ከዋልያዎቹ ደካማ የቻን ቆይታ ጀርባ መታየት ያለባቸው ነጥቦች

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) በአልጄሪያ እየተካሄደ በሚገኘው የቻን ዋንጫ ለሶስተኛ ጊዜ መሳተፍ ቢችሉም የምድብ ጨዋታዎችን መሻገር ሳይችሉ በጊዜ ተሰናብተዋል። ይህ ቡድን ወደ አልጄሪያ ከመጓዙ በፊት ቢያንስ ከምድብ የማለፍ ተስፋ የተጣለበት ነበር። አሰልጣኝ... Read more »

የስታዲየሞችን ግንባታ ለማጠናቀቅ የተለያየ ስልት ተግባራዊ ይደረጋል

ለስፖርት መሰረታዊ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ዋነኞቹ ናቸው፡፡ ለልምምድ እንዲሁም ለውድድር የሚሆኑ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በብዛትና በጥራት ያለመኖር በስፖርት ውጤታማነት ላይ የራሱ አሉታዊ ተጽእኖ አለው፡፡ በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ በተለይም ትልልቅ... Read more »

የሠራተኛው ስፖርት ወደ ውድድር መመለስ የፈጠረው መነቃቃት

በኢትዮጵያ ስፖርት ታሪክ ውስጥ ረጅም አመታትን ካስቆጠሩ አንጋፋ የስፖርት መድረኮች አንዱ በሠራተኞች መካከል የሚካሄደው ውድድር ተጠቃሽ ነው። በኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) አማካኝነት በየአመቱ በሦስት የተለያዩ መድረኮች የሚካሄዱ ስፖርታዊ ውድድሮች በርካታ ቁጥር... Read more »

ዋልያዎቹ ዕድሎችን ባለመጠቀም የቻን ቆይታቸውን አደጋ ውስጥ ከተዋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋልያዎቹ በሰባተኛው የቻን ውድድር የምድባቸውን ሁለተኛ ጨዋታ ከትናንት በስቲያ ምሽት አድርገው በአዘጋጇ አገር አልጄሪያ 1ለ0 ተሸንፈዋል። ዋልያዎቹ የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታቸውን ከሞዛምቢክ ጋር ባለፈው ቅዳሜ አድርገው ካለምንም ግብ መለያየታቸው የሚታወስ... Read more »

ደራርቱ ቱሉ ዳግም የምስራቅ አፍሪካ ዞን አትሌቲክስ ምክትል ፕሬዘዳንት ሆና ተመረጠች

የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት የአትሌቲክስ ምክር ቤት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን ከትላንት በስቲያ በስካይላይት ሆቴል ባካሄደው ጠቅላላ ጉበዔ መርጧል። በጉባኤው የምክር ቤቱ ፕሬዘዳንት፣ምክትል ፕሬዘዳንትና ዋና ጸሐፊም መርጣል፡፡ የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት አትሌቲክስ ሪጅን(ዞን5) አስር... Read more »

ዋልያዎቹ ከወሳኙ ፍልሚያ በፊት ሊያርሟቸው የሚገቡ ክፍተቶች

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቻን ዋንጫ የመጀመሪያ ጨዋታውን ከትናንት በስቲያ ከሞዛምቢክ ጋር አድርጎ 0ለ0 በሆነ ውጤት አጠናቋል። ዋልያዎቹ በዚህ ውድድር በምድብ አንድ ከአዘጋጇ አልጄሪያ፣ ሊቢያና ሞዛምቢክ ጋር መደልደላቸው የሚታወቅ ሲሆን በውድድሩ ረጅም ርቀት... Read more »

የሠራተኛው ስፖርት ከሦስት ዓመት በኋላ ነገ ወደ ውድድር ይመለሳል

በአገር አቀፍ ደረጃ ትልቅ እንቅስቃሴ ከሚደረግባቸው የስፖርት መድረኮች አንዱ በሰራተኛው መካከል የሚካሄደው ስፖርታዊ ውድድር ነው። በኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) አማካኝነት በየዓመቱ በሶስት የተለያዩ መድረኮች የሚካሄዱ ስፖርታዊ ውድድሮች በርካታ ቁጥር ያለው ተሳታፊ... Read more »

የእግር ኳሱን ችግሮች እንደሚያቃልሉ ተስፋ የተደረገባቸው የሊግ ኩባንያው ጥናቶች

    በ16 ክለቦች መጋቢት 18/2012ዓ.ም ህጋዊ ዕውቅና አግኝቶ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር፤ በፕሪሚየርሊጉን እየመራ በርካታ አበረታች ለውጦችን በማሳየት ሶስተኛ ዓመቱን አስቆጥሯል፡፡ ስፖርት በምን መልኩ ገቢ ማመንጨት ይችላል? የሚለውን ጥያቄ በአጭር ጊዜ... Read more »

ኢትዮጵያን በሰርከስ ስፖርት ለማስተዋወቅ የሚተጉ ባለ ራእይ ወጣቶች

የሰርከስ ስፖርት ጅምራቸው በአዲስ አበባ ‹‹አዲስ አፍሪካ ሰርከስ ማህበር›› ውስጥ ነው። ከአስር ዓመታት በላይ አብረው በመስራት ወደ ተለያዩ አገራት በጋራ ጉዞ በማድረግ በስፖርቱ ትርኢቶችን አሳይተዋል። በአብሮነት ቆይታቸው በስፖርቱ ውጤት በማስመዝገብ ወደፊትም ከፍ... Read more »

ፔሌና ያልተነገሩ አስደናቂ ታሪኮቹ

ባለፈው ሳምንት በ82 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ፔሌ ባለፈው ረቡዕ ስርዓተ ቀብሩ ተፈፅሟል። በፈረንጆቹ 1940 በደቡብ ምሥራቅ ብራዚል ከድሃ ቤተሰብ የተወለደው ፔሌ፣ ድህነትን ለማሸነፍ ጫማ ከመጥረግ በዘለለ ብዙ ችግሮችን ተጋፍጣል። ችግሮቹን... Read more »