የሕዝብ ወገንተኝነትን ያረጋገጠ ታሪካዊ ውሳኔ!

ለዓመታት ሲንከባለል የቆየው እና ለሲዳማ ብሔር የክልልነት ጥያቄ ምላሽ የሚሰጠው የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ድምፅ አሰጣጥ ኅዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም. በመላው ሲዳማ ዞን ተከናውኗል። በ1,692 የምርጫ ጣቢያዎች በተከናወነው በዚሁ ድምጽ አሰጣጥ ከ2.3... Read more »

ሕጋዊ ምላሽ መስጠቱ ተጠናክሮ ይቀጥል!

በታዳጊ አገር እንደመኖራችንና የተጠራቀሙ ብዙ ቅሬታዎች እንደመኖራቸው የሀገራችን ሕዝቦች እንዲመለሱላቸው አጥብቀው የሚሹት በርካታ ጥያቄዎች አሏቸው፡፡ ጥያቄዎቹም ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮችን መሠረት ያደረጉ ናቸው፡፡ የሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ያለ መሸራረፍ መከበር፣ የኢኮኖሚ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት... Read more »

የግጭት ነጋዴዎች ሸቀጥ አንሁን!

“ጦር ከፈታው፣ ወሬ የፈታው” የሚል የአገራችን አባባል አለ። በዚህ አባባል ውስጥ የተጠቀሰው “ወሬ” አሉባልታ ወይም የሃሰት መረጃ የሚል አንድምታ ያለው ነው። የተሳሳቱ መረጃዎች በጦር አውድማ ጭምር ሽንፈትን ሊያስከትሉ እንደሚችሉ የሚያመላክት አባባል ነው።... Read more »

የውህደቱ ዜና በናፍቆት ይጠበቃል!

በአሁኑ ወቅት በአገራችን እየተተገበረ ያለው የፌዴራሊዝም ሥርዓት ለአገራችን የዘመናት ችግር ፍቱን መድሃኒት መሆኑ አያጠራጥርም። እንደ ህብረቀለማዊ አበቦች በልዩነት ለፈኩት ኢትዮጵያና ህዝቦቿ ልዩነትን አቻችሎ፣ ራስን በራስ የማስተዳደር መብትን አጎናጽፎ ብሄሮች በማንነታቸው ተከብረው የሚኖሩበትን... Read more »

ከውህድ ፓርቲነት ውጪ አማራጭ የለም!

ከአራተኛው የኢህአዴግ ጉባኤ ጀምሮ ስለውህደት ቢነሳም “ጊዜው አሁን አይደለም” በሚል ሲዳፈን የቆየው ሃሳብ ዛሬ ለፍሬ የመብቃት ዋዜማ ላይ ደርሷል፡፡ ፓርቲው ኢትዮጵያን በመንግስትነት መምራት ከጀመረበት ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ በአገሪቱ ጉዳይ ሲወስኑ የነበሩት አራቱ... Read more »

አገር በሐሰተኛ መረጃዎች መታመስ አይገባትም!

 በተለያዩ በይነ መረቦችና ማህበራዊ ድረ ገፆች ላይ የተለያዩ ማኅበረሰቦችን ለጥቃት የሚያነሳሱ፣የግድያንና መፈናቀልን የሚቀሰቅሱ መልዕክቶች በተለያዩ ጊዜያት ይስተዋላሉ። በዚህም ባለፉት ጥቂት ዓመታት በማህበረሰቡ ዘንድ መጠራጠርና ፍራቻ ነግሶ የሰው ልጅ በአደባባይ እንዲሰቀል፣ ለትምህርት እና... Read more »

ወጣቱ የሰላም ምንጭ ሊሆን ይገባል

 ባለፉት ጊዜያት በዓለማችን በተለያዩ ሥፍራዎች ተቃውሞ ተነስቶ አይተናል፤ አድምጠናል ። የአንዱ መነሻ መንግሥት ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ብድር ለማግኘት ሲል የነዳጅ ዋጋ ላይ ያደርገው የነበረውን ድጎማ እንደሚያቆም በማስታወቁ በኢኳዶር የተፈጸመ ነበር ።... Read more »

መደመር እና መዋሃድ ለእውነተኛ ፌዴራሊዝም!

 በሀገራችን ኢትዮጵያ የብሄሮች መብት በከፋ ጭቆና ስር ማለፉ እርግጥ ነው። ይህንን ጨምሮ የኢኮኖሚና የሰብዓዊ መብት ጭቆናውን ለማስወገድ መላ ኢትዮጵያውያን ውድ የሆነ የአካልና የህይወት መስዋዕትነት ከፍለዋል። ይህንንም ተከትሎ ፌዴራላዊ ስርዓት ተመስርቶና ሥርዓቱም ህገመንግስታዊ... Read more »

አገር ሠላም እንዲሆን ፓርቲዎች ለሠላም ሥሩ

 በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ በተለይ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን በሚከተሉ አገራት በርካታ የፖለቲካ ድርጅቶች መኖር አዲስ አይደለም። ለዚህ ደግሞ የተለያዩ ምክንያቶች ይነሳሉ። ከእነዚህ ውስጥ በአንድ በኩል የሰው ልጅ ፍላጎት እያደገ መሄድ የሰዎችን ፍላጎት ለማሟላት... Read more »

ሰላም ይቀድማል !

አንድ ከፈጣሪ የተላኩ አባት ናቸው አሉ። ወደ ህዝብ ወርደው ህዝብ ሊደረግለት፣ ሊሟላለት የሚፈልገውን ነገር አንድ በአንድ ለማወቅ ፈለጉና እንዲህ ሲሉ አንድ ጥያቄ አቀረቡ። “በዚህ ምድር ላይ ስትኖሩ ምን እንዲሟላላችሁ ትፈልጋላችሁ?” ከተጠየቁት አንዱ... Read more »