በጤናውም ሆነ በሌላው ዘርፍ ብዙውን ጊዜ የመረጃ አያያዝና አደረጃጀት ችግር በአዳጊ ሃገራት ውስጥ ስር ሰደው የሚታዩ ችግሮች ናቸው። በተለይ በጤናው ዘርፍ ከመረጃ እና አገልግሎት ጋር ተያይዞ ውስብስብ ችግሮች ይታዩበታል። በተቃራኒው ደግሞ የሕክምና... Read more »
ወጣት ሰሎሞን ቀለሙ ይባላል። በራያ አካባቢ የዋጃ ነዋሪ ነው። በዋጃ ማዘጋጃ ቤት፤ በከተማው የመሬት ሪፎርም ሊቀመንበርነት እንዲሁም የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ በመሆን ሲያገለግል ቆይቷል። ሰለሞን እድሜው ለአቅመ አዳም ከደረሰበት ግዜ አንስቶ ባደገባቸው... Read more »
ተስፋ ማህበራዊና ልማት አቀፍ ማህበር በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አራት ወረዳዎች በተመሳሳይ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አራት ወረዳዎች በድምሩ ስምንት ወረዳዎች ላይ አረጋውያንን እና ህፃናትን እየደገፈ ይገኛል። በኦሮሚያ ቡራዩ፤ ወለጋ... Read more »
በአረጋዊያን አያያዝና እንክብካቤ የበለፀጉት ሀገሮች አይታሙም። ካላቸው የጎለበተ ኢኮኖሚ አንፃር የተሻለ ልምድ አላቸው። እንዲያውም በነዚህ ሀገሮች አረጋዊያን በልዩ ሁኔታ ነው የሚታዩት። የሚሰጧቸው ስያሜ በራሱ ‹‹የዕድሜ ባለፀጎች›› የሚል ክብርና ሞገስ አጎናፃፊ፤ እንዲሁም ለቀሪ... Read more »
ሴትነት በብዙ ነገር ፈተና የሚደርስበት ቢሆንም ታግለውት ከወጡበት ግን መጽሐፍ እንደሆነ እሙን ነው።እንደ መጽሐፍ የሚነበብ ብዙ ነገሮችን የሚያስተምር ነው።በተለይም ጥሩ አንባቢ ካገኘ የህይወትን ውጣ ውረድ ከእነስኬቱ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።የነገ መንገድንም ይመራል።በእሳት ያልተፈተነ... Read more »
የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች በአማራ ክልል በፈፀሙት ወረራ ንፁሃንን ከመግደል ባሻገር በርካታ የሕዝብ ሀብቶችን አውድመዋል። ካወደሟቸው የሕዝብ ሀብቶች መካከል በዋግኽምራ ዞን ፃግብጂ ወረዳ ሕፃናትን ከዳስና የድንጋይ መቀመጫዎች ያላቀቀው የአትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ትምህርት ቤት... Read more »
ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ብቁ ምሩቃንን ለሀገር ልማት ከማበርከት ባሻገር በውስጥ የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች መለየትና መፍታት የሚያስችሉ ችግር ፈቺ ምርምሮችና አገልግሎቶች በስፋት ማከናወን እንዳለባቸው ይጠቆማል። በዚህ ረገድ በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ጊዜ ወቅታዊ ችግሮች... Read more »
አሸባሪው ህወሓት በህዝብ ላይ የሰራው ግፍ መቼም ተቆጥሮ አያልቅም። ይህ አሸባሪ ቡድን በየቀኑ በሚዘራው የጥላቻ ችግኝና በሚያዘጋጀው የእልቂት ድግስ ሰዎችን ከመኖሪያ ማፈናቀል፣ ህፃናትንና አረጋውያንን ለጦርነት ማሰለፍ፣ ሴቶችን መድፈር እና ሌሎች የፈፀማቸው አሳፋሪ... Read more »
አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአገሪቱ በከፈተው መጠነ ሰፊ የሽብር ተግባር ለበርካታ ሰዎች መፈናቀል፣ ሞትና ንብረት መውደም ምክንያት እየሆነ ይገኛል። እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ ከትግራይ እናት ጉያ ስር በግድ የተነጠቁ ወጣቶችን ወደ እሳት እየማገደ ዳግም... Read more »
አገር ሊመሰረት የሚችለው ሰዎች ተስማምተው በአንድ ህግ ስር ለመተዳደር ሲወስኑ ነው። በአለም ላይ የሚገኙ ሁሉም አገራት በሰዎች ስምምነት የተመሰረተ ቢሆንም የሀሳብ ብልጫ ለማግኘት ግን ጦርነትም አድርገዋል። ለዚህ ጥሩ ምሳሌ ልትሆን የምትችለው ኢትዮጵያ... Read more »