ከስፖርት ስነልቦና ጋር የማይተዋወቀው የኢትዮጵያ እግር ኳስ

የትኛውም የስፖርት ቡድን ሊኖሩት ከሚገባቸው ባለሙያዎች መካከል አንዱና መሠረታዊው የስነልቦና አማካሪ ነው። ስፖርተኞች አቅማቸውን አውጥተው በልበ ሙሉነት ተወዳዳሪ እንዲሆኑ፣ በውድድር ወቅት አስቀድመው የአሸናፊነት መንፈስ እንዲላበሱ፣ ከጉዳትና በሽንፈት ከሚመጣ ድብርት በቶሎ እንዲላቀቁ፣ በተደጋጋሚ... Read more »

ወደ መቋጫው የተቃረበው የአፍሪካ ዋንጫ

ሻምፒዮኗን አልጄሪያን ጨምሮ በአፍሪካ እግር ኳስ ገናና ስም ያላትን ጋናን ገና በጊዜ ከምድብ ጨዋታዎች ያሰናበተው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ያልተጠበቁና ያልተገመቱ ክስተቶችን እያስተናገደ ግማሽ ፍጻሜ ላይ ደርሷል። በጊዜ ሄዶ በጊዜ ከተመለሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ... Read more »

ልምድ የተቀመረበት የአፍሪካ ዊልቸር ቅርጫት ኳስ ቻምፒዮና

የኢትዮጵያ ዊልቸር ቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን 11ኛውን የአፍሪካ ዊልቸር ቅርጫት ኳስ ቻምፒዮና ማዘጋጀቱ ይታወሳል። ለዓለም አቀፉ ቻምፒዮና አፍሪካን የሚወክሉ የሴት እና የወንድ ቡድንን ለመምረጥ እንደ ማጣሪያ በሚያገለግለው በዚህ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ አልጄሪያ፣... Read more »

መንግስቱ ወርቁ – ‹‹የእግር ኳሱ ንጉሥ››

የአፍሪካ ዋንጫ በመጣ ቁጥር የአህጉሪቱ ታላቅ የእግር ኳስ መድረክ መስራች የሆነችው ኢትዮጵያ እንዳለፉት አመታት በውድድሩ ደብዛዋ ሳይጠፋ ብዙ የሚነገርላት ታሪክ ሰርታለች። በእግር ኳሱም አለም ጀግኖችን ፈጥራም በአፍሪካ ዋንጫ ብዙ የተባለላቸው ታሪኮችን የሰሩ... Read more »

ትኩረት የሚፈልግና ለውጤታማነት የሚቀርብ ስፖርት

ፍጥነትና ቅልጥፍናን ከሚፈልጉ ስፖርቶች መካከል አንዱ ስፖርት ነው። በኢትዮጵያ በተለይም በከተሞች የተለመደ መዝናኛ ሲሆን፤ እንደ ስፖርት እንቅስቃሴ ሲታይ ግን የተቀዛቀዘ የሚባል ነው፤ የጠረጴዛ ቴኒስ። ይሁንና በጥቂት ክለቦች የተያዙ ስፖርተኞች በጥረታቸውና በግል ውጤታቸው... Read more »

አቡበከር ናስር በአዲስ የእግር ኳስ ህይወት ምዕራፍ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንና የኢትዮጵያ ቡና ክለብ የአጥቂ መስመር ወጣት ተጫዋች አቡበከር ናስር በተለይም ባለፈው አመት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስደናቂ ብቃት ማሳየቱን ተከትሎ ከአገር ውጪ ያሉ በርካታ ክለቦች ባለፈው ግንቦት ተጫዋቹን ለማስፈረም ፍላጎት... Read more »

እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ጠየቀ

ከስምንት አመት በኋላ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ መሆን የቻለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በውድድሩ ቢያንስ ከምድቡ የማለፍ እቅድ ይዞ ወደ ካሜሩን ቢያቀናም ሁለት ጨዋታ ተሸንፎ በአንዱ አቻ ተለያይቶ ወደ አገሩ ተመልሷል። ይህንን... Read more »

አፍሪካዊያን የሚፎካከሩበት የዊልቼር ቅርጫት ኳስ ቻምፒዮና ቀጥሏል

በተፈጥሮ፣ በህመም አሊያም በአደጋ ምክንያት በአካላቸው ላይ ጉዳት ደርሶባቸው በዊልቼር እገዛ የሚንቀሳቀሱ አካል ጉዳተኞች ለህክምና በሚል ስፖርት እንዲሰሩ መደረጉን ተከትሎ የፓራሊምፒክ ስፖርቶች መጀመራቸውን ታሪክ ያመለክታል። አካል ጉዳተኞቹ ቀስበቀስ ስፖርቱን ከማዘውተር ባለፈ ውድድሮችን... Read more »

ታላቁ ሩጫ – የኢትዮጵያ መገለጫ

ከሃያ ሁለት ዓመታት በፊት ሲጀመር የኢትዮጵያን የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርት ለማነቃቃትና የጎዳና ላይ ውድድሮችን ባህል ለማዳበር ነበር። ዛሬ ላይ ግን ከጎዳና ላይ የሩጫ ውድድርነት አልፎ ለአገር እያበረከተ ያለው ውለታ ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይደለም። ታላቁ... Read more »

25 ሺ ተሳታፊዎች የተካፈሉበት ታላቁ ሩጫ

በአፍሪካ ትልቁ የጎዳና ላይ ሩጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሩጫ ለ21ኛ ጊዜ ትናንት ተካሄደ። በሩጫው ላይ አትሌቶች እና የውጪ ዜጎችን ጨምሮ 25ሺ ሯጮች ተሳትፈውበታል። መነሻና መድረሻውን በመስቀል አደባባይ አድርጎ 10 ኪሎ ሜትርን በሸፈነው... Read more »