
ማዕከሉ ሕፃናትን በመታደግ ሥራዎቹ በእጅጉ ይጠቀሳል። በተለይ አሳዳጊ የሌላቸውን በርካታ ሕፃናትን ተቀብሎ እንደራስ ልጅ በማሳደግ እና ራሳቸውን እንዲችሉ በማድረግ ሥራው ይታወቃል። የማዕከሉ መሥራች በእዚህ በጎ ተግባራቸው ኢትዮጵያዊቷ ማዘር ቴሬዛ ለመባል በቅተዋል። ይህ... Read more »

ሕጻን የአብስራ ሳሙኤል፤ ለአምስት ዓመታት ወረፋ ጠብቆ ከሕመሙ ሊፈወስ የልብ ቀዶ ሕክምና አግኝቷል። የአብስራ ሳሙኤል እናት ወይዘሮ ወጋየሁ አለፈ ልጃቸው ገና የሁለት ዓመት እድሜ እያለ ጀምሮ ሌሊት ላይ በሚያጋጥመው ሕመም የመተንፈስ ችግር... Read more »
ድህነትና ሌሎች ዘርፈ ብዙ ችፍሮች ለተንሰራፋባቸው ማኅበረሰቦች፣ የበጎ አድራጎት ተግባራት የማኅበራዊ ፈውስ ሁነኛ መገለጫዎችና መሳሪያዎች ሆነው ያገለግላሉ፡፡ የበጎ አድራጎት ተግባራት ገንዘብን፣ ፍቅርን፣ ጊዜንና ሌሎች ሀብቶችን ከራስ ቀንሶ ለሌሎች በማካፈል የሌሎችን ችግር ለማቃለል፤... Read more »
ኢትዮጵያ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦች መገኛ ነች። ይህ ደግሞ እጅግ ብዙ ባሕል፣ ማንነት፣ ወግና ማራኪ እሴቶች እንዲኖራት ምክንያት ሆኗል። ከምስራቅ ተነስተን እስከ ምዕራብ፤ ከደቡብ ጀምረን እስከ ሰሜን ብንጓዝ በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች በሚያስደንቅ ሁኔታ... Read more »

ዓለም የተራቀቁ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በየቀኑ እየተመለከተች ባለችበት በዚህ ዘመን፣ መከራዋና ሰቆቃዋም እየበዛ ነው። በየቦታው የሚፈጠሩ ተፈጥሯዊና ሰው ሠራሽ ችግሮች ነዋሪዎቿን ለስቃይና መከራ መዳረጋቸውን ቀጥለዋል። እነዚህ ችግሮች ከሚፈጥሯቸው ማኅበራዊ ቀውሶች መካከል አንዱ የጎዳና... Read more »

ኢትዮጵያ የባህል፣ የታሪክ፣ የተፈጥሮና የቅርስ ሀብቶች በስፋት ከሚገኝባቸው ቀዳሚ ሀገራት ተርታ ትመደባለች። ይሁን እንጂ እነዚህን ሀብቶች በሚፈለገው መጠን የማስተዋወቅ፣ የማልማትና ከሀብቱ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አቅም አሁንም ድረስ እንዳልጎለበተ ይታመናል። ሀገሪቱ ለዓለም በኪነ... Read more »

የ80 ዓመት የእድሜ ባለጸጋዋ ወይዘሮ ዓይናለም ደሳለኝ በብዙ የሕይወት ውጣ ውረዶች ውስጥ አልፈዋል። በባለቤታቸው፣ በልጆቻቸው እንዲሁም በእናትና አባት ሞት ብዙ መጎዳታቸውን ይገልፃሉ። “በልጅነት ካገኘኋቸው ሁለት ወንድ ልጆቼ ጋር ረሃብ ሲገርፈኝ የማበላቸው ሳጣ፤... Read more »

በኢትዮጵያ ገና በለጋነታቸው የካንሰር ተጠቂ የሆኑ ሕፃናት ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ መጥቷል:: ኅብረተሰቡ ስለካንሰር ሕመም ያለው የተሳሳተ ግንዛቤ፣ ሕክምናው እንደልብ አለመገኘቱ እንዲሁም በጥቂት ተቋማት ውስጥ ብቻ የሚሰጡት ሕክምናዎችም ውድ መሆናቸው የችግሩን ክብደት የበለጠ... Read more »

በኢትዮጵያ ሰብዓዊነትና መደጋገፍ ባህል መሆኑን የሚያሳዩ እጅግ በርካታ አብነቶችን መጥቀስ ይቻላል። የሀገሪቱ ሕዝብ የተቸገረንና አቅም በማጣቱ ድጋፍ የሚሻን ወገን በቡድንና በተናጠል በመሆን የሚደግፍባቸው የተለያዩ አደረጃጀቶች ባለቤት ነው። ከእነዚህ መንገዶች መካከል እቁብ፣ እድር... Read more »

የኢትዮጵያውያን መገለጫ ናቸው የሚባሉ በርካታ መልካም እሴቶች እየተዳከሙ መጥተዋል የሚለው ወቀሳና ስጋት፣ ብዙ ዜጎችን ጉዳዩ እንዲያሳስባቸውና እነዚህን መልካም እሴቶች ለመመለስም ጥረት እንዲያደርጉ ምክንያት ሆኗቸዋል፡፡ ‹‹ልባችን አላስፈላጊና ጎጂ በሆኑ ነገሮች ተሞልቶ ሰብዓዊነት ነጥፏልና... Read more »