በዕዝ ኢኮኖሚ ይመራ የነበረው የደርግ መንግሥት እንደ ዘይትና ስኳር ባሉ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በተለየ መልኩ በህብረት ሱቆች አማካኝነት ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገባቸው ኅብረተሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን ይደረግ ነበር፡፡ በዘመነ ኢህአዴግ ደግሞ እከተለዋለሁ ባለው ነፃ... Read more »
በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ መፍትሄ አማራጭ እርምጃዎች ተወስደዋል። መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በደርግ ዘመነ መንግሥት ነዋሪዎች በማህበር ተደራጅተው መኖሪያ ቤቶችን እንዲገነቡ ሁኔታዎችን ከማመቻቸት ጀምሮ መንግሥት በራሱ ወጪ... Read more »
ስድስተኛው አገር አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ የቀረው የአራት ወራት እድሜ ነው። በአሁኑ ወቅት ለሀገራችን ምርጫ ትልቁ አጀንዳ እንደመሆኑም፤ ምርጫው ሰላማዊ፣ ነፃ፣ ተአማኒ ከሁሉም በላይ ደግሞ ዲሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ሁሉ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።... Read more »
የዛሬ ሶስት ዓመት ገደማ ኢትዮጵያ በመንታ መንገድ ላይ ነበረች።በአንድ በኩል ለ27 ዓመታት ያህል በሕዝብ ጫንቃ ላይ የነበረውን ህወሓት መራሹን መንግስት ለማስወገድ በተቀጣጠለው ሕዝባዊ የተቃውሞ አመጽ ሀገሪቱ ወደለየለት መበታተንና መፈራረስ ታመራለች የሚል ስጋት... Read more »
የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዓለምን ወደ አንድ መንደርነት በማምጣትና የመረጃ አብዮት በመፍጠር ረገድ ያስገኘው ፋይዳ እጅጉን ላቅ ያለ ስለመሆኑ ዓለም ያወቀው ጸሀይ የሞቀው ሀቅ ነው። ከዚህ አብዮት መፈጠር ጋር በተያያዘ በዓለም አንድ ጫፍ... Read more »
የኢትዮጵያ ፖለቲካና ፖለቲከኛ በዘመናት ሂደት ውስጥ የራሱን ገጽ እያስነበበ፤ በማያቋርጠው የአገረ መንግሥት ግንባታም ሁሉም የየራሱን የፖለቲካ መስመር ቀይሶ አልፏል። ላለፉት ሶስት አስርተ ዓመታት በቆየው የፖለቲካ ጉዞ ውስጥም በጉልህ በተስተዋለው የመጠላለፍ ፖለቲካ አገርና... Read more »
የኢፌዴሪ መንግሥት ህወሓት ላይ የሕግ ማስከበር እርምጃ እየወሰደ ባለበት ወቅት የኢትዮጵያን ድንበር አልፎ የተቆጣጠረው የሱዳን ሠራዊት የተለያዩ ጦርነት ነጋሪ መልዕክቶችን ሲያስተላልፍ ይስተዋላል። ከዚህ ቀደም ሰላማዊ ጉርብትና የነበራቸው ሁለቱ ሀገራት አሁን የታየው የሱዳን... Read more »
ከሰሜን ደቡብ፤ ከምዕራብ ምስራቅ፤ በልዩነት ውስጥ በደመቀ አንድነት በሚኖሩ ህዝቦች የደመቀች፣ ለዘመናት ሉዓላዊነቷን አስከብራ የኖረች፣ የታላላቅ ታሪኮችና ገድሎች አውድ፣ የጥቁር ህዝቦች የነጻነት ተምሳሌት፣ የበርካታ ብርቅና ደንቅ ሰው ሰራሽ ተፈጥሯዊ ቅርሶች መገኛ፣ ዓባይን... Read more »
ምንም እንኳን በሚፈለገው ደረጃ ባይሆንም፤ እኛ ኢትዮጵያውያን መልካም የሠራን የማመስገን፣ ያጠፋንም የመገሰጽ ባህሉ አለን። ይሁንና ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የዚህ ባህል ከልብ የሆነ የመመሰጋገኛ ወይም መተራረሚያ እሴትነቱ እየተሸረሸረ፤ ለሐሰትና እኩይ ዓላማ የመሞካከሻ መሳሪያ... Read more »
ኢትዮጵያ ከፍተኛ መጠን ያለው የዘይት ምርት በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ ታስገባለች ። ያም ሆኖ የዘይት ፍላጎትና አቅርቦቱ የተመጣጠነ ባለመሆኑ የዘይት እጥረት፣ የዋጋ ግሽበት እና የጥራት ጉዳይ በየጊዜው ህብረተሰቡን ሲያማርር ቆይቷል።... Read more »