የሚከብደውና ለማሰብ የሚጨንቀው በትግራይ ሕዝብ ክፉ ቀናቶች የመነገድ ሙከራ!

 የትግራይ ሕዝብ በህወሓት ጁንታ ምክንያት ከአራት አስርት ለሚበልጡ ዓመታት የተለያዩ ችግሮችን፤ ከችግሮቹ የመነጩ መከራና ስቃዮችን ተሸክሞ ኖሯል። በነዚህ ወቅቶች ለከፋ ድርቅ፣ ከድርቁ ለመነጨ ረሀብ ፤ ለጦርነት፣ ጦርነት ሊፈጥር ለሚችለው መከራና ስቃይ እንዲሁም... Read more »

በከንቱ እየጠፋ ያለውን የዜጎች ሕይወት መታደግ የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን ይገባል

በሀገራችን መልኩን እየቀያየረ በሰበብ አስባቡ የሚነሳው ግጭትና ሁከት ዜጎች ሰላምና ደህንነት እንዳይሰማቸው ከማድረጉም በላይ የእርስ በእርስ ጥርጣሬ እንዲነግስና መተማመን እንዲጠፋ አድርጓል። በተለይም ሴረኞች በየጊዜው እየሸረቡ በሚለኩሱት እሳት በርካቶች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፤ ወድ... Read more »

የህወሓት የውልደት ማንነቱ ፍጻሜውን ይመሰክርበታል!

የህውሓት ጁንታ በህግና በህጋዊነት፣ በውይይትና በሀሳብ የበላይነት የማያምን ስለመሆኑ ገና ከውልደቱ ጀምሮ የሄደባቸው የጥፋት እና የሴራ መንገዶች ተጨባጭ ማሳያ ናቸው። በአንድ በኩል ስለ ዴሞክራሲ፣ የህግ የበላይነትና ከአቅሙና ከልኩ በላይ እየጮኸ በሌላ በኩል... Read more »

በዓሉን ስናከብር ለመልካም ለውጥ ሳንሰንፍ፣ ከብልጽግና ጉዟችን ሳንደናቀፍ

በኢትዮጵያ በአደባባይ ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት አንዱ ጥር 11 ቀን ላይ የሚውለው የጥምቀት በዓል ነው፡፡ በዋዜማው ከተራ፣ በማግስቱ ደግሞ ቃና ዘገሊላ የተባሉ ተያያዥ በዓላትን ያካተተ ነው፡፡ ዘንድሮም በዓሉ ከፍ ባለ ድምቀት በመከበር ላይ... Read more »

የኦነግ ሸኔ የመጨረሻ ሥርዓተ ቀብር ከጁንታው ወዳጁ ጋር

ያለንበት ወቅት በአንድ በኩል ትልቁ የሰላም ጠንቅ የተወገደበት፤ በሌላ በኩል ደግሞ ጁንታው ለበርካታ ዓመታት የተከላቸውና ጥሎ የሄዳቸው ጋሬጣዎች ሙሉ ለሙሉ ያልፀዱበት ነው፡፡ እነዚህ ሰንኮፎች ደግሞ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ካልተነቀሉ አገርን ወደብልጽግና ለማሸጋገር... Read more »

የሀገር ሸክም የሚቀለው በዜጎች የጋራ ርብርብ ነው!

ሀገር በደስታ ጊዜ ማሸብረቂያ በኀዘን ጊዜ መደበቂያ ሰገነት ነች፡፡ ደስታም ሆነ ኀዘን የሚያምረው በሀገር ነው። ለዚህም ነው የሀገርን ክብርና ልዕልና የተረዱ ጀግኖች አባቶቻችን ኢትዮጵያን ከውስጥ ቦርቧሪ ከውጭ ወራሪ ለመጠበቅ በዱር ገደሉ የተዋደቁት፡፡... Read more »

የድርድርና የውይይትን ትርጉምና የእሳቤ መሰረት ለመረዳት ለሱዳን መንግሥት የረፈደ አይደለም

ኢትዮጵያና ሱዳን የረጅም ዘመን የጉርብትና ታሪክ ያሏቸው፤ከሚዋሰኑት ሰፊ ድንበር ባለፈ በርካታ ባህላዊ እሴቶችን የሚጋሩ፣ እርስ በእርስ የተሳሰሩና የተጋመዱ ወንድም ህዝቦች ናቸው። ይህንንም ደግመው ደጋግመው ካለፈ ታሪካቸው በተግባር አረጋግጠዋል፡፡ በየዘመኑ ባጋጠሙ ክፉና ደግ... Read more »

የህወሓት ጁንታ በእብሪቱ እንደሀገሩ ባህል ለአልቃሽ የማይመች ሞት ለመሞት ተገድዷል

የኢትዮጵያ ፖለቲካ በብዙ ተግዳሮቶች የተሞላ ስለመሆኑ ብዙ የታሪክና የፖለቲካ ምሁራን ደጋግመው የተናገሩትና አሁንም የሚናገሩት የአደባባይ እውነታ ነው። ለዚህም በአንድ በኩል የፖለቲካ አስተሳሰባችን ከብዙ መቶ ዓመታት በኋላ እዛው ጅምሩ ላይ መሆኑና አሻጋሪ ባለ... Read more »

አምባገነኖች ሌላውን መግደል ያረካቸዋል፤ የራሳቸው ሕይወት ግን ያሳሳቸዋል!

ዓለማችን በየዘመኑ በርካታ አምባገነን መሪዎችና በየደረጃው በአመራር ላይ ያሉ አረመኔ ገዳዮችን አስተናግዳለች ። ለአብነትም በዓለም ላይ ከስድስት ሚሊዮን በላይ አይሁዳውያን እንዲጨፈጨፉ ያደረገው ቁጥር አንድ አምባገነን አዶልፍ ሂትለር፣ በአረመኔነቱ አቻ የማይገኝለት ጆሴፍ ስታሊን፣... Read more »

ኮሮና ቫይረስ አሁንም የበርካቶችን ህይወት እየነጠቀ ነው

የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ አመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በዓለም ላይ የሚገኙ ሁሉንም ሀገራት ከማካለሉም አልፎ 90 ሚሊዮን የሚጠጋ የኣለም ህዝብ በቫይይረሱ ተይዟል፤ሁለት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችንም ህይወት ቀጥፏል፡፡ በሀገራችንም ከ1ሺ በላይ ሰዎች በዚሁ ቫይረስ... Read more »