አገር በቀል ማህበረ-ባህላዊ እሴቶችን ወደ ዘመናዊ ተቋምነት(“ቡሳ ጎኖፋ” እንደ ማሳያ)

 ”አገርኛ” ምንጫቸው፣ መነሻቸው፣ መገኛቸውም ሆነ ሙሉ አድራሻቸው አገር ውስጥ የሆኑ፤ ባለቤታቸውም ሆነ ፈጣሪ ተጠቃሚያቸው ኢትዮጵያዊ(ያን) የሆኑ ተቋማትም ሆኑ ሌሎች አገር በቀል ሀብቶች ናቸውና ሲያስተናግድ ቆይቷል። አገር በቀል የሆኑ ድርጅቶች፣ ባህላዊ አልባሳት፣ ኢትዮጵያዊ... Read more »

ሀገር በቀል ተቋማትና አርአያነታቸው

አምዳችን “አገርኛ” እንደ መሆኑ መጠን ትኩረታችንም አገር በቀል ጉዳዮች ላይ አድርገናል። ለዚህም መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች (መያዶች)ን መቃኘት የዛሬው ርእሰ ጉዳያችን ይሆናል። በተለይም፣ ችግሮቻችንን በራሳችን አቅምና ነባር እውቀት ከመፍታት አኳያ ለማብራራት ጥረት ይደረጋል።... Read more »

ችግሩ የኛው መፍትሄውም ከእኛው

 “ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” ከመባሉ አስቀድሞ ብሂላችን “ያገሩን ሰርዶ ባገሩ በሬ” በማለት ለራስ ችግር መፍትሄ ከራስ መሆን እንዳለበት፤ ሊሆንም እንደሚገባ አምነንበት ስንጠቀምበት ኖረናል። ሌላው ቀርቶ በተረቶቻችን ከአፋችን ወርዶ አያውቅም። ከዛሬው እንግዳችን የምንረዳውም... Read more »

‹‹የላምበረት ልጆች ለላምበረት ነዋሪዎች››

 ደስታንም ሆነ ኀዘንን ተካፍሎ መኖር የቆየ የኢትዮጵያውያን ባህል ነው። በችግር ጊዜ መረዳዳትም ከትውልድ ትውልድ ተሻግሮ የመጣ የኢትዮጵያውያን እሴት ነው። ይህ መረዳዳትና ኀዘንንና ደስታን ተካፍሎ መኖር ታዲያ በትውልድ ቅብብሎሽ እዚህ ደረጃ ደርሶ አሁንም... Read more »

የሃይማኖት አባቶች ለምዕመናን

ቤተ-እምነቶች ሰዎች ከፈጣሪያቸው ጋር በጸሎት የሚገናኙባቸው፣ ምህረትና ይቅርታ የሚጠየቅባቸው፣ ፍቅርና ሰላም የሚሰበክባቸው፣ ቅዱስ ሥፍራዎች ስለሆኑ በምእመናን ዘንድ ልዩ ክብርና ሞገስ አላቸው። ምእመናን ወደ ቤተ እምነት ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲገቡ ጸሎታቸው ወደ ፈጣሪያቸው... Read more »

በጎነት በጎ አድራጊዎችን ሲወልድ

ባሕላዊ እሴቶቻችን ሰዎች በማኅበራዊ ሕይወታቸው የሚገጥሟቸውን ፈተናዎች ከሰዎች ጋር እየተጋሩ እንዲሻገሯቸው እንጂ ብቻቸውን እንዲጋፈጧቸው የሚጋብዙ አይደሉም:: መረዳዳትና መደጋገፍ ኢትዮጵያዊ ወጋችንና ባሕላችን ነው:: ደካማን ማገዝ፣ ያዘነን ማጽናናት፣ ያለው ለሌለው አካፍሎ መብላት ባሕላችን ያወረሰን... Read more »

ገበታን ማጋራት- አንዱ የጾሙ በረከት

ኢትዮጵያዊያን ከሌላው ዓለም ከሚለየን ባህሪ አንዱ ገበታችን ነው፤ ብቻችንን የመብላት ልምድ ስላላዳበርን ገበታችን ብዙ ሰዎችን ያሳትፋል፤ ‹‹ብቻውን የበላ ብቻውን ይሞታል›› እንዲሉ፤ ብቻ መብላት ባህላችን አይደለም። በእንዲህ አይነት አባባሎችና ‹‹ያለህን አካፍል፣ የተቸገረን እርዳ››... Read more »

እሴቶቻችን – አብሮነታችንን ያጠበቁ ካስማዎች

ኢትዮጵያውያን መልካችን፣ ቋንቋችንና ሃይ ማኖታችን ዥጉርጉር ቢሆንም የተገነባንባቸው ማሕበራዊና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ተወራራሽና ተቀራራቢ በመሆናቸው ተመሳሳይ ሰብእና ያለን ሕዝቦች ነን። አብዛኛዎቻችን እንደየ ሃይማኖታችን አስተምህሮ የፈጣሪያችንን ቃል ለመፈጸም የተዘጋጀ ሥነ ልቦና ያለን ነን።ዘር፣ ቋንቋና... Read more »

የሀዲያ ብሔረሰብ ማህበረ-ባህላዊ ዕሴቶችአለመሆኑን

ኢትዮጵያዊያን እንደ አገር የጋራ ሕግና መተዳዳሪያ ደንብ አርቅቀን ጥቅም ላይ ከማዋላችን በፊት እንደየማህበረሰባችን ባህላዊ ዳራ ዲሞክራሲን፣ ፍትህን፣ እኩልነትን፣ አብሮነትን፣ እርቅን፣ ፍቅርና መቻቻልን ወዘተ ከእሴቶቻችን ተምረናል፤ ወርሰናልም። ባህላዊ እሴቶቻችን በየአካባቢው የሚኖረው ማህበረሰብ እርስ... Read more »

‹‹ዱቡሻ›› የጋሞ አባቶች እርቅና ሰላም የሚያወርዱበት ሥርዓት

በየአካባቢው የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ቂምና በቀልን አራግፎ እርቅና ሰላምን የሚያወርድበት የየራሱ ቱባ ባህላዊ እሴት አለው። ኦሮሞው፣ አማራው፣ ሶማሌው፣ አፋሩ፣ ትግሬው፣ ሲዳማው፣ ጋሞው፣ ጋምቤላው ወዘተ እርስ በእርሱና ከሌላው ማህበረሰብ ጋር በሚፈጥራቸው ጊዜያዊ ግጭቶች ባህላዊ... Read more »