ባተሌዋ እንዝርት

ጠፍቶ የከረመ ሰው፤ እንዝርት ጠፍታብን ዝም እንዳልን ዝም ብለን ነበር፡፡ ታዲያ ልብ አላልናት ይሆናል እንጂ እንዝርቷማ እየሾረች ፈትሉን ስትፈትልና ድውሩን እያደዋወረች ሸማውን ስታበጃጅ ባተሌ ነበረች፡፡ ከወዲያና ወዲህ እያለች፤ አንዱን ከአንዱ ደግሞ ከሌላው... Read more »

የመዲናዋ የሰላም ማስከበር ተግባር የልማት ሥራዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ እገዛ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፡- በመዲናዋ እየተሠራ ያለው ሰላም የማስከበበር ተግባራት የልማት ሥራዎች በተያዘላቸው ቀነ ገደብ እንዲጠናቀቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ ነው ሲል የአዲስ አበባ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮና... Read more »

 ዘለንስኪ ከፍተኛ የፀጥታ ባለሥልጣንን ከኃላፊነት አባረሩ

ዘለንስኪ ከፍተኛ የፀጥታ ባለሥልጣንን ከኃላፊነት አባረሩ። የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ እያካሄዱት ባለው የአመራር ለውጥ ዘመቻ ከትናንት በስትያ የዩክሬንን የብሔራዊ የፀጥታ ምክር ቤት ጸሐፊ ማባረራቸውን እና በእሳቸው ቦታ የውጭ ደኅንነት ኤጀንሲ ኃላፊ የነበሩትን መሾማቸውን... Read more »

አዲስ ዘመን መጋቢት 14 ቀን 2016 ዓ.ም

Read more »

ሀገራዊ ምክክሩ ቅድሚያ በሰላም ጉዳይ ላይ ትኩረት አድርጎ ሊሠራ ይገባል

አዲስ አበባ፡- ሀገራዊ ምክክሩ ቅድሚያ በሰላም ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ ቢወያይ የተሻለ እንደሚሆን አስተያየታቸውን ለኢፕድ የሰጡ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ ፍቅረወርቅ የሺጥላ... Read more »

ያልታረመው ወንጀለኛ

ኤርትራ ውስጥ አስመራ ላይ የተወለደው ዳንኤል በርሔ፤ እንደልጆች ቦርቆ በእናት እና በአባት እንክብካቤ ለማደግ አልታደለም:: ከእናቱ ተኪኤን አፅበሃ ጋር በመቀሌ ከተማ ሕይወቱን ሲገፋ፤ አባቱ በርሔ ስዩም ልጅን ለማሳደግም ሆነ ሚስትን ለማስተዳደር ያለባቸውን... Read more »

 ረጅሙን ጉዞ በሰላም ጎዳና …

በርካቶች ስለሰላም ያላቸው እሳቤ ትርጓሜው ኃያል ነው:: ሰላምን ያለ አንዳች ማወላወል በበጎነት ይገልጹታል:: ያለምንም ጥርጣሬ ግምቱን ያጐሉታል:: ማንም ቢሆን ከሰላም ይልቅ ጦርነትን አይመርጥም:: መቼም ቢሆን በሰላም ውሎ ማደርን፣ በቸር ወጥቶ መግባትን ይሻል::... Read more »

አዲስ ዘመን ጥር 19 ቀን 2016 ዓ.ም

Read more »

አዲስ ዘመን ጥር 2 ቀን 2016 ዓ.ም

Read more »

ቫይረሱን ለመግታት የማኅበረሰብ መሪነት

ኢትዮጵያ የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ሥራዎችን በማጠናከር፣ ቅንጅታዊ አሠራርን በማጎልበት፣ መንግሥታዊ እና ዓለም አቀፍ ተቋማትን፣ አጋር ድርጅቶችን፣ ሲቪክ ማኅበራትን እና የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ወረርሽኙ በማኅበረሰቡ ጤናና በሰብዓዊ ደህንነት ላይ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ በመቀነስ... Read more »