ማንንም አንጎዳም፤ መብታችንንም ለማንም አሳልፈን አንሰጥም!

እ.ኤ.አ. በ1997 የተረቀቀው ዓለም አቀፍ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ኮንቬንሽን ድንበር ተሻጋሪ ወንዞችን አስመልክቶ የተፈረመ ብቸኛ ስምምነት ነው። ስምምነቱ እ.ኤ.አ. ከነሐሴ 17 ቀን 2014 ጀምሮ ተፈጻሚ ሆኗል። በስምምነቱ የማርቀቅ ሒደት የውኃ መብትን በተናጠል... Read more »

በፈተና ውስጥ ውጤታማ ኢኮኖሚ!

ዓለምን ባስጨነቀው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምክንያት የዓለም ታላላቅ አየር መንገዶች ሠራተኞችና ደመወዝ ቀንሰዋል፤ ኪሳራ እንደደረሰባቸው አሳውቀዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የእነርሱ እጣ ፋንታ ይደርስበታል ተብሎ ሲታሰብ በወረርሽኙ መዛመት ሠራተኞቹ እንዳይጎዱ ጠብቆ፣ የኤክስፖርት ምርትን... Read more »

ሰኔ ግም ብሏል ፤ እንጠቀምበት!

በየግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነት እያደገ እንደመጣ ይታወቃል፡፡ይሁንና ዘርፉ እየጨመረ የመጣው የግብርና ምርት ፍላጎት ለማርካት አልቻለም፡፡በዚህ የተነሳም ሀገራችን የዳቦ ስንዴ በየአመቱ ከውጪ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በመመደብ እያስገባች ትገኛለች፡፡የእህል ዋጋ እየጨመረ ነው፤ለእዚህ አንዱ ምክንያት... Read more »

መዘናጋት የከፋ ዋጋ ሊስከፍለን ከደጃችን ነው !

የኮሮና ቫይረስ በዓለም መከሰቱን ተከትሎ እያስከተለ ያለውን መጠነ ሰፊ ጉዳት ታሳቢ በማድረግ በሽታው አገር ውስጥ እንዳይገባ፤ ከገባም ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ መጠነ ሰፊ ሥራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል። ቫይረሱ ሀገር ውስጥ መግባቱን ተከትሎም የመከላከል... Read more »

የየዕለቱን ሁነት እየዘገብንና ታሪክን እየሰነድን እንቀጥላለን !

የኢትዮጵያን ነጻነት ተከትሎ ግንቦት 1933 ዓ .ም አዲስ ዘመን የሚል ስያሜ የተሰጠው ጋዜጣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያው ጊዜ ለህትመት በቃ። ጋዜጣው ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት 79 ዓመታት በተለያዩ የመንግሥት ስርዓቶች ውስጥ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና... Read more »

ህይወት እየታደግን ፤ ህይወትን እንዝራ

በዘመናት ሂደት ውስጥ ኢትዮጵያን ሲፈታተኗት ከቆዩት ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች መካከል ድርቅን ያህል የፈተናት የለም ማለት ይቻላል፡፡ በተፈጥሮ መዛባት በአካባቢ ላይ በሚደርሰው አደጋ ምክንያት ኢትዮጵያን እርሃብና ድርቅ በየ10 ዓመቱ ሲጎበኛት የቆየ ከመሆኑም... Read more »

ኮሮናን እየተከላከልን የአረንጓዴ ልማታችንን እናፋጥን

በዚህ ዘመን ዓለምን ስጋት ላይ ከጣሉ የተፈጥሮ ክስተቶች ውስጥ አንዱ የተፈጥሮ መዛባት እንደሆነ በተደጋጋሚ የተገለጸ እውነታ ነው ። በተለይ የአየር ንብረት ለውጥ በዓለም ላይ በርካታ ችግሮችን አስከትሏል ። ጎርፍ፣ ከፍተኛ ሙቀት፣ አውሎ... Read more »

አቅርቦትን በማስተካከልና ህገወጥነትን በመቆጣጠር የገበያው ሰላማዊነት ይረጋገጥ!

ያለንበት ወቅት ኮሮና በተባለ ክፉ ወረርሺኝ ዓለማችን ቁምስቅሏን እያየችበት ያለ እና በስልጣኔ እና በኢኮኖሚ ዕድገት እጅግ መጥቀዋል የተባሉ ሃያላን አገራት እንኳን ሳይቀሩ ከችግሩ ለመውጣት እጅጉን የተፈተኑበት ነው። መነሻውን የቻይናዋን ሁዋን ያደረገው ይህ... Read more »

“ከመጀመሪያው ስህተት የሁለተኛው”

በተለያዩ ወቅቶች ተሞክሮ የመከነው የለውጥ ትግል (አስተሳሰብ) በአዲስቷ የዛሬዪቱ ኢትዮጵያ ዕለት ተዕለት አቅም እየጨመረ ፤ መሰረቱን እያጠነከረ፣ በዝምታ ረጅሙን መንገድ እየተጓዘ ነው ።መንገዱ ረጅም ብቻ ሳይሆን ወጣ ገባ ያለበት፣ ተራራና ኮረብታ የበዛበት... Read more »

ኮሮናን በብቃት እየተከላከልን አገራችንን አረንጓዴ እናድርግ!

የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ የተመሰረተው በደን ሀብት ልማት ላይ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ደን 80 በመቶ ለሚሆኑ በተለይም በገጠሩ የሀገሪቱ ክፍል ለሚኖሩ ዜጎች የኃይል ምንጭ ነው፡፡ ደንን መሰረት ባደረገው ንብ ማነብ፣ የጫካ ቡና እና... Read more »