የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ለምክትል ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ እውቅና ሰጠ። ደራቱ እውቅናው የተሰጣት ለሰላም ላበረከተችው አስተዋጽኦ መሆኑም ተገልጿል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን በፕሬዚዳንትነት እየመራች የምትገኘው አንጋፋዋ አትሌት ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል ደራርቱ ቱሉ... Read more »
ከ20 አመት በታች እድሜ ላይ የሚገኙ አትሌቶች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ወጣቶች አትሌቲክስ ቻምፒዮና በአሰላ አረንጓዴው ስቴድየም እየተካሄደ ይገኛል። ለአስራ አንደኛ ጊዜ እየተካሄደ የሚገኘው ቻምፒዮና ዛሬ ሶስተኛ ቀኑን የያዘ ሲሆን ባለፉት ሁለት ቀናት በርካታ... Read more »
በአልጄሪያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው የአፍሪካ ሻምፒዮን ሺፕ (ቻን) ተሳታፊ ከሆኑ ቡድኖች መካከል አንዱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መሆኑ ይታወሳል:: በምድብ አንድ የተደለደሉት ዋልያዎቹ አንድ ነጥብ አስመዝግበው ከምድቡ የመጨረሻውን ደረጃ በመያዝ በጊዜ ተሰናብተዋል።... Read more »
በኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኝነት ያለፉትን 30 ዓመታት በታታሪነት ያገለገለው አንጋፋው ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ ከትናንት በስቲያ በድንገት ሕይወቱ ማለፉ ይታወሳል። በትናንትናው ዕለትም የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሥራ ኃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት... Read more »
ያለፉት የሳምንቱ የዕረፍት ቀናት ከአውሮፓ እስከ አሜሪካ፣ ከኤሽያ እስከ አፍሪካ የአትሌቲክሱ ዓለም በውድድሮች ሥራ በዝቶባቸው አልፈዋል። በቤት ውስጥ፣ በጎዳና ላይ፣ በማራቶንና አገር አቋራጭ ውድድሮች በርካታ የዓለማችን ከተሞች በሳምንቱ የዕረፍት ቀናት ፉክክሮችን ያስተናገዱ... Read more »
ከረጅም ርቀት የአትሌቲክስ ውድድር ጀግኖች መካከል ሀይሌ ገ/ስላሴ፣ ቀነኒሳ በቀለ፣ ጥሩነሽ ዲባባ፣ ገንዘቤ ዲባባ እና ሌሎችም በእሱ ስር ሰልጥነው ነው ያለፉት። ከቅርብ ጊዜዎቹ ደግሞ ማሬ ዲባባ፣ ሰሎሞን ባረጋ፣ በሪሁ አረጋዊ፣ መቅደስ አበበ፣... Read more »
ኢትዮጵያ ስኬታማ ከሆነችባቸው ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ መድረኮች አንዱ የዓለም አገር አቋራጭ ቻምፒዮና ነው። የአትሌቶች አቅምና ጉልበት በተለያዩ መሰናክሎች የሚፈተንበት የዓለም አገር አቋራጭ ውድድር ከሳምንታት በኋላ ዘንድሮ ለ44ኛ ጊዜ በአውስትራሊያ ባትረስ ይካሄዳል። ኢትዮጵያም... Read more »
የኢትዮጵያ የቻን ብሔራዊ ቡድን(ዋልያዎቹ) በአልጄሪያ ለሰባተኛ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኘው የቻን ውድድር ላይ ተሳትፈው ከምድባቸው አለማለፋቸውን ተከትሎ ከውድድሩ በጊዜ መሰናበታቸው ይታወቃል። ይህንንም ተከትሎ የዋልያዎቹን አባላት ከአልጄሪያ ወደ ኢትዮጵያ በጊዜ ለመመለስ የተደረገው ጥረት አልተሳካም... Read more »
የፈረንጆቹን የክረምት ወቅት ተከትሎ በብዛት ይካሄዱ የነበሩ የማራቶንና የጎዳና ላይ ውድድሮች በሀገር አቋራጭ ሩጫዎች ተተክተዋል። በዚህ ሳምንት መጨረሻም ከጎዳና ላይ ውድድሮች ይልቅ መሰናክሎች የሚበዛበት አገር አቋራጭ ውድድር በስፋት ይካሄዳል። ይሁን እንጂ ክረምቱ... Read more »
የአካባቢ ተጽእኖዎች በስፖርት እንቅስቃሴዎች ላይ በተለያየ መንገድ አዎንታዊና አሉታዊ አሻራ ሊያሳርፉ እንደሚችሉ ሳይንሳዊ ግኝቶች በተደጋጋሚ አረጋግጠዋል። በተለይም ከአተነፋፈስ ስርአት ጋር በእጅጉ ቁርኝት ያላቸው እንደ አትሌቲክስ ያሉ ስፖርቶች በተበከለ አየርና ከፍተኛ ሙቀት የመታወክ... Read more »