በኢትዮጵያ አዳዲስ ፕሮጀክቶችን መጀመር ሳይሆን መጨረሱ ብርቅ ነው። ይህን አባባል የሚያጠናክርልን ደግሞ ባለፉት አምስት አመታት ብቻ በመንግሰት ከተከናወኑ 60 ትላልቅ ፕሮጀክቶች መካከል 70 በመቶ የሚሆኑት በወቅቱ ባለመጠናቀቃቸው መንግስትን ለተጨማሪ ዘጠኝ ቢሊዮን ብር... Read more »
የሰው ልጅ በህይወት ዘመኑ በተድላና በደስታ ለመኖር የሚፈልገውን ያህል ሲሞትም በክብር ማረፍን ይመኛል፡፡ እድር የሚባለው ማህበራዊ ተቋም የሚመሰረተውም ለዚህ የችግር ጊዜ ማለፊያ ታስቦ ነው፡፡ በዚህ የተነሳ በተለይ በከተሞች አካባቢ በእድር የማይሳተፍ ቤተሰብ... Read more »
በኢንጂነር ታከለ ኡማ ከንቲባነት የሚመራው የአዲስ አበባ አስተዳደር አመራር ላይ ከመጣ ወዲህ በበርካታ መስኮች የታችኛውን የሕብረተሰብ ክፍል ያማከለና ተጠቃሚ ያደረገ እርምጃዎችን ወስዷል። ተማሪዎች በትምህርት ቤታቸው በነጻ እንዲመገቡ ማድረግ የቻለ፤ የትምህርት ቤት ዩኒፎርማቸውን... Read more »
መረጃ ማግኘት የሁሉም ሰው መብት ነው። እዚህ ላይ ግን ምን ዓይነት መረጃ የሚለው ከፍተኛ የሆነ ትኩረትን የሚሻ ጥያቄ ይሆናል። ምክንያቱም አንዳንድ ጊዜ መረጃዎች ሁሉ ጠቃሚ የማይሆኑበት ሁኔታ ስላለ። ሌላው ምን ዓይነት መረጃ... Read more »
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በየአመቱ በደማቅ ስነስርእት የሚከበረው የጥምቀት በአል ትናንት በመላ ኢትዮጵያ በድምቀት ተከብሯል።በአሉ በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ክልሎችም በተመሳሳይ ተከብሮ የዋለ ሲሆን፣በአዲስ አበባ ጃንሜዳና በጎንደር ደግሞ በአሉ የተከበረው... Read more »
ዛሬ የጥምቀት በዓል ነው፡፡ በዓሉም በመላው ኢትዮጵያ በከተማም ሆነ በገጠር በመሐል አገርና በጠረፍ ካሉት አብያተ ክርስቲያናት ታቦታት ከመንበራቸው ተነሥተው ወደተዘጋጀው ባሕረ ጥምቀት በመውረድ አካባቢያቸውን እና ምዕመኑን ከሚባርኩበት ከከተራ ጀምሮ ይከበራል፡፡ በዓሉ ሕፃን... Read more »
ዛሬ የከተራ በዓል ነው፡፡ በዓሉ በመላ የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ይከበራል፡፡ ከተራ ስረቃሉ ግዕዝ ሲሆን ትርጉሙም ከተረ፣ ሰበሰበ፣አገደ የሚል ትርጉም እንዳለው የአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መዝገብ ቃላት ይገልጻል፡፡ የበዓሉ ስያሜም... Read more »
የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ እነሆ 9ኛ አመቱን ሊደፍን ጥቂት ቀናት ይቀራሉ። በነዚህ አመታትም በመሃል ባጋጠሙ ችግሮች ከተፈጠረው መጓተት ውጭ ግድቡ ለአፍታም ሳይቆም በሞቀ ህዝባዊ ድጋፍ ታጅቦ ቀጥሏል። እነሆ በአሁኑ ወቅትም ሃይል... Read more »
የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጅነር ስለሺ በቀለ በታላቁ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን የሦስትዮሽ ስብሰባ ዙሪያ ከአንድ የውጭ ሃገር ጋዜጠኛ “ግብጽ ካልተስማማች ኢትዮጵያ የግድቡን ውሃ መሙላት ታዘገያለችን” ተብሎ ለተጠየቁት ጥያቄ “ምን ነካህ... Read more »
በኢትዮጵያ የመጣውን ሁለንተናዊ ለውጥ ተከትሎ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች አንዱ የዜጎች መብት ነው። በተለይ በውጭ አገራት የሚኖሩ ዜጎች በተለያዩ አጋጣሚዎች የሚደርስባቸውን በደልና እግልት ለማስቀረትና ችግራቸውንም በቅርበት ተከታትሎ ለመፍታት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ... Read more »