በመጪው የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት አጋማሽ በሞሮኮ አስተናጋጅነት ከ23 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ይካሄዳል። በዚህ ውድድር ለመሳተፍ የማጣሪያ ጨዋታዎች ከመጪው ሳምንት ጀምሮ ይከናወናሉ። ሶስት ዙር ባለው በዚህ የማጣሪያ ፍልሚያ ላይም 38 ሀገራት... Read more »
ስፖርት ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ወዲህ ያደገና በስፋት መዘውተር የጀመረ ዘርፍ መሆኑን የታሪክ ማህደሮች ይነግሩናል። ከዚያ ቀደም በነበረው ጊዜ ከመደበኛ ስራቸው ጎን ለጎን የሁለተኛ ደረጃና የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎች እንዲሁም የሰራተኛው መደብ የእረፍት... Read more »
የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ናቸው፤ ስፖርትና ሰላም። ስፖርት ያለ ሰላም ሊከወን አይችልም፤ ሰላምም በስፖርት አውድ ይሰበካል። ከማዝናናት፣ አካላዊና አእምሯዊ ጤንነትን ከመጠበቅ ባለፈ ከተፈጥሮ እና ከሰላም ጋር ባለው ጥብቅ ቁርኝት ምክንያት የተለያዩ መልእክቶችን... Read more »
አገርን የሚያስጠሩና ህዝባቸውን የሚያኮሩ ስፖርተኞችን ለማፍራት፤ ስልጠና በዘመናዊና ሳይንሳዊ መንገድ ሊቃኝ ይገባዋል። ኢትዮጵያም ይህንኑ መንገድ በመከተልና የስፖርት ማሰልጠኛ አካዳሚዎችን በማቋቋም ከቅርብ ዓመት ወዲህ ጥረት ማድረግ ጀምራለች። በዚህ ረገድ ለአገራችን በርካታ ስፖርቶች ተተኪዎችን... Read more »
የኢትዮጵያ ታዳጊ ወጣቶች የውሃ ዋና ቻምፒዮና ለመጀመሪያ ጊዜ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው። ውድድሩ ትናንት በመኮንኖች የውሃ ዋና ገንዳ የተጀመረ ሲሆን ክለቦችና ክልሎች ተሳታፊ መሆናቸው ታውቋል። በተለያዩ ስፖርቶች በሚካሄዱ የታዳጊ ወጣቶች ውድድሮች ላይ... Read more »
ከኳታሯ ዶሃ የጀመረው ዓመታዊው የዳይመንድ ሊግ ውድድር 85 የሚሆኑ የኦሊምፒክ እና የዓለም ቻምፒዮና የሜዳሊያ አሸናፊዎችን በተለያዩ 13 ከተሞች አፎካክሮ ሊገባደድ ደርሷል። ለአራት ወራት ያህል በበርካታ የአውሮፓ እንዲሁም በአንድ አንድ የሰሜን አሜሪካ፣ እስያ... Read more »
ኢትዮጵያዊቷ ዓለም አቀፍ ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ዓለም ዋንጫን ለመምራት ከተመረጡ ዳኞች መካከል አንዷ ሆናለች። በህንድ አዘጋጅነት በሚካሄደው ዓለም ዋንጫ 58 ሴት ዳኞች ውድድሩን እንዲመሩ በፊፋ ተመርጠዋል። የዓለምን እግር... Read more »
የ2014 ዓም የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ቻምፒዮኑ ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ እንደሚሳተፍ ይታወቃል። ፈረሰኞቹ በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታዎችን በአዲስ ዘመን መለወጫ እለት መስከረም 1/2015 ዓ.ም ከሱዳኑ... Read more »
በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት በተለያዩ አገራት በተካሄዱ የጎዳና ላይ የሩጫዎች ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። አትሌቶቹ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡባቸው ውድድሮች መካከል አንዱ የአንትሪም ኮስት ግማሽ ማራቶን ነው። በሰሜን አየርላንድ በሚካሄደውና በዓለም አትሌቲክስ ዕውቅና... Read more »
ኢትዮጵያን ብሎም አፍሪካን በስፖርቱ ዓለም በማስጠራት ጀምራ ለኅብረሰተብ ፍቅርና አንድነት መጎልበት ለምትተጋው ኮሎኔል አትሌት ደራርቱ ቱሉ የባህርዳር ዩኒቨርስቲ የዓመቱን የክብር ዶክትሬት ትናንት አበርክቶላታል። ለእንቁዋ አትሌት ለአገሯ ላበረከተችውና እያበረከተች ለሚገኘው አስተዋጽኦም ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ... Read more »