የዓለም አትሌቲክስ ከሚያዘጋጃቸው ትልልቅ ዓመታዊ ውድድሮች መካከል አንዱ በመም ሩጫዎችና በሜዳ ተግባራት (32 የውድድር ዓይነቶች) የዓለም አትሌቶች የሚፎካከሩበት ዳመንድሊግ ነው:: እአአ 1998 ጀምሮ ይካሄድ የነበረውን ጎልደን ሊግ ውድድርን ተክቶ እአአ ከ2010 ጀምሮ... Read more »
ኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች በርካታ እምቅ የአትሌቲክስ አቅም ያላት አገር ብትሆንም መጠቀም የቻለችው ውስን መሆኑን ባለሙያዎች ሲናገሩ ይደመጣል። በተለይም ኢትዮጵያ ከረጅምና መካከለኛ ርቀት ውድድሮች ውጪ በአጭር ርቀቶችና በሜዳ ተግባራት ውድድሮች በተለያዩ አካባቢዎች ያላትን... Read more »
ፋን ኢትዮጵያ ሕዳር 25 ቀን 2015 ዓ.ም በጂንካ ከተማ ባካሄደው የ8 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በክብር እንግድነት የተገኙት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ፣ የደቡብ ኦሞ ዞን ከፍተኛ የሆነ እምቅ የአትሌቲክስ አቅም... Read more »
በመም ውድድሮች ጠንካራና ውጤታማ የሆኑ በርካታ ሴት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ፊታቸውን ወደ ማራቶን ውድድሮች አዙረው የአርባ ሁለት ኪሎ ሜትር ፉክክሩ ላይ ጎልተው እየወጡ ይገኛሉ። በመም ውድድሮች ብዙ ስኬት የሌላቸውና መነሻቸውም... Read more »
የወቅቱ የአፍሪካ ዋንጫ ቻምፒዮና አገር ሴኔጋል በኳታሩ 2022 የዓለም ዋንጫም 16ውስጥ የገባች የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት አገር በመሆን በእግር ኳስ ታሪኳ ወርቃማ ጊዜ እያሳለፈች ትገኛለች። ባለፉት ሃያ አመታት በተለያዩ ጊዜዎች በዓለም እግር ኳስ ብቅ... Read more »
ከወራት በፊት በኦሪገን በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና የማራቶን ባለ ድል የሆነው ኢትዮጵያዊ አትሌት ታምራት ቶላ ነገ በስፔን ቫሌንሲያ ማራቶን ይወዳደራል። ታላላቅ የዓለማችን የማራቶን አትሌቶች በሚፎካከሩበት የቫሌንሲያ ማራቶን የዓለም የርቀቱ ቻምፒዮን ትልቅ የአሸናፊነት... Read more »
42ኛው የቫሌንሲያ ማራቶን እሁድ ይካሄዳል። በስፔን ከሚካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮች ሁሉ ተወዳጅ የሆነው ይህ የጎዳና ላይ ሩጫ ከከተማዋ የቦታ አቀማመጥ ጋር በተያያዘ ፈጣን ሰዓት ለማስመዝገብ ምቹ በመሆኑ በአትሌቶች ዘንድ ተመራጭ ነው። በማራቶን ታዋቂ... Read more »
በአዲስ አበባ ትንሿ ስታዲየም ሲካሄድ በሰነበተው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ (ሲቲ ካፕ) የቮሊቦል ውድድር ፍጻሜውን ሲያገኝ በሴቶች ጌታ ዘሩ በወንዶች ደግሞ ብሔራዊ አልኮል ሻምፒዮን በመሆን አጠናቀዋል። አዲስ አበባ ከተማ ቮሊቦል ፌዴሬሽን ከኅዳር... Read more »
ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ኳታርን ለዓለም ዋንጫ አዘጋጅነት የመረጣት ከ12 ዓመታት በፊት ነው። ይህን ውሳኔውን ግን መላው ዓለም በፀጋ የተቀበለው አልነበረም። በተለያዩ መንገዶች የኳታርን መስተንግዶ የሚያጣጥሉና የሚያወግዙ ትችቶች ሲሰራጩ ቆይተዋል። የመጀመሪያው... Read more »
በረጅም ርቀት ሩጫ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስኬታማ የሆኑት የምሥራቅ አፍሪካ አገራት በዓለም የጸረ አበረታች ቅመሞች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ በልዩ ዓይን የሚታዩ መሆኑ ይታወቃል። በእርግጥም በቀጣናው ንጹህ ስፖርትን የሚተገብሩ እንዳሉ ሁሉ በማጭበርበር የተካኑና በአቋራጭ... Read more »