የዓለም አትሌቲክስ በተያዘው 2023 የውድድር አመት ከፆታ እኩልነት ጋር በተያያዘ በርካታ ርምጃዎችን በመውሰድ የተለያዩ ለውጦችን ተግባራዊ እንደሚያደርግ ገልጿል። ከነዚህ ርምጃዎች መካከል የዓለም አትሌቲክስ ምክር ቤት ውስጥ ሴቶች አርባ በመቶ መቀመጫ እንዲኖራቸው ማድረግ... Read more »
ከዓለማችን ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች አንዱ በሆነው የቶኪዮ 2023 ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ የተሰጠው የቶኪዮ ማራቶን ከትናንት በስቲያ ሲካሄድ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶች ከአንድ እስከ ሶስት ያለውን ደረጃ ይዘው... Read more »
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ለሶስት አመታት ተቋርጠው የነበሩት የሰራተኛው ስፖርት ውድድሮች ባለፈው ጥር 07/2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ በተካሄደው የበጋ ወራት ውድድሮች የመክፈቻ መርሃግብር መቀጠላቸው ይታወሳል። ከስድስት ወራት ላላነሰ ጊዜ በአስር የስፖርት... Read more »
በእድሜ ገደብ በሚካሄዱ የታዳጊና ወጣቶች ስፖርታዊ ውድድሮች ሁሌም ከዕድሜ ጋር በተያያዘ ችግሮች ይገጥማቸዋል።ዕድሜን ማጭበርበር በነዚህ ውድድሮች የተለመደና ለኢትዮጵያ ስፖርት እድገትም እንቅፋት ሆኖ ዓመታትን ተሻግሯል።ይህም ለአወዳዳሪው አካልና ለሌሎች በትክክለኛ ዕድሜ ለሚወዳደሩ ታዳጊዎች ፈተና... Read more »
ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በተለያዩ ከተሞች የመም እና የጎዳና ላይ ውድድሮች በስፋት ተከናውነዋል። በእነዚህ ውድድሮችም ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተሳትፎም ሆነ በአሸናፊነት በስፋት ስማቸውን ማስጠራት ችለዋል። ከእነዚህ ውድድሮች መካከል አንዱ በሃዋሳ የተካሄደው የግማሽ ማራቶን... Read more »
በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በመገንባት ላይ የሚገኘው የአቃቂ ዞናል ስታዲየም ዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲኖረው እየተሰራ ነው። ቢሮው በከተማዋ የሚታየውን የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እጥረት ለመቅረፍ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑንም አስታውቋል። ማዘውተሪያ... Read more »
በዓለም ከሚታወቁት የስፖርት ጋዜጦች አንዱ፣ “RUNNERS WORLD” ባወጣው መረጃ መሰረት ኢትዮጵያ በአለም ላይ ከሚካሄዱት ምርጥ የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድሮችን በማዘጋጀት ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ ቀዳሚ ሆናለች። ጋዜጣው ለኢትዮጵያ ይህን ደረጃ የሰጠው “ታላቁ... Read more »
በ2023 የውድድር ዓመት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሄራዊ ቡድን የመጀመሪያ ውድድሩን በአውስትራሊያዋ ባትረስት ከተማ ባለፈው ቅዳሜ አከናውኖ ከትናንት በስቲያ ሌሊት ወደ አገሩ ተመልሷል። ትናንት ለአትሌቶቾች በተከናወነው የአቀባበልና የሽልማት መርሃ ግብር ላይም በእንባ የታጀበ የልዩ... Read more »
የአርሲ ዞን ያለውን እምቅ የስፖርት አቅም ለመጠቀም ከትምህርት ቤቶች ጋር ተቀናጅቶ እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁማል። ዞኑ በስፖርቱ ዘርፍ ተተኪዎችን ለማፍራትና ውጤታማ ለመሆን ከትምህርት ቢሮ ጋር በትብብር እንደሚሰራም አስታውቋል። አርሲ ዞን በኢትዮጵያ የስፖርት ታሪክ... Read more »
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን አዲሱን የውድድር ዓመት በሃገር አቋራጭ ውድድር ከዓለም ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ በድል ጀምሯል፡፡ በዕፅዋት የተከፋፈሉ መተላለፊያዎች፣ ረግረጋማ፣ ዳገታማ፣ ቁልቁለታማ፣ አቧራማ፣ ሜዳማ ስፍራዎች እንዲሁም በሰው ሠራሽ መሰናክሎች ፈታኝ በሆነው ሀገር... Read more »