«ኢትዮጵያ በ2030 የአፍሪካ ዋንጫን እንድታዘጋጅ እሠራለሁ» አቶ ቶኪቻ አለማየሁ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የአራት ዓመት የሥራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴዎችን፤ ነገ እና ከነገ በስቲያ በሚያካሂደው ጠቅላላ ጉባኤ እንደሚመርጥ ይታወቃል፡፡ ክልሎችም ለፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩ ሦስት ዕጩዎችንና 26 የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን... Read more »

የንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን ዛሬ በሴካፋ የግማሽ ፍጻሜ ወሳኝ ፍልሚያ ይጠብቀዋል

ካለፈው ዓመት አንስቶ በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) መካሄድ ከጀመሩ ውድድሮች መካከል አንዱ የሆነው የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ (ሴካፋ) የክለቦች ቻምፒዮና ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ በታንዛኒያ እየተካሄደ ይገኛል። አንድ ሳምንት ያስቆጠረው ይህ ውድድር የግማሽ... Read more »

“ምርጫውን ካሸነፍኩ ለእግር ኳሱ ትንሳኤ እሰራለሁ” አቶ መላኩ ፈንታ

 በሳምንቱ መጨረሻ ሊካሄድ በታቀደው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባኤ ስፖርቱን ለቀጣይ አራት አመታት የሚመሩ ግለሰቦች ለፕሬዚዳንትነትና ለስራ አስፈጻሚነት የሚያደርጉት የምርጫ ፉክክር ይጠበቃል። የምርጫ አስፈጻሚ ኮሚቴውም ባለፈው ሳምንት ለፕሬዚዳንትነት የሚፎካከሩ ሶስት የመጨረሻ... Read more »

ተሸንፎ ማሸነፍ

ብርቱ ፉክክር በነገሰባት የውድድር ዓለም ጠንካራው ደካማውን ጥሎ ሲያልፍ ማየት የተለመደ ነው። ዛሬ ደካማ የሆነው ነገ ጠንክሮ ወደ አሸናፊነት ለመምጣት የሚደረገው ትንቅንቅም በዚያው ልክ ሃያል ነው። አሸናፊነት የሰው ልጆች ተፈጥሯዊ ባህሪ ነው።... Read more »

የፌዴሬሽኑ መግለጫና የጠቅላላ ጉባኤው የቦታ ለውጥ

ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንታዊና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ምርጫ የቀረቡ የመጨረሻ እጩዎች ዝርዝር ይፋ ተደርጓል።ምርጫውን ተከትሎ በፌዴሬሽኑ ላይ እየተነሱ ያሉ ጉዳዮችን በተመለከተም ፌዴሬሽኑ ከትናንት በስቲያ መግለጫ ሰጥቷል። የአራት ዓመት የስራ ዘመኑን ያጠናቀቀው... Read more »

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን በሴካፋ እያንፀባረቀ ነው

በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ የክለቦች ቻምፒዮና ተሳታፊ በመሆን ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች እግር ኳስ ክለብ፤ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታውን ዛሬ ከብሩንዲው ፎፊላ ፒኤፍ ጋር ያደርጋል። ከጠንካራ ቡድኖች መካከል አንዱ የሆነው የንግድ ባንክ... Read more »

የፌዴሬሽኑ ጠቅላላ ጉባኤና ምርጫ በተያዘለት ቀን ይካሄዳል

ከአስር ቀናት በኋላ በጎንደር ከተማ የሚካሄደው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባኤ ፌዴሬሽኑን ለቀጣይ አራት አመታት የሚመሩ የፕሬዚዳንትና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ምርጫ በታቀደው ቀን እንደሚካሄድ ተገለጸ። የምርጫ አስፈጻሚና የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴዎች ከትናንት... Read more »

የአካዳሚው ፍሬዎችና የወጣት አትሌቲክስ ቡድን ስኬት

በእድሜ ገደብ የሚካሄዱ ውድድሮች አትሌቶችን ወደ ስኬታማነት የሚያረማምዱ ድልድዮች መሆናቸው ይታመናል። ለኢትዮጵያዊያን የአሮጌው ዓመት መባቻ እና የአዲሱ ዓመት ስጦታ የሆነው ከ20ዓመት በታች አትሌቲክስ ቻምፒዮና በእርግጥም የወጣት አትሌቶችን ብሩህ ነገ የሚያመላክት ነው። በጥቂት... Read more »

ወርቃማዎቹ ወጣቶች ተሸለሙ

በኮሎምቢያ መዲና ካሊ ለስድስት ቀናት ሲካሄድ ቆይቶ ባለፈው እሁድ በተጠናቀቀው የዓለም ከ20 አመት በታች አትሌቲክስ ቻምፒዮና ተሳትፎ አንጸባራቂ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልኡካን ቡድን ከትናንት በስቲያ ወደ አገር ቤት ተመልሷል። ቡድኑ ቦሌ... Read more »

ትልቅ ትኩረት ያልተሰጠው ታላቅ ስኬት

በመገባደድ ላይ በሚገኘው ዓመት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ እጅግ ስኬታማ ጊዜን አሳልፏል። በዚሁ ዓመት በተለያዩ ዓለም አቀፍ መድረኮች የኢትዮጵያ ስም በብርቅዬ አትሌቶቿ አማካኝነት በተደጋጋሚ በክብር ተነስቷል። ከወራት በፊት በሰርቢያ ቤልግሬድ የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ... Read more »