ሳያነቡ የሚጽፉ

 ሰሞኑን አብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ባረፈበት ክልል ውስጥ አንድ ሁነት ተካሂዶ የነበረ ሲሆን፣ እሱም ”ንባብ ለምክንያታዊነት” በሚል መሪ ቃል የተከናወነው የንባብ ሳምንት መርሀ-ግብር ነው። በቃ፣ ይኸው ነው። ይኸው ይሁን እንጂ ሁለት ጥልቅ እሳቤዎች (”ንባብ”... Read more »

ራሳቸው ሰርቀው ራሳቸው ይጠቁሙናል

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ከብዙ ቀናት መሰወር በኋላ ዛሬ ሲነጋጋ ፤ ሰማይ የአህያ ሆድ ሲመስል በሰፋራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ሲጮህ ፤ በይልቃል አዲሴ ድንገተኛ መሰወር ክፉኛ ተጨንቀው የነበሩ የሰፈራችን ነዋሪዎች በሙሉ ወደ... Read more »

አለማሳወቅ ዋጋ ያስከፍላል

ሰሞኑን የዓለም ዋንጫ እግር ኳስ መኖሩን ተከትሎ ዘውዴ መታፈሪያ፣ ተሰማ መንግስቴ እና ገብረየስ ገብረማሪያም በጊዜ ወደ ቤታቸው በመግባት እግር ኳስ ማየት በመጀመራቸው አብሮ ማምሸት ቀንሰዋል። ትናንትና ግን ጨዋታው ባለመኖሩ ተደዋውለው ተገናኙ። አመሻሽ... Read more »

በትዕቢት ዓለምን መጨለጥ

ዛሬ ዘውዴ መታፈሪያ እንደልማዱ ብስጭትጭት እያለ ወደ ማምሻ አካባቢ መሸታ ቤት ሲገባ ገብረየስ ገብረማርያምን ሲቆዝም አገኘው።ዘውዴ በረዥሙ ተነፈሰና ከገብረየስ አጠገብ ባለው ወንበር ላይ ሲቀመጥ ተሰማ መንግስቴ እንዳልመጣ ገብቶት ብስጭቱን ዋጥ አደረገ።ዘውዴ፣ ገብረየስን... Read more »

ስምን ሰብሮ ከመሞት…

የምኞት ግሮሰሪ እንደተለመደው ዛሬም ፀሐይ ለመጥለቅ ስታዘቀዝቅ እርሷ በበኩሏ ደመቅመቅ ማለት ጀማምራለች።እየጨለመ ሲመጣ ቀያዮቹ መብራቶች መድመቅ ጀመሩ፤ የጠጪው ቁጥር ደግሞ እየተበራከተ ነው።ጫጫታው ደመቅ ብሏል፤ ግሮሰሪዋ በከፍተኛ ድምፅ ተጨናንቃለች።ተሰማ መንግስቴ፣ ዘውዴ መታፈሪያ እና... Read more »

 ‹‹ ሳይቸግር ጤፍ ብድር››

‹‹ በአዲስ ዓመት ምርጥ ምርጥ ምግቦችን እና መጠጦችን በአዲስ መልክ ጀምረናል። ›› የሚለው የመጠጥ ቤቱ ማስታወቂያ ዘውዴን አስገርሞታል። ዘውዴ መታፈሪያ ወደ መጠጥ ቤቱ ሲገባ ለራሱ ‹‹ ኑሮ የተወደደው እኔ ላይ ብቻ ይሆን... Read more »

‹‹ጤፍ አጋደለ›› ቢለው ‹‹ገብስ እንዳይሰማ››

እነ ዘውዴ መታፈሪያ፣ ተሰማ መንግስቴ እና ገብረየስ ገብረማሪያም ደስታ በደስታ ሆነዋል። በተለይ የገብረየስ መሳጭ ንግግር የተሰማን እና የዘውዴን አንጀት እያራሰ እርስ በእርስ በስሜት እያስተሳሰራቸው ይገኛል። ገብረየስ በበኩሉ ተሰማ እና ዘውዴ እርሱን ከማዳመጥ... Read more »

ያነሰኝን ትተሽ ያነቀኝን

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተሰማ መንግሥቴ፣ ገብረየስ ገብረአምላክና ዘውዴ መታፈሪያ በተደጋጋሚ እየተገናኙ በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ መወያየት እና መነታረክን እንደ መደበኛ ሥራ ወስደውታል። በግሮሰሪው የሚያስተናግዳቸው ይርጋለም አንዳንዴ በክርክራቸው ተመስጦ ሥራውን ይዘነጋል። በመሃል ሲያዙት እያቀረበ... Read more »

ነጋሪት ጉሰማው ለልማት ቢሆንሳ!

ዝናብና ብርድ ያንገበገባቸው የመጠጥ ቤቱ ደንበኞች ከምሽት ሱሰኞቹ ውጭ ሁሉም ወደየቤቱ በመግባቱ ግሮሰሪው ጭር ብሏል። ብዙም መጠጥ ቤት የማያዘወትረው ገብረየስ ገብረአምላክ ግን ከስድስቱ ሱሰኛ ጠጪዎች ተነጥሎ ጥግ ይዞ የጠርሙሱን ቢራ ብርጭቆ ላይ... Read more »

ሲሞላ ይፈሳል፤ ሲከር ይበጠሳል

ዛሬም እንደወትሮ መጠጥ ቤቱ በሰው ታጭቋል።የክረምቱ ቅዝቃዜ ውስጥ ከታጨቀው ሰው ትንፋሽ ጋር ተያይዞ መስተዋቱ አልቦታል። ተሰማ መንግስቴ እና ዘውዴ መታፈሪያ ከአሜሪካን ከመጣው አቶ ተገኝ ጋር በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ተሰባስበው እየጠጡ ያወራሉ።አቶ ተገኝ... Read more »