
ለኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ከሚያስገኙ ምርቶች አንዱ የወርቅ ምርት መሆኑ ይታወቃል። ሀገሪቱ ወርቅ የምታመርተው በአነስተኛ እና ልዩ አነስተኛ የወርቅ አምራች ማህበራት/ በባህላዊ መንገድ/ እና በኩባንያዎች ነው። አብዛኛው የወርቅ ምርት የሚመረተው ግን በአነስተኛና ልዩ... Read more »

በማዕድን ዘርፉ በተከናወኑ ተግባራት፣ ከልማቱና ከግብይቱ ጋር በተያያዘ ያጋጠሙ ክፍተቶችን በአጠቃላይ ወቅታዊ አገራዊ የማዕድን ኢንዱስትሪ ያለበትን ሁኔታ በተመለከተ ማዕድን ሚኒስቴር በቅርቡ ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የማዕድንና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ኮሚቴ ሪፖርት አቅርቦ ሰፊ ውይይት... Read more »
ኢትዮጵያ በሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው የአስር አመቱ መሪ እቅድ የምጣኔ ሀብቱ ምሰሶ ብላ ከያዘቻቸው አምስት ዘርፎች መካከል ማእድን አንዱ ነው። ይህ ወሳኝ ዘርፍ ለልማቱ የሚያስፈልጉ ግብአቶችን እንዲሁም ለልማቱ የሚያስፈልጉ እንደ ውጭ ምንዛሬ... Read more »

የሲዳማ ክልል በተፈጥሮ ሀብት የታደለ ነው። ለውጪና ለሀገር ውስጥ ገበያ የሚቀርበው የቡና ሀብቱ፣ የቱሪስት መስህብ የሆነው የሀዋሳ ሀይቅና ፍል ውሃዎቹ ለእዚህ በአብነት ይጠቀሳሉ:: የሲዳማ ብሔረሰብ ቱባ ባህልም ሌላው ተጠቃሽ እምቅ ሀብቱ ነው::... Read more »
የኢትዮጵያ መንግሥት በሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው የአስር አመት መሪ እቅድ የእድገት ማእዘኖች በሚል ከያዛቸው አምስት ዘርፎች መካከል አንዱ የማዕድን ዘርፍ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ለዘርፉ የተሰጠውን ትኩረት ተከትሎም በማእድን ሚኒስቴር በኩል ተቋማዊ የአደረጃጀት ለውጥ/ሪፎርም/... Read more »

የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት የሥነምድር ካርታ ሥራን ጨምሮ በጥናትና ምርምር የሥነምድር መረጃዎችን በስፋትና በጥራት በማጥናት ለተጠቃሚዎች ተደራሽ የማድረግ ተልዕኮ ይዞ ሲሰራ ቆይቷል። ኢንስቲትዩቱ የማእድን አለኝታና ክምችት ጥናት በማካሄድ ይታወቃል፤ በስነምድር ላይ ለመንግስታዊና መንግስታዊ... Read more »

በሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው የአስር ዓመት መሪ እቅድ ለሀገራዊ ምጣኔ ሀብት እድገት ወሳኝ ተብለው ከተመረጡ አምስት ዘርፎች መካከል ማዕድን አንዱ መሆኑ ይታወቃል። ዘርፉን የሚመራው የማዕድን ሚኒስቴርም በማዕድን ጥናት፣ ልማትና ግብይት ላይ የሚካሄዱ... Read more »

በማዕድን ሚኒስቴር መስሪያ ቤት እገኛለሁ። በስፍራው “ማይኒንግ ጋለሪ” እየተባለ የሚጠራውን የማዕድን ሙዚየም ለመመልከት ነው በቦታው የተገኘሁት። በሙዚየሙ ውስጥ በተለምዶ “ደበጃን” እያልን በምንጠራቸው የተለያየ መጠን ባላቸው ጠርሙሶች ውስጥ “በፈሳሽ” መልክ የተለያዩ ናሙናዎች ለእይታ... Read more »

ኢንዱስትሪዎች በተለይ ትላልቆቹ ከሚያስፈልጋቸው የሀይል አቅርቦት የተወሰነውን ከድንጋይ ከሰል ነው የሚያገኙት። ሲሚንቶ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ጨምሮ በዋነኝነት ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚጠቀሙ ፋብሪካዎች ዋና የግብአቱ ተጠቃሚዎች ናቸው። የኤሌክትሪክ ሀይል እጥረትና በርካታ ኢንዱስትሪዎች ባሉበት ሀገር... Read more »
የማዕድን ሀብት በባህሪው አላቂ ነው። ይሁን እንጂ በአግባቡ ጥቅም ላይ ከዋለ ለሌሎች ዘርፎች መልማት የማይተካ ሚና ያለውና በኢኮኖሚው እሴት የሚጨምር አዋጭ ኢንደስትሪ ስለመሆኑ መረጃዎች ያሳያሉ። ማዕድንን ማልማትና ማበልፀግ ለኢንደስትሪ፣ ለግንባታ፣ለግብርናና ለሌሎችም ግብአት... Read more »