የአገር አቋራጭ ቻምፒዮናው ቡድን ታሪካዊ ስኬቱን ለማስቀጠል ተዘጋጅቷል

ከባድ ውጣ ውረዶችና መሰናክሎች እንዲሁም ፈታኝ በሆነ የውድድር ቦታ አትሌቶች የሚፈተኑበት የዓለም አገር አቋራጭ ቻምፒዮና ነገ በአውስትራሊያ ባትረስት ከተማ ይካሄዳል። በአዋቂ ወንድና ሴት፣ በወጣት ወንድና ሴት እንዲሁም በድብልቅ ሪሌ በሚካሄደው በዚህ ውድድር... Read more »

የአጭር ርቀትና የሜዳ ተግባራት አትሌቶች ተስፋ የሆነው ማሰልጠኛ ማዕከል

በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ስር ጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከል የተመሰረተው እኤአ በ2008 ነበር። በቤጂንግ ኦሊምፒክ ሁለቱ የምንጊዜም የረጅም ርቀት ድንቅ አትሌቶች ቀነኒሳ በቀለና ጥሩነሽ ዲባባ አራት የወርቅ ሜዳሊያዎችን ማስመዝገባቸውን ተከትሎ እነሱ በፈለቁበት... Read more »

የማይገታው የኢትዮጵያውያን አትሌቶች የዱባይ ማራቶን የበላይነት

በአለም አትሌቲክስ ትልቅ ትኩረት ከሚሰጣቸው አንዱ የሆነው የዱባይ ማራቶን በየአመቱ ሲካሄድ ሁሌም በውጤት ረገድ ተመሳሳይ ነው። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለእነሱ ብቻ የተዘጋጀ ውድድር እስኪመስል በዱባይ ማራቶን በሁለቱም ፆታ ሁሌም ፍፁም የበላይነት አላቸው። ይህ... Read more »

አሰላ በፕሪሚየርሊግ ወካይ ክለብ እንዲኖራት የተያዘው ውጥን

አሰላ ከኢትዮጵያ ከተሞች የምትለየው የበርካታ ብርቅዬ አትሌቶች መናኸሪያ በመሆን ነው። የኦሊምፒክና የዓለም ቻምፒዮኖችን በብዛት በማፍራት የሯጮች ምድር ከተሰኘችው አርሲ ዞን የፈለቁ አትሌቶች ወደ ታላቅነት በሚያደርጉት ጉዞ አሰላ መሸጋገሪያ ናት። ስፍር ቁጥር የሌላቸው... Read more »

ስደተኛው የሸገር ደርቢ

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ሕዝባዊ መሰረት ካላቸው ጥቂት ክለቦች መካከል አንጋፋው ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ግንባር ቀደም ናቸው። ፈረሰኞቹና ቡናማዎቹ የኢትዮጵያ እግር ኳስ የጀርባ አጥንት በመሆን ባለፉት በርካታ ዓመታት ተፅእኗቸው ጎልቶ መውጣት ችሏል።... Read more »

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በድል የደመቁበት የቤት ውስጥ ውድድር

በተለያዩ ዓለማት የጎዳና እና የመም ውድድሮች ላይ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ከአሸናፊነት ባለፈ ፈጣን ሰዓት ማስመዝገባቸው የተለመደ በመሆኑ በዚያው ልክ ውድድሮቻቸው በጉጉት ይጠበቃሉ። በዚህ ወቅት እየተካሄዱ ባሉት የቤት ውስጥ የዙር ውድድሮች ላይም በተመሳሳይ አዳዲስ... Read more »

ፕሪሚየር ሊጉ በድሬዳዋ እንዲቀጥል ተወሰነ

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ከ12ኛ ሳምንት ጀምሮ ያሉትን መርሃግብሮች በድሬዳዋ ስቴድየም እንደሚያካሂድ ታውቀል:: ፕሪሚየር ሊጉ በመጪው ሳምንት መጨረሻም በቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና መካከል በሚካሄደው ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀጥል መሆኑንም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር... Read more »

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በስፔን ግማሽ ማራቶን ክብረወሰን አሻሽለው አሸነፉ

በፈረንጆቹ የጥቅምት ወር መጀመሪያ ከሚካሄዱ የግማሽ ማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ በስፔን የሚካሄደው የግራኖለር ግማሽ ማራቶን ሩጫ ነው። በስፔኗ ባርሴሎና አስተናጋጅነት የሚካሄደው ይህ የሩጫ ውድድር መነሻውን እአአ በ1987 የሚያደርግ ሲሆን፤ በየዓመቱ እየተከናወነ ከዚህ... Read more »

የማራቶኑ ዘዋሪ

ኢትዮጵያ በዓለም የስፖርት መድረኮች ለረጅም ዘመናት ውጤታማነትን ያጎናፀፋት የአትሌቲክስ ስፖርት ነው። ለዚህ ደግሞ በየዘመኑ በትውልድ ቅብብሎሽ ብቅ የሚሉ የብርቅየ አትሌቶች የማይነጥፍ ድል የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል። ከእንቁዎቹ አትሌቶች ጀርባም ያልተዘመረላቸው አያሌ አሰልጣኞች የታሪካዊ... Read more »

በጠንካራ ፉክክሮች የታጀበው የወጣቶች አትሌቲክስ ቻምፒዮና ነገ ይጠናቀቃል

ከ20 ዓመት በታች እድሜ ላይ የሚገኙ አትሌቶች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ወጣቶች አትሌቲክስ ቻምፒዮና በአሰላ አረንጓዴው ስቴድየም በፉክክሮችና የእድሜ ተገቢነት ውዝግቦች ታጅቦ ነገ ይጠናቀቃል። ለአስራ አንደኛ ጊዜ እየተካሄደ የሚገኘው ቻምፒዮና ዛሬ አምስተኛ ቀኑን የያዘ... Read more »