‹‹በጥበብ እና በማስተዋል ይህም ይታለፋል››

   የዓለም የጤና ድርጅት የኮሮናን ቫይረስ በቻይና ከተከሰተና ወርሽኝ መሆኑ ከአረጋገጠ፤ ይህ ወረርሽኝ የአለም ህዝቦች የጤና ስጋት መሆኑን ከተናገረ ወራቶች ተቆጥረዋል። ታዲያ የተለያዩ አገራትን ኮቪድ 19 (የኮሮና ቫይረስ) ወረርሽኝን ለመከላከል፣ ህዝባቸውን ለማስጠንቀቅ... Read more »

ለኮሮና እልባት ምግብን በብልሐት

ኢንጂነር ፎዚያ ሙህሲን ይባላሉ። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ያገኙት በኬሚካል ኢንጂነሪንግ ነው፤ ለ10 ዓመታት ያህል በተለያዩ የምግብ ፋብሪካዎች ውስጥ ከጀማሪ ቴክኖሎጂስትነት እስከ ምርት ክፍል (ፕሮዳክሽን ዲቪዥን) ኃላፊነት ድረስ በተለያዩ የሙያ ድርሻዎች አገልግለዋል። ሁለተኛ ዲግሪያቸውን... Read more »

ኮቪድ – 19 ለመከላከል የፈጠኑ የፈጠራ እጆች

በዓለም ዙሪያ ያሉ ሳይንቲስቶች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመግታት የሚያስችል መላ ለማግኘት ሌት ተቀን ደከመኝ ስለቸኝ ሳይሉ እየተጉ ይገኛሉ። ቫይረሱ ማንንም ሳይመርጥ የሰው ልጆች ህይወት በፍጥነት የሚቀጥፍ በመሆኑ አፋጣኝ ሳይንሳዊ መፍትሔ ለማምጣት የሚያደርገው... Read more »

‹‹የኮሮና ችግሩ አስከፊ ቢሆንም ወደ እድል መቀየር ይገባል››- አቶ በቀለ ጸጋዬ

በኑሯቸው ሁሉ ሰዎችን መርዳትና ችግረኞች ሲደሰቱ ማየት ያስደስታቸዋል። በራሳችው ጥረት የተማሩም ቢሆኑ ዝቅተኛ ከሚባለው የመልዕክት ሰራተኛነት ተነስተው፣ የሰው ፊት ገርፏቸው፣ ችግር ፈትኗቸው ነው ዛሬ ለደረሱበት ደረጃ የደረሱት። ችግር ጥረትን ያመጣል፤ ጥረት ደግሞ... Read more »

ባህላዊ መረዳጃ ከክፉ ቀን ማምለጫ

ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ውበቷ፣ በታሪክ፣ በቅርስ፣ በበርካታ ብሔር፣ ብሔረሰቦች መገኛ በቱሪዝም ሀብቶቿ የምትታወቅ አገር እንደሆነች እሙን ነው። ከእነዚህ መካካል ባህል አንዱ እና ዋነኛው ነው። ባህል ሲባል በመሰረቱ እጅግ ክቡር ነው፤ የአንድ ህብረተሰብ ባህል... Read more »

መድሃኒቱ እስኪገኝ ማስታገሻውን

ቀን አልፎ ቀን ሲተካ፤ ዘመናት ነጉደው በአዲስ ሲለወጡ፤ በተመሳሳይ የሰው ልጅ በየፈርጁ የኑሮ ዘይቤውን፣ አመለካከቱን እና የስልጣኔ ደረጃውን ከጊዜ ጋር እየተሽቀዳደመ ይቀያይራል። ይህ ብቻ አይደለም። በተፈጥሮ ኡደት የሚከሰቱ አስቸጋሪ ለውጦችን የሚቋቋምበት ብልሃትም... Read more »

ለኮሮና ቫይረስ የተደረጉ ሳይንሳዊ ምርምሮች

በዓለም ዙሪያ ያሉ ሳይንቲስቶችና ተመራማ ሪዎች ዓለምን አስጨንቆ ስጋት ላይ የጣለው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ለመከላከልና ለመቆጣጠር መድኃኒትና ክትባት ለማግኘት የተለያዩ ሙከራ ዎች እያደረጉ ይገኛሉ። በዚህም አበረታች ውጤቶች እየተገኙ መሆናቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ። በሳይንስ... Read more »

“ለቀብር የማይመቸውን ቀብረን እናሸንፈው” ዶክተር ወልደሰንበት ዋጋነው

የህክምና ባለሙያ፣ መምህርና የብሔራዊ ድንገተኛ ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድን አስተባባሪ ናቸው። በተለይ በድንገተኛ ህክምና ዘርፍ አንቱታን ያተረፈ ሥራ መስራታቸው ይነገርላቸዋል። ዛሬም በዚሁ ሙያቸው እየሰሩ ነው። የሁሉም ሆስፒታሎች ሪፖርት የማግኘት እድሉ አላቸው። ይህን... Read more »

መጥፎውን ጊዜ እንደመልካም አጋጣሚ

ኢትዮጵያ ባህል የበረከተባት፣ የተዋበ ማንነት ያነፃት ውድ ምድር ናት። ኢትዮጵያዊነት የባህል ድርብርብነት፣ የመከባበር ተምሳሌት፣ የውህደት፣ የአብሮ መኖር ውጤት ነው። ማህበረሰባዊ እሴቶቻችን፣ የእርስ በርስ መከባበራችንን የሚያጎሉ የአብሮ መኖር ትስስራችንን የሚያደምቁ ትልቅ ሀብቶቻችን ናቸው።... Read more »

ዛሬም እንደ ትናንቱ ጥበብን ለበጎነት

ዓለምን እያስጨነቀ የሚገኘው የኮሮና ኮቪድ 19 ቫይረስ አሁንም መፍትሄ አልተገኘለትም። ከቀን ወደ ቀን እየተባባሰ እንጂ የመጥፋቱ የምስራች እየተሰማ አይደለም። ጊዜው ከምንም በላይ መተባበር፣ አንድነትና የጤና ባለሙያዎች የሚሰጡትን ምክር ሰምቶ መተግበርን የሚጠይቅ ሆኗል።... Read more »