ኀዘን ፣ደስታ፣ ሰርግ ፣ዕርቅ፣ ሽምግልና … የሚገለጽባቸው ቱባ ባህላዊ እሴት ባለቤት ናት – ኢትዮጵያ ። እነዚህ ባህሎች የሚገለጹበት መንገድ ደግሞ እንደ የብሔረሰቡና የአካባቢው ሁኔታ ይለያያል። ኀዘን በብዙዎች ዘንድ በእንባ ታጅቦ መከወኑ ተመሳሳይነት... Read more »
ይህ ጽሑፍ የሚያተኩረው ለረጅም ዓመታት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ገነት ኤልያስ የቅኔ መምህር በመሆን በርካታ ሊቃውንትን ስላፈሩትና በቅርቡ ከዚህ ዓለም ስለተለዩት መምህር በላይ ፍላቴና ቅኔዎቻቸው ነው። ሥራዎቻቸውን ያሰባሰብኩት... Read more »
ኪነ ጥበብ ለአንድ ሀገር ከፍተኛውን ሚና ይጫወታል። የህዝቦችን ቀደምት ታሪክ፣ ማንነትንና አብሮነትን በመስበክ የአንድ ሀገር ህዝቦችን የጋራ የሆነ ስነ ልቦና እንዲኖራቸው የማድረግ አቅም አለው። ስለ ልዩነትና ዘረኝነት የሚሰራ ከሆነም ችግሩ በዛው ልክ... Read more »
አለም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ብዙ ርቀት እየተጓዘ ነው። የሰው ልጅ የየዕለት ተግባሩ መከወኛና የአኗኗር ዘይቤውን ማቅለያ መሳሪያዎቹ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ግኝት የሆኑ የምርምር ውጤቶች ናቸው። በየጊዜው አዳዲስ ምርምሮችና ፈጠራዎች ይከወናሉ። እነዚህ የምርምርና ፈጠራ... Read more »
ትውልድን በበጎ ማነፅ፣ አገር ለሁሉም የምትመች አድርጎ መገንባት ብሎም የተሳሳተ አስተሳሰብ ለማጥፋት ዋነኛ መሣሪያው ሥራ ነው፡፡ በሥራ ከፍ የማይል ሸለቆ፣ የማይናድ ተራራ፣ ሜዳ የማይሆን ስርጓጉጥ …የለም! ታዲያ በታታሪነታቸው አንቱ የተባሉ ጠንካራ ሠራተኛ... Read more »
ግሽ ዲልባ ማለት ጉሙዝኛ ቋንቋ ሲሆን ክቡር ድንጋይ የሚለውን የአማርኛ አቻ ትርጉም ይይዛል፡፡ ይህ ክቡር ድንጋይ የሚገኘው ደግሞ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በካማሽ ዞን በአጋሎ ሜጢ ወረዳ በቂልጡ አባ ዲንሳ ቀበሌ አባ ጫሊ... Read more »
ኢትዮጵያ በርካታ የማይዳሰሱ ቅርሶች እና የሀገረሰብአዊ ሀብቶች ያሉባት አገር ለመሆኗ ማሳያው ባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያዎቻችን መሆናቸው እሙን ነው። እነዚህ መሳሪያዎች እጅ ለእጅ እንዲያያዙ፤ ማህበራዊ ድምፅን በማስተጋባት ለሁሉም እንዲዘምሩ፣ ፍቅርን እንዲሰብኩ፣ በጥላቻ የተሞላ አንጎልን... Read more »
ለዛሬ ሃሳብ ልንቆነጥር ያሰብነው ‹‹ልሳነ ፍጥረት›› ከተባለ መሐፍ ነው። መጽሐፉ ዘ-ልዑል በተባለ ተርጓሚ የተተረጎመ ሲሆን ዋና ደራሲው ግን ታዋቂው ሳይንቲስት ፍራንሲስ ኮሊንስ ነው። ተርጓሚውን ዘ-ልዑልን እያመሠገንን ጥቂት ሃሳቦቹን ዘግነን በመውሰድ ሃሳቦቻችንን እናቀርባለን።... Read more »
ደራሲና ተርጓሚ አውግቸው ተረፈ በሞት ተለይቶናል። ነፍስ ይማር! አውግቸው ተረፈ ማነው? ያልተነገረ ታሪኩስ? እነሆ ቁንፅል ታሪክ፤ ይህ ደራሲ የሦስት ስሞች ባለቤት ነው፤ ንጉሤ ሚናስ፣ ኅሩይ ሚናስ እና አውግቸው ተረፈ። ንጉሤ ወላጆቹ ያወጡለት... Read more »
የሰኔ ወር የሰማይን ፈገግታ ይነጥቃል። የአዲስ አበባ ሰማይ አኩርፏል። ድምፁን አውጥቶ ማስገምገም፤ ማንባት ጀምሯል። የጫነውን ዝናብ ቅዝቃዜን በቀላቀለ ነፋስ አጃቢነት ማውረዱን ተያይዞታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትር መግቢያ ላይ ቁጥሩ እጅግ የበዛ ሰው ግጥም... Read more »