የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ጉዞና ይዟቸው የመጣው ትሩፋቶች

ዘንድሮ በ130 ሺህ የችግኝ ጣቢያዎች በዚህ ዓመት ብቻ የሚተከሉ 7 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞች ተዘጋጅተዋል። ከሌላ ጊዜው በተለየ መልኩ ችግኞቹ የሚተከሉባቸው ሥፍራዎች ቀድመው ተለይተዋል። ችግኞች የሚተከሉባቸውን ቦታዎች ከመለየት ባሻገር፤ የመሬቱን ትክክለኛ መረጃ... Read more »

 የአርሶ እና አርብቶ አደሮች የብድር አቅርቦት

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የገጠር መሬት አስተዳደር አጠቃቀም ረቂቅ አዋጅ ላይ የመሬት ይዞታን በማስያዝ ብድር ማግኘት የሚያስችል ድንጋጌ ተካቶበት የቀረበውን አዋጅ ከሰሞኑን አፅድቋል። በረቂቅ አዋጁ እንደተብራራው አርሶና አርብቶ አደሮች ከመሬታቸው ያለ መፈናቀል... Read more »

አዋሽን እናልማ

መነሻውን የጊንጪን ዳገት አድርጎ አንድ ሺህ ሁለት መቶ ኪሎ ሜትር ከተጓዘ በኋላ ጅቡቲ ድንበር አካባቢ አፋር ክልል ውስጥ በወንዙ ከተፈጠሩ ሐይቆች መካከል አንዱ በሆነው አፋንቦ በሚገኘው አቤ ሐይቅ መዳረሻውን አድርጓል። በኢትዮጵያ ውስጥ... Read more »

የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ እና ቀጠናዊ ፋይዳው

ከሦስት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ እና ከዲፒ ወርልድ ጋር የበርበራ ወደብን የወደቡን 19 በመቶ ድርሻ በመያዝ እንደምታለማ ሲገለጽ ነበር። በኋላም ኢትዮጵያ ከሶማሊ ላንድ ጋር በወደብ ጉዳዮች ላይ ስምምነት ደርሳ የመግባቢያ ሰነድ... Read more »

‹‹የኮሪደር ልማቱ ሲጠናቀቅ የፀጥታ ሥራው ከሰዎች አልፎ በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች የሚታገዝ ይሆናል››-አቶ ጌታሁን አበራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላምና ፀጥታ ም/ ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ ከተማን በሕዝብ ተሳትፎና ባለቤትነት ሰላምና ፀጥታ የሰፈነባት፤ የሕግ የበላይነት የተረጋገጠባት ለኑሮ፣ ለሥራ እና ለመዝናኛ ተመራጭ የሆነች ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ ነው። በተለይም ከተማዋ ሰላምና ፀጥታዋ የተረጋገጠ ይሆን ዘንድም በብዙ እየተለፋ... Read more »

የመኖሪያ ቤት ኪራይ አዋጁ ፋይዳና ተግዳሮት

መጋቢት 24 ቀን 2016 ዓ.ም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥርና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1320/2016ን አፅድቋል። አዋጁ በፀደቀበት ወቅት አላማው በመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ መናር የሚከሰተውን የኑሮ ውድነት... Read more »

የውጭ ባለሀብቶች በጅምላና ችርቻሮ ንግድ መሳተፍ ፋይዳና ስጋት

የንግድ ሥራ ማለት ሸቀጦችንና አገልግሎቶችን ለዋጋ ሲባል መሸጥ፣ ማስተላለፍና መለወጥ ነው። ይህ ሁሌ የሚከናወን የግብይት ሂደት ሲሆን፤ ለትርፍ ሲባል የሚከናወን ነው። በዋናነት ደግሞ ርግጠኛነት የሌለው የመክሰርና የትርፉማነት ውጤት ሊያስከትል የሚችል ባህሪም እንዳለው... Read more »

 የአፈር አሲዳማነት መጨመርና የግብርናው ዘርፍ ተግዳሮት

የኢትዮጵያ የአፈር ሀብት መረጃ ፕሮጀክት ጥናት መሰረት እየታረሰ ካለው የመሬት ሽፋን 43 በመቶው በአሲዳማነት የተጠቃ ነው። ከዚህ ውስጥም 28 በመቶ ጠንካራ አሲዳማ ሲሆን ይህም አጠቃላይ ከሚታረሰው መሬት ሦስት ነጥብ አንድ ሚሊዮን ሄክታር... Read more »

ስታርትአፖች – ለሀገራዊ ምጣኔ ሀብት ዕድገት

ወደ ገበያ ሊወጣ የሚችል የተለያየ የፈጠራ ሃሳብና ችግር ፈቺ የሥራ እቅድ ይዘው ነገር ግን አሳሪ በሆኑ ሕጎች፣ ትኩረት ባለማግኘታቸውና በተለያዩ ምክንያቶች የፈጠራ ሃሳባቸው መክኖ የሚቀርባቸው ሥራ ፈጣሪዎች ብዙ ናቸው:: የመፍጠር ክህሎት (ታለንት)... Read more »

ሀገራዊ ትርክትን የመገንባት ሂደትና ተግዳሮቶቹ

ከወራት በፊት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስራውን በጀመረበት ወቅት የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ “መንግስት በ2016 ዓ.ም አሰባሳቢ ትርክት ፈጠራና ስራ ላይ ትኩረት ይደረጋል” ነበር ያሉት። ይህ በእንዲህ እንዳለ እንግዲህ ኢትዮጵያውያን የወል... Read more »