“የውስጥ ችግሮቻችንን በውይይት ፈትተን ሙሉ አቅማችንን ለልማት ካዋልን ከበለፀጉት ሀገራት መካከል ለመሆን እንችላለን” ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ርዕሰመስተዳድር

ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄው በሕዝበውሳኔ ምላሽ አግኝቶ 11ኛው ክልል ሆኖ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ከገባ ሁለት ዓመት ተኩል ጊዜ ተቆጠረ። ክልሉ በዚህ አጭር ጊዜ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የተከናወኑትን... Read more »

“24 ሰዓት የሕዝብን ሕይወት ለመለወጥ የሚተጋን መንግሥት ሕዝቡ ካላመነ ማንን ያምናል?” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው እለት በፓርላማ በመገኘት ከአባላቱ ለተነሱ የሠላም፣ የኢኮኖሚያ፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የዲፕሎማሲያዊ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል። እኛም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ምላሽ እና ማብራሪያ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው አቅርበነዋል... Read more »

 ” በአሁኑ ወቅት በክልሉ ምንም አይነት የፀጥታ ችግር የለም “አቶ አሰም የሱፍ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሠላም ግንባታና ፀጥታ ቢሮ፣ የፀጥታ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

እንደ ሌሎች ክልሎች ሁሉ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልም ችግር ገጥሞት ነበር። እንደ ማንኛውም አካባቢ በዚህ አካባቢም ሠላም ርቆ፣ ጠብ ነግሶ ቆይቷል። እንደ አገራችን ሌላኛው ስፍራ ደም ፈሷል፤ ውድ የሆነው የሰው ልጅ ሕይወት ጠፍቷል።... Read more »

«የኢትዮጵያ እድገት ማረጋገጫና ቁልፍ ያለው በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ላይ ነው» – ብሩክ ከድር (ዶ/ር) የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ ትምህርታቸውን የተከታተሉት በአዲስ አበባ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ሰኔ ዘጠኝ በሚባል ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ አብዮት ቅርስ ተምረዋል፡፡ የከፍተኛ ትምህርታቸውንም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያጠናቀቁት... Read more »

“ችግኝ ተክሎ አለመንከባከብ ልጅ ወልዶ እንደመጣል የሚቆጠር ነው” -ፕሮፌሰር ተሾመ ሶሮምሳ (ዶ/ር) በአ.አ.ዩ መምህር እና ተመራማሪ

የትውልድ ሥፍራቸው ምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ድሬ እንጪኒ ወረዳ በሚገኝ ቀበሌ ነው። ፊደል የቆጠሩትና እስከ ስድስተኛ ክፍልም የተማሩት እዛው በትውልድ ቀዬያቸው በጠቦ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው። የሰባተኛ እና ስምንተኛ ክፍል ትምህርታቸውን የተማሩበት... Read more »

  ‹‹አመራሩ ሕዝቡን አስተባብሮ በመሥራቱ በፈተናዎች ውስጥ አመርቂ ስኬቶችን ማስመዝገብ ተችሏል››-አቶ እንዳሻው ጣሰው  የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለውጡን ተከትሎ በአዲስ መልክ ከተደራጁ ክልሎች አንዱ ነው፡፡ በአዲስ መልክ ከተደራጀ ዓመት ያልሞላው ክልል ቢሆንም ክልሉ ላይ የሚስተዋለው አጠቃላይ የልማት እንቅስቃሴና የሰላም ሁኔታ ግን ልብን የሚሞላ ነው፡፡ አዲስ ዘመንም... Read more »

ሰላምና ልማት የተረጋገጠበት ሸካ ዞን

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ውስጥ ከሚገኙ ስድስት ዞኖች አንዱ ሸካ ዞን ነው። በዞኑ ሦስት ወረዳዎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች ይገኛሉ። የሸካ ዞን ዋና ከተማ ደግሞ ቴፒ ናት። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል... Read more »

“የቤኒሻንጉል ሕዝብ ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል አስተሳሰብና ማንነትን ያዳበረው ገና አሁን ነው” – አቶ አሻድሊ ሀሰን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳድር

ቤንሻንጉል ጉሙዝ ከታዳጊ ክልሎች አንዱ ነው። የማእድናት ባለፀጋ ከሆኑትም ቀዳሚው ሲሆን፤ ፀጋዎቹን ወደ ሀብት ካልቀየሩትም እንደዚሁ ቀዳሚ ሆኖ ይገኛል። በእስከ ዛሬው የአገሪቱ ተጠቃሚነትና የመልማት ታሪክ ተግፍቶ መቆየቱ፤ በተለይም ከ1983 ጀምሮ ከባለቤትነትና ተሳታፊነት፤... Read more »

«ወለጋ ላይ የሚመረተው ምርት ለሀገርም የሚበቃ ነው» – የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ

ኢትዮጵያ ለእርሻ ተስማሚ የሆነ አየር ጸባይና ለም አፈር ባለቤት ነች። በዚህም በአሁኑ ወቅት 120 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝቧን የምትመግበው ከግብርና ከሚገኝ ምርት ነው። ግብርና አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ኑሮ መሠረት ነው። ከምግብ አቅራቦት ባሻገር ለበርካታ... Read more »

“ሐረር ዳግም እየተወለደች ነው” – አቶ ኦርዲን በድሪ – የሐረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር

የሠላም ከተማዋን ሐረር በጉያው አቅፎ በያዘው የሐረሪ ክልል የዜጎችን ኑሮ ለማሻሻል በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ነው። ክልሉ በልማትም ሆነ በመልካም አስተዳደር ዘርፍ እመርታን እያሳየ ከመሆኑም ባሻገር ታሪካዊቷን ሐረር ከተማ በቱሪስቶች ተመራጭ ለማድረግም የሚሠሩ... Read more »