የ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ አንደኛ ዙር ውድድር በባህርዳር ስቴድየም ተከናውኖ ባለፈው ሳምንት በስኬት ተጠናቋል። ሁለተኛውን ዙር ውድድር የተረከበችው ድሬዳዋ ከተማም ከትናንት ጀምሮ ጨዋታዎችን እያስተናገደች ትገኛለች። ካለፈው የውድድር አመት በተለየ በግቦች ተንበሽብሾ የተጠናቀቀው... Read more »
ተቋርጦ የቆየው የ30 ኪሎ ሜትር ጎዳና ላይ ሩጫ ከነገ በስቲያ በቢሾፍቱ ከተማ ይካሄዳል። በዚህ ውድድር ላይም በዓለም አቀፍ ውድድሮች ስኬታማ መሆን የቻሉ ታዋቂ አትሌቶች ተሳታፊ እንደሚሆኑ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ... Read more »
የረጅም ርቀት የምንጊዜም ምርጡ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ በአለም ምርጥ ከተባሉት የጎዳና ላይ ውድድሮች አንዱ የሆነው የዴልሂ ግማሽ ማራቶን አምባሳደር ተደርጎ መመረጡ ይታወቃል። ጀግናው አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ አምባሳደር ሆኖ በመመረጡ ደስተኛ መሆኑን የገለጸ... Read more »
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2014 ሻምፒዮኑ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ በሱዳኑ አል ሂላል በደርሶ መልስ ውጤት ተሸንፎ ወደ ቀጣዩ ዙር ሳያልፍ መቅረቱን ተከትሎ ኢትዮጵያን በአፍሪካ መድረክ የሚወክለው የፋሲል ከነማ... Read more »
በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም እንዲሁም ሌሎች ደረጃዎች የተሰጣቸው ውድድሮች እንደተለመደው በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት ተከናውነዋል። በእነዚህም ውድድሮች ላይ የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በውጤታቸው የራሳቸውንና የሃገራቸውን ስም ማስጠራት ችለዋል። የፕላቲኒየም ደረጃ ባለው የቺካጎ ማራቶን ኢትዮጵያውያኑ አትሌቶች... Read more »
አፍሪካ በእግር ኳስ ትልቅ አቅም ያላት አህጉር ብትሆንም እንደ ሌሎቹ አህጉራት ትልቅ ደረጃ መድረስ አልቻለችም። ለዚህም በርካታ ምክንያቶች ይቀመጣሉ። ለአፍሪካ እግር ኳስ እንቅፋት ብለው ባለሙያዎች በተለያዩ አጋጣሚዎች ከሚጠቅሱት ምክንያት አንዱ በትክክለኛው እድሜ... Read more »
የ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ባለፈው አርብ በባህርዳር ስቴድየም ተጀምሯል። ባለፉት ቀናትም የአንደኛ ሳምንት ጨዋታዎች ተካሂደው ከትናንት በስቲያ ተጠናቀዋል። የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በሚካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላሉ። ከዓምናው የውድድር ዓመት በተለየ በበርካታ ግቦች... Read more »
እየተገባደደ በሚገኘው የመስከረም ወር በተለያዩ የዓለማችን ታላላቅ ከተሞች በርካታ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሮች መካሄዳቸው የተለመደ ነው:: ባለፈው ሳምንት መጨረሻም በተመሳሳይ ከ5ኪሎ ሜትር አንስቶች እስከ ማራቶን በቁጥር በዛ ያሉ ውድድሮች ተካሂደዋል:: በእነዚህ ውድድሮች... Read more »
በየአመቱ በተለያዩ የአለማችን ከተሞች ከሚካሄዱ ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች ግንባር ቀደም በሆነው የለንደን ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ ወጣት አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው ጣፋጭ ድል ተቀዳጅታለች። በደመናማና ቀዝቃዛ የአየር ንብረት ታጅቦ ትናንት ውድድሩ ሲካሄድ ያለምዘርፍ በአስደናቂ ብቃት... Read more »
ከአለማችን ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች አንዱ የሆነው የለንደን ማራቶን ነገ ይካሄዳል። በዚህ ውድድር በርካታ የአለማችን የርቀቱ ከዋክብት አትሌቶች በሁለቱም ጾታ የሚያደርጉት ጠንካራ ፉክክር ይጠበቃል። በወንዶች መካከል በሚካሄደው ውድድር ጀግናው ኢትዮጵያዊ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ... Read more »