የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከዚህ ቀደም ከነበረበት አካሄድ በተሻለ መልኩ እየተጓዘ እንደሚገኝ ተገለፀ። ፌዴሬሽኑ 13ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በአርባ ምንጭ ከተማ ሲያካሂድ የ2013ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን ያቀረበ ሲሆን፣ በቀረበው ሪፖርት ላይ አስተያየት... Read more »
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ በተጓደሉ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ስፍራ ተተኪዎችን ሾሟል:: በዚህም መሰረት አቶ አበበ ገላጋይን ምክትል ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሲሾም ወይዘሮ ሶፊያ አልማሙን ደግሞ ወደ ስራቸው እንዲመለሱ... Read more »
የስፖርት ውርርድና አቋማሪዎች ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ ወዲህ በጥቅሙና ጉዳቱ ላይ የተለያዩ ክርክሮች አሁንም ድረስ ይነሳሉ። የስፖርት ውርርድ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ የእግር ኳስ ደረጃቸው ዝቅተኛ በሆኑ አገራት ጥቅም እንዳለው ሁሉ ጉዳቱም የዚያኑ... Read more »
ኢትዮጵያ የአፍሪካ እግር ኳስ የመሰረት ድንጋይ ያኖረች አገር እንደመሆኗ መጠን የመድረኩን ጣፋጭ ድል ለአንድ ጊዜም ቢሆን መጎንጨት ችላለች። ኢትዮጵያ በወርቃማ የእግር ኳስ ዘመኗ የአፍሪካ ዋንጫን ከስድስት አስርት ዓመታት በፊት ማንሳት ስትችል አዲስ... Read more »
ኢትዮጵያ ያለችበትን የሰላም ችግር ከግምት በማስገባት “ለኢትዮጵያ ሰላም እሮጣለሁ” በሚል መሪ ቃል የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ነገ በቢሾፍቱ ከተማ ይካሄዳል። ውድድሩን ያዘጋጀው የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ትናንት በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን... Read more »
ከተወዳጅ የእግር ኳስ ውድድሮች መካከል አንዱ የሆነው የአፍሪካ ዋንጫ ለ33ኛ ጊዜ ሊካሄድ ቀናት ብቻ ቀርተውታል። የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ስርጭት ዳግም ዓለምን እያስጨነቀ ባለበት በዚህ ወቅት ካሜሮን ለሁለተኛ ጊዜ በአህጉሩ ትልቁን የእግር ኳስ... Read more »
የኢትዮጵያን ስፖርት በበላይነት የሚመራውና የሚቆጣጠረው የኢፌዴሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስትር በአዲስ መልክ ተደራጅቶ ወደ ስራ መግባቱ ይታወቃል። ሚኒስትሩ ባለፉት ሁለት ወራትም የተለያዩ መዋቅራዊ ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል። ሚኒስቴሩ በአሁኑ ሰአትም በዓመቱ የያዛቸውን ዕቅዶች ወደ... Read more »
ለዘመናት የስፖርት ቤተሰቤ ጥያቄ የነበረው የዘመናዊ ስታዲየም ግንባታ ምላሽ አግኝቶ አበረታች እንቅስቃሴ መታየት ከጀመረ ሰንበትበት ብሏል። በተለያዩ ክልሎች በተለያየ መጠን ከሚገነቡት ስታዲየሞች ባሻገር በመንግስት በጀት ግዙፍ የኦሊምፒክና የዓለም ዋንጫ ስታዲየም በአዲስ አበባ... Read more »
ከእግር ኳስ ተጫዋችነት ጀምሮ በተለያዩ የስፖርት ሙያዎች በርካታ ስራ ያከናወኑት ተባባሪ ፕሮፌሰር ሲራክ ሃብተማርያም የቀብር ስነስርዓት ተከናወነ፡፡ ከእግር ኳስ ተጫዋችነት፣ በስፖርት ተቋማት አመራርነት፣ በመምህርነት እንዲሁም በኢንስትራክተርነት ሲሰሩ የቆዩት ዶክተር ሲራክ ከወጣትነት እድሜያቸው... Read more »
ኢትዮጵያ መስራች በሆነችበት የአፍሪካ ዋንጫ ከዓመታት በኋላ ዳግም በተሳታፊነት ተመልሳለች፡፡ በዚህ ውድድር በምድብ አንድ የተደለደለው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን (ዋሊያዎቹ) ዝግጅቱን ለመጀመር አስቀድሞ ጉዞውን ወደ ካሜሮን ያውንዴ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን፤ ልምምድ... Read more »