በርካታ የማሠልጠኛ ማዕከላት አትሌቶች በክለቦች ተመልምለዋል

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ማሠልጠኛ ማዕከላት ውድድር በአሰላ አረንጓዴ ስቴድየም ተካሂዷል። ከሰባት የማሰልጠኛ ማዕከላት የተውጣጡ ታዳጊ አትሌቶች በውድድሩ ተሳትፈዋል፡፡ እነዚህ ታዳጊ አትሌቶች የወሰዱትን ሥልጠና በውድድር መለካት ችለዋል፡፡ በክለቦችና በሌሎች መልማዮች ዓይን ውስጥ የገቡትም እድል... Read more »

ፓሪስና ሁለተኛው ኦሊምፒክ ሲታወስ

ኦሊምፒክ በተወለደበት ግሪክ (አቴንስ) ትንሳኤውን በማድረግ በዘመናዊ መልክ ዳግም መካሄድ መጀመሩ ይታወቃል። ፈረንሳዊው የሥነትምህርት ጠበብት ፒየር ደ ኩበርቲን (የዘመናዊው ኦሊምፒክ አባት) የኦሊምፒክን ጽንሰ ሃሳብ በመረዳትና ጠቀሜታውን በማመዛዘን በጥንት ተፈጥሮው ከመወሰን ይልቅ ዓለም... Read more »

ጉዳፍ ጸጋይ በዩጂን ዳይመንድ ሊግ ከበርካታ ኬንያውያን ጋር ተፋጣለች

ከአህጉረ እስያ እና አፍሪካ ወደ አሜሪካ የተሻገረው ዳይመንድ ሊግ ዛሬ በኦሪጎን ዩጂን ይካሄዳል:: የኦሊምፒክን መዳረስ ተከትሎ አትሌቶች አቅማቸውን ለመፈተሽ በሚመርጡት በዚህ ውድድር ስመጥር እና የዓለም ክብረወሰንን መጨበጥ የቻሉ በርካታ አትሌቶች በተለያዩ ርቀቶች... Read more »

ትኩረት ያልተሰጠው መስማት የተሳናቸው ስፖርት

በኢትዮጵያ 5 ሚሊዮን የሚደርሱ መስማት የተሳናቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሚገኙ ይገመታል። እነዚህ የማህበረሰብ ክፍሎች እንደማንኛውም ዜጋ በስፖርቱ የመሳተፍ እና ተጠቃሚ የመሆን መብት ቢኖራቸውም የተሰጣቸው እድል ግን እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። ተሳትፏቸውን ለማስፋትና ለማሳደግም... Read more »

 ተተኪ አትሌቶችን ለማፍራት ያለመው የትምህርት ቤቶች ውድድር

ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ስፖርት ለምታስመዘግባቸው አመርቂ ውጤቶች፣ የአትሌቶችና የአሰልጣኞች ጥረትና ልፋት ከፍተኛውን ድርሻ እንደሚይዝ ይታወቃል፡፡ ትምህርት ቤት የሁሉም ሙያዎች መፍለቂያና ማሳደጊያ እንደመሆኑ፣ በስፖርቱ ዘርፍም አትሌቶችን በእውቀትና ስነ-ልቦና የዳበሩ እንዲሁም በተገቢው የእድሜ ደረጃ ተፎካካሪና... Read more »

 ስፖርትን ከቱሪዝም ያጣመረው ታላቁ የበቆጂ ሩጫ

በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ስመጥር ከሆኑ አትሌቶች መካከል በርካቶቹ የበቀሉት በቆጂ ምድር ነው፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ ታዳጊና ተተኪ አትሌቶችን አሁንም እያፈራ የሚገኘው ይህ የአትሌቲክስ ማዕከል የአየር ሁኔታው፣ የቦታ አቀማመጡ እንዲሁም የሕዝቡ አኗኗር ሁኔታ ለስፖርቱ ምቹ... Read more »

በማራካሽ ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አድርገዋል

የ2024 ዳይመንድ ሊግ ውድድር ከትናንት በስቲያ አራተኛ መዳረሻ ከተማ በሆነችው በሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ ማራካሽ ሲካሄድ ኢትዮጵያውያን ሴት አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል።ከተመዘገቡት ድሎች መካከልም በ 5 ሺ ሜትር ኢትዮጵያን የወከሉት መዲና ኢሳ እና... Read more »

‹‹በማራቶን አሁንም የመጨረሻ አቅሜን አላሳየሁም››

እአአ በ2012 የለንደን ኦሊምፒክ ላይ በ10ሺ ሜትር አራተኛ ደረጃን ይዞ ካጠናቀቀ በኋላ በተካሄዱ ኦሊምፒኮች ሳታይ ቆይቷል፡፡ በእርግጥ ከዚያ በኋላ ያሉትን ዓመታት ያሳለፈው ከታወቀበት የመም ሩጫ ወጥቶ በማራቶን ተወዳዳሪነት ነው፡፡ ከአስደሳች ብቃቱ እኩል... Read more »

የወጣት እጅ ኳስ ብሄራዊ ቡድኑ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ መድረክ ይሳተፋል

የአፍሪካ ዞን 5 የወጣት ወንዶች (ከ18 ዓመትና ከ20 ዓመት በታች) የእጅ ኳስ ዋንጫ ውድድር በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ከግንቦት 4 እስከ 9/2016 ዓ.ም የቀጣናውን ሀገራት አፎካክሮ በኢትዮጵያ ታዳጊ ቡድኑ አሸናፊነት ተጠናቋል:: አሸናፊው ከ18 ዓመት... Read more »

የረጅም ርቀት ንጉሱ ከዓመታት በኋላ በኦሊምፒክ ይመለሳል

75 ቀናት ብቻ በቀሩት የፓሪሱ ኦሊምፒክ ሀገራት የአትሌቲክስ ብሄራዊ ቡድኖቻቸውን በማሳወቅ ላይ ይገኛሉ፡፡ በስፖርቱ ተጠባቂ ከሆኑ ሀገራት መካከል የምትመደበው ኢትዮጵያም በተለያዩ ርቀቶች እጩ አትሌቶቿን አሳውቃ ዝግጅት የተጀመረ ሲሆን፤ አጓጊው የማራቶን ቡድንም ከትናንት... Read more »