‹‹ሰዎች ተለውጠው ሳይ እረካለሁ›› ወይዘሮ አለሚቱ ኦሞድ የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ

እውነትንና ሀቅን ይዘው መጓዝ ይመርጣሉ። በዚህ ባህሪያቸው ሰዎች እንዲረዷቸውና እንዲያውቋቸው ይፈልጋሉ። ዛሬ ላሉበት ደረጃ የደረሱት ብዙ ነገሮችን በእውነተኛነት አሸንፈው መሆኑን ያምናሉ። ለቤተሰቦቻቸው ልፋትም ትልቅ ዋጋ ይሰጣሉ። ሌሎችም የእርሳቸውን ፈለግ ቢከተሉ ያስደስታቸዋል። በተለይም... Read more »

ዓለም አቀፍ ፊልም ፌስቲቫል በዲጂታል አማራጭ

ቀን አልፎ ቀን ሲተካ፤ ዘመናት ነጉደው በአዲስ ሲለወጡ፤ በተመሳሳይ የሰው ልጅ በየፈርጁ የኑሮ ዘይቤውን፣ አመለካከቱን እና የሥልጣኔ ደረጃውን ከጊዜ ጋር እየተሽቀዳደመ ይቀያይራል። ይህ ብቻ አይደለም። በተፈጥሮ ኡደት የሚከሰቱ አስቸጋሪ ለውጦችን የሚቋቋምበት ብልሃትም... Read more »

ትኩረት ለምድር የህልውና መሰረት!

ምድራችን የሰው ልጅ መኖሪያ ከመሆኗ በፊት በተፈጥሮና በእንስሳት ሀብቶች የተሟላችና እጅግ የበለጽገች እንደነበረች የታሪክ ድርሳናት ያወሳሉ። የሰው ልጅ ሕይወት በምድር ላይ ከሚገኙ እስትንፋስ ካላቸው ነገሮች የእንስሳት፤ የውሃ ውስጥ ፤ የከርሰ ምድር ረቂቅ... Read more »

የአካባቢ እንክብካቤ አርበኛው

በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ስር የብሄራዊ የዳቦ ስንዴ ምርምር ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግሉ ከተቋቋሙ መአከላት መካከል በ1987 ዓ.ም የተቋቋመው የቁሉምሳ የግብርና ምርምር ማዕከል አንዱ ነው። ከዚህ ቀደም ማዕከሉ በኢትዮጵያ መንግሥትና በስዊድን ዓለም አቀፍ... Read more »

ፊቼ ጫምበላላ – ከአደባባይ ወደ ቤት

«ዘመን የሰው ልጆች የታሪክ፣ የማንነት፣ የባሕል፣ የሥነ ልቡና እና የህልውና መከተብያ፣ መሳያ፣ መበየኛ፣መንደፍያ እና ማቆያ ትንግርታዊ ሰሌዳ ነው። ይህንን ድንቅ ሸራ በመቁጠር በመቀመር በማስላት እና በተፈጥሮ ዑደት ውስጥ የሚዘወርበትን ሥርዓት በመዘርጋት የሚጠቀምበት... Read more »

«ለነገ ባለፀጋነት ዛሬ ሰውን መርዳት» – አቶ ሳቢር አርጋው

«ሰርቼ አረካሁም፡፡ ለአገሬ ገና ብዙ የማበረክተው እንዳለ አምናለሁ፡፡ ወገኔን በድርጅቴ አማካኝነት ለማገዝ አስባለሁ›› ይላሉ፡፡ ሰዎች በስራቸው ብቻ እንዲያውቋቸው ይፈልጋሉ፡፡ ለዚህ ቃለ ምልልስ ስናወራቸው እንኳን «ለመገናኛ ብዙሃን ለማውራት የሚበቃ ሥራ ሰርቻለሁ ብዬ አላስብም፡፡... Read more »

መንዙማ- ኢድ

ወሩ ግንቦት ወቅቱ ደግሞ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ታላቁ የረመዳን ፆም ተጠናቆ በዓሉ የሚከበርበት ቀን ላይ እንገኛለን። በዛሬው የዘመን ጥበብ አምድ ላይም ይህን ታላቅ በዓል ምክንያት በማድረግ ስለ አንድ ጉዳይ በስፋት ለመዳሰስ... Read more »

አካባቢያችን በዘመነ ኮሮና

የኮሮና ቫይረስ በዓለም ከተከሰተ ጊዜ አንስቶ እጅግ በርካታ የሰው ልጆችን ህይወት ቀጥፏል፤ በርካታዎችም የቫይረሱ ሰለባና ተጠቂ ሆነዋል። አሁንም ቢሆን የቫይረሱ ስርጭት በፍጥነት በመስፋፋት የዓለም ሀገራትን እያዳረሰይገኛል። በሰው ልጆች ላይ እያሳደረ ካለው የጤና... Read more »

የአርሶ አደሩ ህይወት በተፈጥሮ አደጋ እንዳይጨልም

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ድሞክሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የኢኮኖሚ ልማትን በተመለከተ አንድ መሰረታዊ አላማ አስቀምጧል።ይህም ህዝቡ በየደረጃው ተጠቃሚ የሚሆንበት፣ አገሪቱን ከተመጽዋችነት የሚያላቅቅ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት በማረጋገጥ በአገሪቱ የዳበረ የነጻ ገበያ ኢኮኖሚ ስርዓት እንዲኖር ማድረግ ነው።... Read more »

የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በኢኮኖሚው ላይ እያደረሰ ያለውን ተጽእኖ ለመቋቋም በመንግሥት የተወሰዱ የፖሊሲ ምላሾች

መግቢያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከጤና አንጻር በእኛም ሀገር ሆነ በሌሎች በርካታ ሀገራት ተግባራዊ እየተደረጉ ያሉ እርምጃዎች የሰዎችን፣ የምርትን እና የንግድን እንቅስቃሴ የሚገድብ በመሆኑ ወረርሽኙ ከጤናም ባሻገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጽእኖ እያደረሰ ይገኛል፡፡ ከዚህ... Read more »