‹‹ … ስድስት ወር፣ አመትም ይሁን ሁለት አመት ከዚያ በኋላ የተሟላ ሰላም ይፈጠራል ብሎ መናገር የሚያስችል ምንም መሰረት የለም። ከችግር ነፃ የሆነ ጊዜም የለም። ምርጫው ዛሬም ሆነ ነገ ቢደረግ መልኩ ይለያያል እንጂ... Read more »
የቡና ዋጋ ጭማሪ እያሳየ መምጣቱን የቡናና ሻይ ባለስልጣን በተለይ ለአዲስ ዘመን አስታውቋል፡፡ ይህም ባለፉት ዓመታት ከቡና ዋጋ ማሽቆልቆል ጋር በተያያዘ አርሶ አደሩ በቡና ላይ ፊቱን በማዞር ቡናውን እየነቀለ በሌላ ሰብል ይተካል በሚል... Read more »
ቆሻሻ በአግባቡ ካልተያዘ በሰው ልጆች፣ በአካባቢ እና በእንስሳት ደህንነት ላይ ከፍተኛ አደጋ ያስከትላል፡፡ አደጋውን ለመከላከል የሁላችንም ድርሻ ወሳኝ ቢሆንም፤ ስርዓት ለማክበር ደግሞ ህግ አስፈላጊ ጉዳይ ነው። ለዚህም ሲባል በአገሪቷ የአካባቢ ተፈጥሮን ደህንነት... Read more »
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በየዓመቱ በፌዴራል የመንግሥት ተቋማት በርካታ ገንዘብ ጉድለት እንዳለ በኦዲት ግኝትነት ያቀርባል። ማስተካከያም እንዲደረግ ምክረ ሃሳቡን ይለግሳል። ተቋማቱን የሚቆጣጠረው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ተቋማቱ እንዲያስተካክሉና በማያስተካከሉት ላይ ዕርምጃ... Read more »
ለብዙዎቻችን አዲስ ያልሆነና የባቢሎን ሰዎችን በተመለከተ ያነበብነው ወይም ደግሞ የሰማነው አስተማሪና ዘመን ተሻጋሪ መልዕክት አለ። ይህ ታሪክ በጥንት ዘመን የነበሩ ባቢሎናውያን በተባበረ ክንዳቸው ከፈጣሪያቸው ጋር ለመድረስ ሊገነቡ የጀመሩት ግንብ ከቋንቋ መደበላለቅ የተነሳ... Read more »
የዛሬ አስር ዓመት በ2002 ዓ.ም ከቻይና የተነሳው ‹‹ሳርስ›› የተባለው ቫይረስ ለሳንባ ምች በሽታ አጋላጭ በመሆን በመላው እስያ ተስፋፍቶ ለ800 ሰዎች ሞት ምክንያት ሆኖ ነበር፡፡ ያኔ ቫይረሱ ከእንስሳት ወደ ሰው በንክኪ የሚተላለፍ የቫይረስ... Read more »
መንግሥት በ2012 ዓ.ም የዜጐችን ኑሮ የሚያሻሽልና ለሦስት ሚሊዮን ወጣቶች በቂ የሥራ ዕድል የሚፈጥር፣ አስተማማኝ የኢኮኖሚ እድገት እውን እንደሚያደርግ ቃል ተገብቶ ሥራው በተቀናጀ መልኩ እየተከናወነ ይገኛል። በዚህ የተቀናጀ ተግባር የሥራ ዕድል ከተፈጠረባቸው ዘርፎች... Read more »
በኢትዮጵያ ድህነትና ስራ አጥነትን በመቀነስ የነዋሪዎችን ተጠቃሚነትና ተሳታፊነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ካሉ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎች መካከል በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ዜጎችን የስራ እድል ተጠቃሚ ማድረግ እንዱ ነው። ይህም የዜጎችን ፍትሃዊ ኢኮኖሚው ተጠቃሚነት... Read more »
የግብርና ሚኒስቴር ሰሞኑን እንዳስታወቀው፤ በ2011/12 የምርት ዘመኑ 382 ሚሊዮን ኩንታል ለማምረት ታቀዶ 329 ነጥብ 3 ሚሊዮን ኩንታል ተገኝቷል። ምርቱ የተገኘው በምርት ዘመኑ 13 ነጥብ 7 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በዘር በመሸፈን ሲሆን፣ ከእዚህ... Read more »
ፍትህ የነፃነት ምልክት እንደመሆኑ በየትኛውም ጊዜና ቦታ ፍትህ ለሁሉም ህብረተሰብ ተደራሽ ሊሆን ይገባል። ይህን የነፃነት አርማና ምልክት የሆነውን ፍትህ ለማስፈን ደግሞ የአንበሳውን ድርሻ ሊወስድ የሚገባው መንግስት ነው። መንግስት ለፍትህ ዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ... Read more »