የአዕምሮ ህክምና አገልግሎት በቅዱስ አማኑኤል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለረጅም ጊዜ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወቃል፤በአሁኑ ወቅት ደግሞ የሕፃናትና ወጣቶች አዕምሮ ህክምና አገልግሎት ራሱን ችሎ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅና በየካቲት አስራ ሁለት ሆስፒታሎች... Read more »
በየዓመቱ መስከረም 24 የሚከበረው የዓለም መምህራን ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ40ኛ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ32ኛ ጊዜ በደብረብርሃን ከተማ ተከብሮ ውሏል። በዓሉን በማስመልከትም በኢትዮጵያ መምህራን ማህበር (ኢመማ) እና በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የጋራ ትብብር መስከረም... Read more »
ኢትዮጵያዊ የእጽዋት ሳይንቲስት ናቸው። በ2009 ዓ.ም የእንግሊዝ የሮያል ቦታኒክ ጋርደንስ ኪው ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊም ነበሩ። በዘንድሮው የበጎ ሰው ሽልማትም አሸናፊዎች መካከል አንዱ ናቸው። የኢትዮጵያን ብዝሀን ሕይወትን ለረዥም ጊዜ በማጥናትና በመመርመር ኅብረተሰቡም... Read more »
በጉራጌ ብሔረሰብ የ “እንቂት” “የጋብቻ ልማዳዊ መሀላ” መሰረት ለጋብቻ የተጫጩ ጥንዶች በመጨረሻው የስምምነት ቀጠሮ ዕለት መተጫጨቱ የሚጸና ቢሆንም ለጋብቻው ከመተጫጨት በተጨማሪ የቃል ኪዳን ሥነ ሥርዓት ይኖረዋል። ይህም በስልጤ “ችግ” ሲባል በተቀሩት ቤተ... Read more »
የድንጋይ ላይ ጽሁፎች፣ ጥንታዊ የመገበያያ ሳንቲሞች፣ የሸክላ ውጤቶችም በተሄደበት ቦታ ሁሉ የሚታዩ የሀገሩ መለያ ናቸው። በአርሶ አደሮቹ የቤት ግርግዳ ላይ እነዚህና መሰል ቅርሶችን ተሰቅሎ ማየት የተለመደ ነው። ነገር ግን አርሶአደሮቹ ከእነርሱ አልፎ... Read more »
ብዙ ጊዜ እየተለመደ የመጣ ጥሩ ያልሆነ አካሄድ አለ። አንድን ሰው ሃሳቡን ስንገመግም ማንነቱ ላይ እናተኩራለን። ሃሳቡን በሃሳባችን ከመተቸት ይልቅ ደካማ ጎኑን በመፈለግ ሃሳቡን ውድቅ ለማድረግ እንጣደፋለን። እንዲሁም መጽሐፍ ስንገመግም ከመጽሐፉ ይልቅ የፀሐፊውን... Read more »
በቀድሞ ዘመናት የአሁኖቹ የመናገሻ፣ የወጨጫና የአዲስ ዓለም አካባቢዎች እንደዝነኛው ጨንገሬ ሶኪ እና እንደ ሁኪ ጉላ ባሉት የሜታ ኦሮሞ መሪዎች ስር በባላባትነት የግዛት ወሰን ውስጥ የነበሩ ናቸው። ንጉሰ ነገስት አጼ ምኒልክ ለመጀመሪያ ጊዜ... Read more »
1ሳይንስ የእድገት ዋንኛ ማሳያና ማፍጠኛ የብልፅግ ጣሪያ መቃረቢያ መንገድ ነው። ሳይንስ ቀርቦ የማይለውጠው ተሳክቶ የማያስተካክለው ጉዳይ ማግኘት ይከብዳል። የምርምር ሥራ ችግርን መፍቻ ዋንኛ ተግባርና ወሳኝ ጉዳይ ነው። ለምርምር ሥራዎች የተለየ ትኩረት ተሰጥቶ... Read more »
በቅርቡ ለስራ ጉዳይ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባው ቢሮ እግሬ ደርሶ ነበር። ከስራ ሰዓቱ ቀደም ብዬ በመድረሴ ለእንግዳ ማረፊያ በተዘጋጁት አግዳሚ ወንበሮች ላይ አረፍ እንዳልኩ በወንበሩ ላይ ተቀምጠን የምክትል ከንቲባውን መምጣት... Read more »
በኢንዱስትሪው እና በትምህርት፣ ስልጠናና ምርምር ተቋማት መካከል ሊኖር የሚገባው ትብብር አንዱ ለአንዱ አጋዥና የውጤታማነት አጋር በመሆን ከራሳቸው አልፎ ለአገር ሁለንተናዊ የእድገት ጉዞ ውስጥ ድርሻው ተኪ የሌለው ስለመሆኑ ይነገራል። ይሁን እንጂ በሁለቱ በኩል... Read more »