
ነጻ የንግድ ቀጠና ማለት ምንም ዓይነት የንግድ እንቅፋት የሌለበት አካባቢ ማለት መሆኑን የኢኮኖሚ ተንታኞች ያስረዳሉ። ከሌሎች አገሮችና አካባቢዎች ያነሰ ታሪፍ ያለባቸውና አነስተኛ ታክስ የሚከፈልባቸው ናቸው፡፡ በተጨማሪ ታክስ ለመክፈል ቀላል የሆነበት አካባቢ ነው፡፡... Read more »

በህይወታቸው ርክት ያሉ ሰዎች ራሳቸውን በምስጋና ውስጥ የደበቁ እንደሆኑ ታውቃላችሁ? በህይወት ሁሉን አጥተው ከስረው የሚኖሩ ራሳቸውን ከምስጋና ያራቁ እንደሆኑስ? ምስጋና የነፍሶች ህብስት ነው። የትም መቼም በእያንዳንዳችን ህይወት ውስጥ ሊኖር የሚገባው ትልቅ እውነት... Read more »

ማክሮ ኢኮኖሚ የአገር ውስጥ ምርት፣ አገራዊ ገቢ፣ የሥራ ዕድል እና ሥራ አጥነትን እንዲሁም የኑሮ ውድነትን እንደሚያካትት የተለያዩ መረጃዎች ያመለክታሉ። በኢትዮጵያም የብሔራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ባደረገው ግምገማ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2014 በጀት ዓመት በተለያዩ... Read more »

በኢትዮጵያ አዳዲስ ባንኮች ዘርፉን እየተቀላቀሉ እንደሆነ ይታወቃል። በቅርቡም ዘርፉን ከተቀላቀሉት ውስጥ አማራ ባንክና የፀሐይ ባንክ ተጠቃሽ ናቸው። በአማራ ባንክ ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ፣... Read more »
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን ለመልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን የ300 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ስምምነቱን እንደገለፀ ግንቦት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ተነግሯል። የድጋፍ ስምምነቱ በአማራ፣ አፋር፣ ትግራይ፣ ኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በግጭት... Read more »
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ሰኔ 30/2014 በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ለቀረቡላቸው በርካታ ጥያቄዎች በየፈርጁ ምላሽ እና ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወሳል። በተለይም በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ስለሚስተዋለው የሠላም ሁኔታ በርካታ ምሳሌዎችን በማጣቀስ ማብራሪያ ሰጥተዋል።... Read more »

ክፍል አራት እና የመጨረሻው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ሰሞኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ወቅታዊ አገራዊ ጥያቄዎች ሰፊ ማብራሪያና ምላሽ ሰጥተዋል። ይህንኑ ምላሽና ማብራሪያ በተከታታይ ማስነበባችን ይታወሳል።... Read more »

(የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የምክር ቤት ማብራሪያ ክፍል ሁለት) በትናንት እትማችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የጸጥታና የደህንነት ጉዳዮችን ጨምሮ ሀገሪቱ እንደ ሀገር እያጋጠሟት ባሉ ፈተናዎች ዙሪያ ከምክር ቤት አባላቱ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡትን... Read more »

ክፍል አንድ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባውን ሰኔ 30ቀን 2014 አካሂዷል። በእለቱም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በምክር ቤቱ ተገኝተው ከአባላቱ ለተነሱላቸው ወቅታዊ ጥያቄዎች ማብራሪያና... Read more »
የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ በሀገር ሕልውና እና በሕዝቡ ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው። በሚሰራጩ ሐሰተኛ ዘገባዎች ሰዎች በማንነታቸው እንዲሁም በሚከተሉት እምነታቸው ጥቃት እየደረሰባቸው ይገኛል። በመሆኑም የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት... Read more »