
ምርጫና ምርጫን ታሳቢ ተደርገው የሚከናወኑ ተግባራት በመርህ ደረጃ ግለሰቦችን ወይም ቡድኖችን ታሳቢና ተጠቃሚ ለማድረግ የሚከናወኑ አይደሉም። ከዚህ ይልቅ ሀገርን እንደ ሀገር፤ ሕዝብንም /ዜጎችን / እንደ ሕዝብ ተጠቃሚና አሸናፊ ለማድረግ የሚከናወን ዓለም አቀፋዊ... Read more »

ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በሀገራችን እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶች ዕለት ተዕለት መልካቸውን እየቀየሩና አድማሳቸውን እያሰፉ ሀገርና ህዝብን ዋጋ እያስከፈሉ ይገኛሉ። ግጭቶቹ የለውጥ ማግስት ግጭቶች ከመሆናቸው አንጻር በአንድም ይሁን በሌላ ከለውጡ አስተሳሰቦችና አጠቃላይ መንፈስ ጋር... Read more »

አንድን አገርና ሕዝብ የሚፈታተኑ ችግሮች ጎልተው የሚወጡትና ተግዳሮት የሚሆኑት በለውጥ ወቅት ስለመሆኑ ብዙ የማህበረሰብ ሳይንስ ተመራማሪዎች የሚጋሩት እውነታ ነው። አንድም ለውጡ ይዞት የሚመጣው ሀሳብ በራሱ ለመለወጥ የተዘጋጀ ወይም በሂደት የተለወጠ ኃይል የመፈለጉ... Read more »

ጠንካራ መንግሥት ለማምጣት በምርጫው ንቁ ተሳትፎ ማድረግን ይጠይቃል! ጠንካራ መንግሥት ለማምጣት በምርጫው ንቁ ተሳትፎ ማድረግን ይጠይቃል! ሀገራችን ስድስተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ ተቃርባለች። በዚህ ምርጫ ለመሳተፍ 47 የፖለቲካ ፓርቲዎች እና በሀገሪቱ ታሪክ ባልተለመደ... Read more »

ባለንበት ዘመን የመንግስትን ህጋዊነት ማጽኛ ዋነኛው መንገድ ምርጫ ነው። በምርጫ ወደ ስልጣን የሚመጣ መንግስት ወደ ስልጣን ከመምጣቱ ባለፈ ሂደቱ ለአንድ አገር ሁለንተናዊ ዕድገት በራሱ አስቻይ ሁኔታ እንደሆነ ይታመናል ።ከዛም ባለፈ ሕጋዊነቱ በራሱ... Read more »

ከባለፉት ሦስት ዓመታት የመጣውን ለውጥ ተከትሎ ጥቅማቸው የተነካባቸው ሃይላት በቀጥታም ይሁን በእጅ አዙር ሴራቸው በህዝቦች መካከል መተማመን እንዳይኖርና ሀገር እንዳይረጋጋ ሲሰሩ ቆይተዋል። በዚህም ምክንያት ህይወት ጠፍቷል፤ ንብረት ወድሟል፤ ሰዎች ተፈናቅለዋል። መንግሥት ከብዙ... Read more »

ኢትዮጵያ እንድትፈርስ፣ ህዝቧም እንዲበተን አጥብቀው የሚሠሩ ኃይሎች አሉ። እነዚህ ኃይሎች አንዱን ብሄር ከሌላው ብሄር ጋር እያጋጩ ፤ ህዝብን በህዝብ ላይ ፣ ህዝብን በመንግሥት ላይ እያነሳሱ የሀገር ሰላም ጨርሶ እንዲደፈርስ ከውስጥና ከውጭ ሆነው... Read more »

የኮቪድ 19 ወረርሽኝ የአገራችንና የዜጎች ስጋት መሆኑን ቀጥሏል።የጤና ሚኒስቴር ተከታታይ መረጃዎችና ማሳሰቢያዎችም የወረርሽኙን እየተስፋፋ መምጣት በሚገባ ያመለክታሉ። ከሚያዝያ 6 እስከ 8 ቀን 2013 ባሉት ሦስት ተከታታይ ቀናት ከወጡት የጤና ሚኒስቴር መረጃዎች መረዳት... Read more »

ለውጡን ተከትሎ በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሀገርን አንድነትና ደህንነት አደጋ ላይ የጣሉ መጠነ ሰፊ የሴራ ተግባራት ተከናውነዋል፤ እየተከናወኑ ይገኛል። ትህነግ ከሄደበት ከለየለት ሀገር የማፍረስ አኩይ ተግባር ጀምሮ ከህዝባችን ጋር ለዘመናት አብረው የቆዩ ሐገራዊ... Read more »

በሀገራችን ለውጡን ተከትሎ ሀገራዊ የፖለቲካ ምህዳሩን ማስፋት ያስቻሉ፣ ለለውጡም አንድ ትልቅ ትርጉም የሰጡ ተግባራት መከናወናቸው የሚታወስ ነው ። ይህንንም ተከትሎ ብዛት ያላቸው የፖለቲካ ድርጅቶች ከስደት ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ችለዋል ። በሀገር... Read more »