ሰኔ…ሰኔን ለምን?

‹‹አቤት ዝናቡ ሀምሌን መስሎ የለ እንዴ?። ዘንድሮ ደግሞ ለየት ያለ ነው ፤ ገና ከአመጣጡ ያስፈራል። ኧረ ! ጎርፉ የህጻናትን ህይወት እየቀጠፈ ነው፤ አደጋው በዝቷል… ›› ይላሉ በምንጓዝበት ታክሲ ውስጥ ከጎኔ የተቀመጡት አዛውንት።... Read more »

ያልተቀደሰው ቀዳሽ

ባለፈው ሳምንት ህትመታችን ወፈፌው ይልቃል አዲሴ፣ እንደዚህ ቀደሙ በሌሊቱ ተነስቶ በሰፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ እየጮኸ እያለ ከአራቱም አቅጣጫ የይልቃል አዲሴን ጩኸት እንደ መጽሐፍ ለማንበብ የሰፈራችን እና የእድራችን ሰዎች መሰባሰባቸውን አውግተናችሁ ነበር።... Read more »

እንደማመጥ

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬም እንደዚህ ቀደሙ በሌሊቱ ተነስቶ በሰፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ይጮሃል። የይልቃል አዲዜን ጩኸት እንደ መጽሐፍ ማንበብ የጀመሩ የሰፈራችን እና የእድራችን ሰዎች የይልቃልን ንግግር ለመስማት በዋርካው ሰር ተሰባሰቡ። ይልቃል... Read more »

እንደጊዜው…

 አለቃ ገብረ ሃና ቀልድ አዋቂ ስለመሆናቸው አገር ያወቀው ፀሀይ የሞቀው ስለመሆኑ ለእናንተ አላወጋም። አለቃ በጣም አጭር ሰው ናቸው ይባላል። ሚስታቸው ወይዘሮ ማዘንጊያሽ ደግሞ ሲበዛ ረጅም ናቸው። መንገድ ውለው ወደቤታቸው ሲመለሱ ወይዘሮ ማዘንጊያሽ... Read more »

የአፋኙ ነጻ አውጪ ዳግም የጦር ጉሰማ

ታሪኩን መቼ እንዳነበብኩት ወይንም እንደሰማሁት አላስታውስም፡፡ብቻ ግን በአንዳንድ አጋጣሚዎች አስታውሰዋለሁ፡፡ መልዕክቱ በእጅጉ ይገርመኛል፡፡ ታሪኩ እንዲሁ ነው፡፡ ሶስት ባልንጀራሞች ሲሄዱ ውለው ደክሟቸው ከዛፍ ስር ጋደም እንዳሉ እንቅልፍ ይወስዳቸዋል። ሌሊት ላይ አንደኛው «ቆርጠም፣ ቆርጠም»የሚል... Read more »

የጠጅ ፖለቲካ …. ከብሄር እስከ ሃይማኖት

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ሁለንተናዊ በሆኑ ክርክሮች መሐመድ ይመርን ከረታ ወዲህ ከጧት የጀመረ እስከ ማታ ድረስ መጮሁን አቁሞ ነበር። ከሰሞኑ ግን የእድር እና የሰፈራችን ሁኔታ አልጥምህ ቢለው በፊት ያደርግ እንደነበረው ጠዋት ሰማይ የአህያ... Read more »

እህህህ …. አለ ፈረስ

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ፣ የእድራችን መሪ አቶ አህመድ ይመርን በክርክር ከረታ ወዲህ እንደዚህ ቀደሙ በየቀኑ ሌሊት እየተነሳ መጮሁን አቁሟል። ወትሮ ሰማይ የአህያ ሆድ ሲመስል መጮህ የጀመረ ማታ የሌሊት ወፎች ከዋሻቸው ወጥተው ውር ውር... Read more »