የሥራ ፍቅር በስተርጅናም ስንቅ

እድሜ እየገፋ ጉልበታቸው ቢደክምም አሁንም ከወጣት እኩል የመሥራት ወኔ አላቸው፤ አቅም፣ እውቀትና ፍላጎት ጭምር። ትልልቅ ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ድርጅቶች ላይ ሳይቀር ስልጠና በመስጠት ይታወቃሉ። 52 ዓመታትን በውሃ ሀብት ዙሪያ እየሰሩ አሳልፈዋል፤ የዛሬው... Read more »

መስቀል በጉራጌ ለፍቅር በፍቅር

 በወርሃ ጽጌ አደይን ተከትሎ በኢትዮጵያ በተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በልዩ ልዩ ዝግጅት በድምቀት የሚከበረው የመስቀል በዓል በተለይ በጉራጌ ብሔረሰብ ዘንድ ልዩ ቦታ አለው።መስቀል ከሃይማኖታዊ ስርዓት ባሻገር ባህላዊ ገጽታው ብዙዎችን ይስባል፤ ይማርካል።ህብረ ብሔራዊነትም... Read more »

”ያሆዴ መስቀላ በሀዲያ የዘመን መለወጫ

ያሆዴ መስቀላ በሀዲያ ብሔር የአዲስ አመት ማብሰሪያ ነው። አዲሱ አመት የሰላም፣ የፍቅር፣የብልፅግና እንዲሆን የሚመኙበት በዓል በመሆኑ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ይከበራል። በዓሉ የብርሃን የአዲስ ሕይወት ማብሰሪያ ያለፈው አሮጌ አመት ቂም የሚረሳበት፣ የተጣላ የሚታረቅበት፣... Read more »

ተሸላሚው ደራሲ ባሕሩ ዘርጋውና ሥራው

 የአቢሲንያ ሽልማት ድርጅት በሀገራችን በ641 መስኮች፤ በአፍሪካ በ69 እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በ68 ዘርፎች በጠቅላላው በ706 የሙያ ዘርፎች ሽልማት ይሰጣል። በዚህ ረገድ ድርጅቱ ጳጉሜን 3 ቀን 2011 ዓ. ም በኦሮሞ ባህል ማዕከል... Read more »

የመስቀል ወፍና የአደይ አበባ

 ልዩ ግርማ ሞገስ አለው፤ በሚያስገርሙ፣ በሚያስደስቱና ለዘመናት በማይደበዝዙ አያሌ ክስተቶች የተሞላ ነው። ከተፈጥሮ ቅኝት ጋር ያለው ውህደትና መስተጋብር አጃኢብ የሚያሰኙ ሁነቶችን አስከትሎ የመጣው የመስቀል በዓል ዛሬም ዓለምን ብቻ ሳይሆን እኛን የባህሉን ባለቤቶች... Read more »

ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች

 ልጆች እንዴት ናችሁ? በዚህኛው አምድ ላይ ታዋቂ ፈላስፋዎችን፣ ጀግና፣ አገር መሪዎች፣ ሳይንቲስቶችን፣ ተመራማሪዎችና ለዓለም ሥልጣኔ የበኩላቸውን ድርሻ የተወጡ ሰዎችን እናስተዋውቃችኋለን። እስቲ ልጆች የዓለም ሥልጣኔ እዚህ እንዲደርስ ትልቅ ድርሻ አላቸው የምትሏቸውንና ከዚህ ቀደም... Read more »

አንዳንድ እውነታዎች -ተልባን መመገብ የሚያስገኘው ጥቅም

ተልባ በውስጡ ሞሚ እና ኢሞሚ የሚባሉ ቃጫዎችን በከፍተኛ መጠን የያዘ ሲሆን ይህም አንጀት ላይ ያሉ አላስፈላጊ ቆሻሻዎችን ያስወግዳል። ሰውነታችን ውስጥ ያሉ ጮማዎችንም ይቀንሳል። ተልባ በውስጡ በሚገኝ ኦሜጋ ሦስቱ አማካኝነት በሰውነት ውስጥ የሚገኝን... Read more »

ያሆዴ መስቀላ በልጆች አንደበት

 ልጆች! እንደምን ሰነበታችሁ? ሰላም ናችሁ? አዲሱ ዓመት እንደተስማማችሁ እገምታለሁ። የመስቀል በዓልስ እንዴት ነበር? መስቀል በሀገራችን ከሚከበሩ በዓሎች መካከል አንዱና ዋነኛው ነው። ይህ በዓል በተለያየ ቦታ በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊና ባህላዊ ሥርዓት ተከብሮ ውሏል።... Read more »

የቲሊሊው “አባ መላ!”

አገራት በኢኮኖሚ አቅማቸውና በዕድገታቸው በቅደም ተከተል ለመሰለፋቸው ዋና ምክንያት የሳይንስና የቴክኖሎጂ አቅማቸውን መሰረት ያደርጋል። ዓለምን ለመቆጣጠር፤ ጊዜን ለመመጠን በሳይንስና በቴክኖሎጂው ዘርፍ የተሻሉ ሆኖ መገኘት ግድ ይላል። ለዚህም ነው ዘርፉ መጠንከር አለበት። ዘመኑን... Read more »

ምክንያታዊነትና አገርን ወደ ላቀ ደረጃ የማሻገር ሚና

 በወጣትነቱ ራሱን መቆጣጠር የሚችል፣ ማህበረሰባዊ የሞራል ግዴታዎችን የሚያከብርና የሚወጣ፣ በአስቸጋሪና በከባድ ሁኔታዎች ውስጥ ሆኖ የብርሃን ጭላንጭል የሚታየውና የመፍትሄ አካል ለመሆን የሚጥር ትውልድ ራሱንና አገርን የማሻገር አቅም ባለቤት እንደሆነ ይነገራል። የዚህ አይነት ሥነምግባርን... Read more »