
ከሦስት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ እና ከዲፒ ወርልድ ጋር የበርበራ ወደብን የወደቡን 19 በመቶ ድርሻ በመያዝ እንደምታለማ ሲገለጽ ነበር። በኋላም ኢትዮጵያ ከሶማሊ ላንድ ጋር በወደብ ጉዳዮች ላይ ስምምነት ደርሳ የመግባቢያ ሰነድ... Read more »

አዲስ አበባ ከተማን በሕዝብ ተሳትፎና ባለቤትነት ሰላምና ፀጥታ የሰፈነባት፤ የሕግ የበላይነት የተረጋገጠባት ለኑሮ፣ ለሥራ እና ለመዝናኛ ተመራጭ የሆነች ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ ነው። በተለይም ከተማዋ ሰላምና ፀጥታዋ የተረጋገጠ ይሆን ዘንድም በብዙ እየተለፋ... Read more »

መጋቢት 24 ቀን 2016 ዓ.ም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥርና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1320/2016ን አፅድቋል። አዋጁ በፀደቀበት ወቅት አላማው በመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ መናር የሚከሰተውን የኑሮ ውድነት... Read more »

የንግድ ሥራ ማለት ሸቀጦችንና አገልግሎቶችን ለዋጋ ሲባል መሸጥ፣ ማስተላለፍና መለወጥ ነው። ይህ ሁሌ የሚከናወን የግብይት ሂደት ሲሆን፤ ለትርፍ ሲባል የሚከናወን ነው። በዋናነት ደግሞ ርግጠኛነት የሌለው የመክሰርና የትርፉማነት ውጤት ሊያስከትል የሚችል ባህሪም እንዳለው... Read more »

የኢትዮጵያ የአፈር ሀብት መረጃ ፕሮጀክት ጥናት መሰረት እየታረሰ ካለው የመሬት ሽፋን 43 በመቶው በአሲዳማነት የተጠቃ ነው። ከዚህ ውስጥም 28 በመቶ ጠንካራ አሲዳማ ሲሆን ይህም አጠቃላይ ከሚታረሰው መሬት ሦስት ነጥብ አንድ ሚሊዮን ሄክታር... Read more »

ወደ ገበያ ሊወጣ የሚችል የተለያየ የፈጠራ ሃሳብና ችግር ፈቺ የሥራ እቅድ ይዘው ነገር ግን አሳሪ በሆኑ ሕጎች፣ ትኩረት ባለማግኘታቸውና በተለያዩ ምክንያቶች የፈጠራ ሃሳባቸው መክኖ የሚቀርባቸው ሥራ ፈጣሪዎች ብዙ ናቸው:: የመፍጠር ክህሎት (ታለንት)... Read more »
ከወራት በፊት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስራውን በጀመረበት ወቅት የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ “መንግስት በ2016 ዓ.ም አሰባሳቢ ትርክት ፈጠራና ስራ ላይ ትኩረት ይደረጋል” ነበር ያሉት። ይህ በእንዲህ እንዳለ እንግዲህ ኢትዮጵያውያን የወል... Read more »

ጉባ መገኛ ወረዳው ነው፤ ክልሉ ደግሞ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ። ይህ ንብረትነቱ የኢትዮጵያውያን የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ የግንባታው መሠረተ ድንጋይ የተቀመጠው መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ሲሆን፣ ዛሬ 13 ዓመት ሞልቶታል። ዘንድሮ “በኅብረት... Read more »

ምዕራብ ጎጃም ደጋ ደሞት ወረዳ ተወልዳ እንዳደገች ትናገራለች ምንታምር ተመስገን። ምንታምር በነፋሻዋማ የገጠር ወረዳ ተወልዳ ያደገች ሲሆን እድሜዋ ለትምህርት እንደደረሰ ነበር ከመኖሪያ ቀዬዋ በእግር ከአንድ ሰዓት በላይ የሚያስጉዝ ትምህርት ቤት የገባችው። ቤታቸው... Read more »

ኢትዮጵያውያን የማይደፈር የሚመስለውን ደፍረው፣ የማይቻል የሚመስለውን ችለው በአንድነት የጀመሩትን፣ በአንድነት በማጠናቀቅ ምዕራፍ ላይ ይገኛሉ። ለእዚህ ደግሞ ብዙ ዋጋ ከፍለዋል። በከፈሉት ዋጋም ልክ ዛሬ የግድቡን ግንባታ 95 በመቶ አድርሰዋል። ፡ መጋቢት 24 ቀን... Read more »