሮ ዓምዳችን በ1962 አ.ም የወጡ እትሞች አገላብጠን ብትናቧቸው መልካም ነው ያልናቸውን ዘገባዎች ይዘን ቀርበናል። ዘገባዎቹ አሁን ካለንበት የኑሮ ውድነትና ህገወጥ ግብይት ጋር የተያያዙ መሆናቸው ቀልባችንን ይበልጥ ስቦታል፤ አንዱ ዘገባ... Read more »
የፈረንጆቹ ሚያዝያ ወር በገባ ሦስተኛው ሰኞ በሚከበረው የአርበኞች ቀን የሚካሄድ ዓመታዊ ውድድር ነው፤ የቦስተን ማራቶን። ከዓለም አንጋፋ የአትሌቲክስ ውድድሮች መካከል የሚጠቀሰው የቦስተን ማራቶን እአአ 1896 በአቴንስ የመጀመሪያውን ኦሊምፒክ ተከትሎ በቀጣዩ ዓመት (1897)... Read more »
የእጅ ቦርሳ ሴት ልጅ ሊኖሯት ይገባል ተብለው ከሚታሰቡ ቁሳቁስ መካከል አንዱ እና ዋነኛው ነው። ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ ሴት ልጅ በምትንቀሳቀስበት ጊዜ ከእጇ ልታጣቸው የማይገቡ አንዳንድ መሠረታዊ ግብአቶች በመኖራቸው እና እነዚያን ነገሮች በአንድ... Read more »
በስፖርቱ ዓለም እጅግ አስደናቂ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል አንዱ ረጅም ርቀትን በሩጫ የመሸፈን ብቃት ነው፡፡ በተለይ 42 ኪሎ ሜትሮችን የሚሸፍነው ማራቶን ከፍተኛ ጽናትና በልምምድ የዳበረ ጥንካሬን ስለመጠየቁ እርግጥ ነው፡፡ ነገር ግን ብዙዎች ይህንን... Read more »