ወርልድ ቴኳንዶ የዓለም አቀፍ ውድድሮች ዝግጅቱን በቅርቡ ይጀምራል

በኢትዮጵያ ስፖርት ውስጥ አንድ የተለመደ ባህል አለ። ይህ ልምድ በብዙዎቹ ብሔራዊ ፌዴሬሽኖች ዘወትር የሚስተዋል ጎጂ ባህል ነው። ፌዴሬሽኖች በተለያዩ ምክንያቶች በተለይም ከበጀት እጥረት ጋር በተያያዘ አመቱን ሙሉ ተቀምጠው ከርመው አለም አቀፍ ውድድሮች... Read more »

ጥሩነሽ ዲባባ ከአራት ዓመት በኋላ ወደ ውድድር ልትመለስ ነው

የምንጊዜም ድንቅ የረጅም ርቀት አትሌት የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ ከአራት አመታት በኋላ ወደ ውድድር ትመለሳለች። ሶስት የኦሊምፒክ ወርቅ ሜዳሊያዎችና የበርካታ የአለም ቻምፒዮናዎች አሸናፊዋ ጥሩነሽ ከረጅም ጊዜ በኋላ ወደ ውድድር ስትመለስ የመጀመሪያ... Read more »

ዋልያዎቹ በአቋም መፈተሻ ጨዋታ ሞሮኮን ይገጥማሉ

በአልጄሪያ አዘጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ አገራት ቻምፒዮንሺፕ(ቻን) ውድድር የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በውድድሩ ከሚካፈለው የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ያደርጋል። በቻን ውድድር ለሶስተኛ ጊዜ ለመሳተፍ ትናንት በአገር ውስጥ የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅታቸውን... Read more »

የጃንሜዳ አገር አቋራጭ ቻምፒዮና ባለድሎች

40ኛው የጃንሜዳ ኢንተናሽናል ሃገር አቋራጭ ቻምፒዮና በሱሉለታ ከተማ ተካሂዶ በደማቅ ሁኔታ ተጠናቋል። ውድድሩ ከትናንት በስቲያ ሲካሄድ በቡድን አማራ ክልልንና ኢትዮ ኤሌትሪክ ባለድል ሆነው የዋንጫ ተሸላሚ ሆነዋል። ውድድሩ በ5 የተለያዩ ካታጎሪዎች ተከፍሎ በርካታ... Read more »

የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ነገ በሱሉልታ ይካሄዳል

 40ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ነገ በኦሮሚያ በሱሉልታ ከተማ ይካሄዳል። በውድድሩ የሚያሸንፉ አትሌቶች እ.ኤ.አ የካቲት 23/2023 በአውስትራሊያ ባትሪስ ከተማ ለሚካሄደው 44ኛው የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን ወክለው የሚሳተፉ ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ... Read more »

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ እየተጠናቀቀ ባለው ዓመት

የፈረንጆቹ ዓመት (2022) ተጠናቆ ሌላኛውን ዓመት ለመተካት ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል። በመጠናቀቅ ላይ በሚገኘው በዚህ ዓመትም በርካታ አስደሳች፣ አሳዛኝ፣ አስገራሚ፣ የማይጠበቁ፣… ስፖርታዊ ክንዋኔዎች ታይተዋል። መሰል በርካታ ክንዋኔዎችን ካስተናገዱ ስፖርቶች መካከል አንዱ አትሌቲክስ... Read more »

ኢትዮጵያ በብስክሌት ስፖርት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስመዘገበች ነው

ኢትዮጵያን በኦሊምፒክ መድረክ በመወከል ቀዳሚ ከሆኑት ስፖርቶች መካከል አንዱ ብስክሌት መሆኑ ይታወቃል። እአአ ከ1956ቱ የሜልቦርን ኦሊምፒክ የሚነሳው የኢትዮጵያ የብስክሌት ስፖርት ተሳትፎ ከጥቂቶች በቀር እስከ 2020 የቶኪዮ ኦሊምፒክ ድረስ ኢትዮጵያን በመድረኩ መወከል ችላ።... Read more »

የአንበሶቹ አንበሳ-ዋሊድ ራግራጉዊ

ከሳምንት በፊት የተጠናቀቀው የኳታር ዓለም ዋንጫ በርካታ አስደናቂ ጉዳዮች የታዩበት ነው። የሞሮኮ ብሄራዊ ቡድንም የአለም ዋንጫው አስደናቂ ክስተት እንደነበር አለም በሙሉ ድምጽ የሚመሰክረው ነው። በአለም ዋንጫው የእግር ኳስ ኃያል ሃገራትን ጭምር ሳይጠበቅ... Read more »

በቦክስ ስፖርት ወደ ኦሊምፒክ ተሳትፎ ለመመለስ የተያዘው ውጥን

ኢትዮጵያ በታላቁ የኦሊምፒክ መድረክ በታሪክ ማህደራቸው ካሰፈረቻቸው ደማቅ ታሪኮች ጎልቶ የሚጠቀሰው የአትሌቲክስ ስፖርት ስኬታማ ነው። ኦሊምፒክ ከውጤት ባሻገር ተሳትፎም ትልቅ ቦታ ይሰጠዋልና በዚያ ረገድ ያሉ ታሪኮችን ካገላበጥን የቦክስ ስፖርት በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ተሳትፎ... Read more »

በፕሪሚየር ሊጉ 11ኛ ሳምንት የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈዋል

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ታኅሳስ 01/2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ በአስራ አንደኛ ሳምንት መርሃ ግብር በተከናወኑ ጨዋታዎች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። በዚህም... Read more »