
የኮልፌ እና የለሚኩራ የገበያ ማዕከላት ለ3ተኛ ወገን ተላልፈዋል አዲስ አበባ፦ ባለፉት አራት ወራት በመዲናዋ መግቢያ በሮች በሚገኙ የገበያ ማዕከላት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ግብይት መፈጸማቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው... Read more »

አዲስ አበባ፡- ሚዲያው በመዲናዋ እየተመዘገበ ያለውን ፈጣን ልማት ለዜጎች በትክክለኛው መንገድ ተደራሽ ማድረግ ይኖርበታል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ተጨማሪ ሶስት የሀገር ውስጥና የውጭ ቋንቋዎች... Read more »

የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሰሜን ኮሪያ ገብተዋል። ፕሬዚዳንት ፑቲን በትናንትናው ዕለት ፒዮንግያንግ ሲገቡ ደማቅ የተባለ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። አሜሪካን ጨምሮ ምዕራባውያን ሀገራት፣ ፑቲን ሩሲያ በዩክሬን ለምታካሂደው ዘመቻ ሙሉ ድጋፍ ወደሰጠችው ሰሜን ኮሪያ የሚያደርጉትን... Read more »

የባለድርሻዎች የውይይት መድረክ ተጀምሯል አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ማህበረሰብ ተወካዮች ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የከተማዋን የሀገራዊ አጀንዳ ለማቅረብ እንደሚወያዩ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ገለጹ፡፡ የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ... Read more »

እስራኤል፣ ዓለምአቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት(አይሲጄ) በጋዛዋ የራፋ ከተማ የጀመረችውን ጥቃት እንድታቆም በትናንትናው እለት ያስተላለፈውን ትዕዛዝ እንደማትቀበለው ገልጻለች። የአይሲጄ ውሳኔ እስራኤል በጋዛ እያካሄደችው ባለው ጦርነት እየደረሱባት ካሉት ተከታታይ ጫናዎች እና አለምአቀፍ መገለል ካደረሱባት... Read more »
ጠፍቶ የከረመ ሰው፤ እንዝርት ጠፍታብን ዝም እንዳልን ዝም ብለን ነበር፡፡ ታዲያ ልብ አላልናት ይሆናል እንጂ እንዝርቷማ እየሾረች ፈትሉን ስትፈትልና ድውሩን እያደዋወረች ሸማውን ስታበጃጅ ባተሌ ነበረች፡፡ ከወዲያና ወዲህ እያለች፤ አንዱን ከአንዱ ደግሞ ከሌላው... Read more »

አዲስ አበባ፡- በመዲናዋ እየተሠራ ያለው ሰላም የማስከበበር ተግባራት የልማት ሥራዎች በተያዘላቸው ቀነ ገደብ እንዲጠናቀቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ ነው ሲል የአዲስ አበባ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮና... Read more »

ዘለንስኪ ከፍተኛ የፀጥታ ባለሥልጣንን ከኃላፊነት አባረሩ። የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ እያካሄዱት ባለው የአመራር ለውጥ ዘመቻ ከትናንት በስትያ የዩክሬንን የብሔራዊ የፀጥታ ምክር ቤት ጸሐፊ ማባረራቸውን እና በእሳቸው ቦታ የውጭ ደኅንነት ኤጀንሲ ኃላፊ የነበሩትን መሾማቸውን... Read more »

አዲስ አበባ፡- ሀገራዊ ምክክሩ ቅድሚያ በሰላም ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ ቢወያይ የተሻለ እንደሚሆን አስተያየታቸውን ለኢፕድ የሰጡ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ ፍቅረወርቅ የሺጥላ... Read more »