ዛሬ ዘውዴ መታፈሪያ እንደልማዱ ብስጭትጭት እያለ ወደ ማምሻ አካባቢ መሸታ ቤት ሲገባ ገብረየስ ገብረማርያምን ሲቆዝም አገኘው።ዘውዴ በረዥሙ ተነፈሰና ከገብረየስ አጠገብ ባለው ወንበር ላይ ሲቀመጥ ተሰማ መንግስቴ እንዳልመጣ ገብቶት ብስጭቱን ዋጥ አደረገ።ዘውዴ፣ ገብረየስን... Read more »
የምኞት ግሮሰሪ እንደተለመደው ዛሬም ፀሐይ ለመጥለቅ ስታዘቀዝቅ እርሷ በበኩሏ ደመቅመቅ ማለት ጀማምራለች።እየጨለመ ሲመጣ ቀያዮቹ መብራቶች መድመቅ ጀመሩ፤ የጠጪው ቁጥር ደግሞ እየተበራከተ ነው።ጫጫታው ደመቅ ብሏል፤ ግሮሰሪዋ በከፍተኛ ድምፅ ተጨናንቃለች።ተሰማ መንግስቴ፣ ዘውዴ መታፈሪያ እና... Read more »
‹‹ በአዲስ ዓመት ምርጥ ምርጥ ምግቦችን እና መጠጦችን በአዲስ መልክ ጀምረናል። ›› የሚለው የመጠጥ ቤቱ ማስታወቂያ ዘውዴን አስገርሞታል። ዘውዴ መታፈሪያ ወደ መጠጥ ቤቱ ሲገባ ለራሱ ‹‹ ኑሮ የተወደደው እኔ ላይ ብቻ ይሆን... Read more »
እነ ዘውዴ መታፈሪያ፣ ተሰማ መንግስቴ እና ገብረየስ ገብረማሪያም ደስታ በደስታ ሆነዋል። በተለይ የገብረየስ መሳጭ ንግግር የተሰማን እና የዘውዴን አንጀት እያራሰ እርስ በእርስ በስሜት እያስተሳሰራቸው ይገኛል። ገብረየስ በበኩሉ ተሰማ እና ዘውዴ እርሱን ከማዳመጥ... Read more »
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተሰማ መንግሥቴ፣ ገብረየስ ገብረአምላክና ዘውዴ መታፈሪያ በተደጋጋሚ እየተገናኙ በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ መወያየት እና መነታረክን እንደ መደበኛ ሥራ ወስደውታል። በግሮሰሪው የሚያስተናግዳቸው ይርጋለም አንዳንዴ በክርክራቸው ተመስጦ ሥራውን ይዘነጋል። በመሃል ሲያዙት እያቀረበ... Read more »

ዝናብና ብርድ ያንገበገባቸው የመጠጥ ቤቱ ደንበኞች ከምሽት ሱሰኞቹ ውጭ ሁሉም ወደየቤቱ በመግባቱ ግሮሰሪው ጭር ብሏል። ብዙም መጠጥ ቤት የማያዘወትረው ገብረየስ ገብረአምላክ ግን ከስድስቱ ሱሰኛ ጠጪዎች ተነጥሎ ጥግ ይዞ የጠርሙሱን ቢራ ብርጭቆ ላይ... Read more »
ዛሬም እንደወትሮ መጠጥ ቤቱ በሰው ታጭቋል።የክረምቱ ቅዝቃዜ ውስጥ ከታጨቀው ሰው ትንፋሽ ጋር ተያይዞ መስተዋቱ አልቦታል። ተሰማ መንግስቴ እና ዘውዴ መታፈሪያ ከአሜሪካን ከመጣው አቶ ተገኝ ጋር በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ተሰባስበው እየጠጡ ያወራሉ።አቶ ተገኝ... Read more »

ዛሬ መጠጥ ቤቱ ከወትሮ በተለየ መልኩ ደመቅ ብሏል። የጎሪጥ ከሚተያየው ይልቅ እየተቀላለደ እየጠጣ የሚያውካካው ጎልቷል። ከስንት ዘመን በኋላ አንድ አዲስ እንግዳ ከወደ ባህር ማዶ ያደረገውን ኑሮውን ትቶ ወደኢትዮጵያ መመለሱን አብስሯል።የተገኝ ወደ ኢትዮጵያ... Read more »
«እለ ከርሦሙ አምለኮሙ ( እነሆድ አምላኩ) ፤ ያሰባችሁት እኛን የመከፋፈል ሴራ ሳይሳካ ቀረ» እያለ ዋርካው ስር ከሚገኘው ድንጋይ ላይ ቆሞ ወፈፌው ይልቃል አዲሴ መጮህ ሲጀምር፤ በሰፈራችን የሚኖር ከትንሽ እስከ ትልቅ የሚገኝ አንድም... Read more »
እውነቱን ለመናገር ዕለቱን ‹‹ደስ የሚል ቀን ›› ብሎ መጀመር ቀናችንን እጅግ አስደሳች ያደርገዋል። ቀደምቶቹ ወላጆቻችንም ብሩህ ቀን እንዲሆንላቸው በማሰብ ይመስለኛል‹‹ በቀኝ አውለኝ›› ሲሉ በጸሎት የሚማጸኑት። ሰው የአፉን ፍሬ ይበላል ይባል የለ። መቼም... Read more »