የውሃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት መርጧል

የኢትዮጵያ ውሃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን 24ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን ሲያካሂድ ስፖርቱን በቀጣይ አራት ዓመታት የሚመሩ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትና ፕሬዚዳንት መርጧል። ከትናንት በስቲያ በተካሄደው የፌዴሬሽኑ ጠቅላላ ጉባዔና ምርጫ አቶ ኪሮስ ሀብቴ በቀጣይ አራት... Read more »

የውሃ ስፖርቶች ገፅታን ለመቀየር የተጋችው ብርቱ ሴት

በኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የስፖርት ታሪክ በተለይም በአትሌቲክስ ውጤታማነት የአንበሳውን ድርሻ የሚይዙት ሴቶች ናቸው:: በስፖርት አመራርነት ረገድ ግን የሴቶች ተሳትፎ እጅግ ውስን የሚባል ነው። በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተመዘገቡ ከ31 በላይ የስፖርት ማህበራት (ፌዴሬሽኖች)... Read more »

የባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል በሀላባ ይካሄዳል

ሀገር አቀፍ የባህል ስፖርቶች ውድድርና ፌስቲቫል ከመጪው ቅዳሜ ጀምሮ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሀላባ ከተማ ይካሄዳል። ለ22ኛ ጊዜ የሚካሄደው የባህል ስፖርቶች ውድድር እና 18ኛው የባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል ለተከታታይ ዘጠኝ ቀናት የሚቆይ ይሆናል። ውድድርና ፌስቲቫሉን... Read more »

ሀገር አቀፍ የፖሊስ ስፖርት ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው

በዘመናዊው የኢትዮጵያ ስፖርት እድገት ትልቅ ሚና ካላቸው ተቋማት መካከል የሚሊተሪ ተቋማት በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። እንደ ኦሜድላ ያሉ የስፖርት ማህበራት ደግሞ እንደ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ፣ ኮማንደር ጌጤ ዋሚ እና በላይነህ ዴንሳሞን የመሳሰሉ ድንቅ... Read more »

ሱቱሜ ከበደ በቶኪዮ ማራቶን ተከታታይ አሸናፊ ሆነች

የፕላቲንየም ደረጃ በተሰጠው የቶኪዮ ማራቶን አስቀድሞ የአሸናፊነት ግምት የተሰጣቸው ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የበላይነቱን በመያዝ አጠናቀዋል:: ከዋና ዋናዎቹ የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ በሆነው የቶኪዮ ማራቶን ስመጥር ኢትዮጵያውያን እና ኬንያውያን አትሌቶች የተካፈሉበት በመሆኑ በስፖርት ቤተሰቡ... Read more »

የተነቃቃው የድሬዳዋ የስፖርት እንቅስቃሴ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን ጨምሮ ሌሎች የስፖርት ውድድሮችን ለማስተናገድ ምቹና ተመራጭ ናት። በእንግዳ ተቀባይነቷ ስመጥር የሆነችው የምስራቋ ኮከብ ድሬዳዋ ሕዝብም ስፖርት ወዳድነቱን በብዙ መልኩ አስመስክሯል። ኢትዮጵያን በታላላቅ የውድድር መድረኮች ከመወከል ባለፈ ለውጤታማነትም... Read more »

የጀግኖቹ አትሌቶች የዓድዋ ጎዳናዎች የማራቶን ሪሌ ፍልሚያ

ጣሊያን ኢትዮጵያን ከወረረች ከ65 ዓመታት በኋላ ኢትዮጵያዊው ወታደር ሮምን ብቻውን በባዶ እግሩ ወረረ። የዓለም መገናኛ ብዙሃንም አስቀድሞ ያልተገመተ አበበ ቢቂላ የተባለ ጥቁር አትሌት በባዶ እግሩ ማራቶንን በመሮጥ አባቶቹ በጣሊያን ላይ የተቀዳጁትን ድል... Read more »

ከዋክብት አትሌቶች በዓድዋ ሰማይ ስር ይፋለማሉ

የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ኩራት የሆነው ታላቁ የዓድዋ ድል በዓል ነገ በድምቀት ይከበራል። የዘንድሮውን የዓድዋ የድል በዓል ደማቅ ለማድረግም ጀግኖች አባቶች ጣሊያንን ድል በነሱበት በዓድዋ ሰማይ ስር የአትሌቲክሱ ዓለም ጀግና ከዋክብት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች... Read more »

“ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ስፖርት ትልቁ መሣሪያ ነው” – ወገኔ ዋልተንጉስ (ዶ/ር)

ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ስፖርት ትልቁ መሣሪያ በመሆኑ በአግባቡ መጠቀም እንደሚያስፈልግ በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሰውነት ማጎልመሻና ስፖርት ኢንስቲትዩት ዲን ወገኔ ዋልተንጉሥ (ዶ/ር) ገለፁ። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የሁለተኛ... Read more »

የሉሲዎቹ ያልተጠበቀ ውጤት ቅልበሳ

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ሞሮኮ በ2026 ለምታስተናግደው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የመቶ ሰማንያ ደቂቃ ፍልሚያ ብቻ ቀርቷቸዋል። በዚህ የአፍሪካ ዋንጫ የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ ከዩጋንዳ ጋር የተደለደሉት ሉሲዎቹ ከቀናት በፊት ወደ ካምፓላ አቅንተው... Read more »