ስምን ሰብሮ ከመሞት…

የምኞት ግሮሰሪ እንደተለመደው ዛሬም ፀሐይ ለመጥለቅ ስታዘቀዝቅ እርሷ በበኩሏ ደመቅመቅ ማለት ጀማምራለች።እየጨለመ ሲመጣ ቀያዮቹ መብራቶች መድመቅ ጀመሩ፤ የጠጪው ቁጥር ደግሞ እየተበራከተ ነው።ጫጫታው ደመቅ ብሏል፤ ግሮሰሪዋ በከፍተኛ ድምፅ ተጨናንቃለች።ተሰማ መንግስቴ፣ ዘውዴ መታፈሪያ እና... Read more »

 ‹‹ ሳይቸግር ጤፍ ብድር››

‹‹ በአዲስ ዓመት ምርጥ ምርጥ ምግቦችን እና መጠጦችን በአዲስ መልክ ጀምረናል። ›› የሚለው የመጠጥ ቤቱ ማስታወቂያ ዘውዴን አስገርሞታል። ዘውዴ መታፈሪያ ወደ መጠጥ ቤቱ ሲገባ ለራሱ ‹‹ ኑሮ የተወደደው እኔ ላይ ብቻ ይሆን... Read more »

‹‹ጤፍ አጋደለ›› ቢለው ‹‹ገብስ እንዳይሰማ››

እነ ዘውዴ መታፈሪያ፣ ተሰማ መንግስቴ እና ገብረየስ ገብረማሪያም ደስታ በደስታ ሆነዋል። በተለይ የገብረየስ መሳጭ ንግግር የተሰማን እና የዘውዴን አንጀት እያራሰ እርስ በእርስ በስሜት እያስተሳሰራቸው ይገኛል። ገብረየስ በበኩሉ ተሰማ እና ዘውዴ እርሱን ከማዳመጥ... Read more »

ያነሰኝን ትተሽ ያነቀኝን

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተሰማ መንግሥቴ፣ ገብረየስ ገብረአምላክና ዘውዴ መታፈሪያ በተደጋጋሚ እየተገናኙ በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ መወያየት እና መነታረክን እንደ መደበኛ ሥራ ወስደውታል። በግሮሰሪው የሚያስተናግዳቸው ይርጋለም አንዳንዴ በክርክራቸው ተመስጦ ሥራውን ይዘነጋል። በመሃል ሲያዙት እያቀረበ... Read more »

ነጋሪት ጉሰማው ለልማት ቢሆንሳ!

ዝናብና ብርድ ያንገበገባቸው የመጠጥ ቤቱ ደንበኞች ከምሽት ሱሰኞቹ ውጭ ሁሉም ወደየቤቱ በመግባቱ ግሮሰሪው ጭር ብሏል። ብዙም መጠጥ ቤት የማያዘወትረው ገብረየስ ገብረአምላክ ግን ከስድስቱ ሱሰኛ ጠጪዎች ተነጥሎ ጥግ ይዞ የጠርሙሱን ቢራ ብርጭቆ ላይ... Read more »

ሲሞላ ይፈሳል፤ ሲከር ይበጠሳል

ዛሬም እንደወትሮ መጠጥ ቤቱ በሰው ታጭቋል።የክረምቱ ቅዝቃዜ ውስጥ ከታጨቀው ሰው ትንፋሽ ጋር ተያይዞ መስተዋቱ አልቦታል። ተሰማ መንግስቴ እና ዘውዴ መታፈሪያ ከአሜሪካን ከመጣው አቶ ተገኝ ጋር በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ተሰባስበው እየጠጡ ያወራሉ።አቶ ተገኝ... Read more »

ነጋሪ የሌለው የታማ አይመስለው

ዛሬ መጠጥ ቤቱ ከወትሮ በተለየ መልኩ ደመቅ ብሏል። የጎሪጥ ከሚተያየው ይልቅ እየተቀላለደ እየጠጣ የሚያውካካው ጎልቷል። ከስንት ዘመን በኋላ አንድ አዲስ እንግዳ ከወደ ባህር ማዶ ያደረገውን ኑሮውን ትቶ ወደኢትዮጵያ መመለሱን አብስሯል።የተገኝ ወደ ኢትዮጵያ... Read more »

የጥፋት እሳት ተሸካሚ ፈረሶች

«እለ ከርሦሙ አምለኮሙ ( እነሆድ አምላኩ) ፤ ያሰባችሁት እኛን የመከፋፈል ሴራ ሳይሳካ ቀረ» እያለ ዋርካው ስር ከሚገኘው ድንጋይ ላይ ቆሞ ወፈፌው ይልቃል አዲሴ መጮህ ሲጀምር፤ በሰፈራችን የሚኖር ከትንሽ እስከ ትልቅ የሚገኝ አንድም... Read more »

ከስብዕና የሚያወርድ ስግብግብነት

እውነቱን ለመናገር ዕለቱን ‹‹ደስ የሚል ቀን ›› ብሎ መጀመር ቀናችንን እጅግ አስደሳች ያደርገዋል። ቀደምቶቹ ወላጆቻችንም ብሩህ ቀን እንዲሆንላቸው በማሰብ ይመስለኛል‹‹ በቀኝ አውለኝ›› ሲሉ በጸሎት የሚማጸኑት። ሰው የአፉን ፍሬ ይበላል ይባል የለ። መቼም... Read more »

እኔ ትውልዱን ሸሽቼዋለሁ … እናንተም ሽሹት

ለሚመለከተው ሁሉ… እንሆ ግለሰባዊ አቋም… እኔ ከዚህ ትውልድ አይደለሁም ከዚያኛው ከአባቶቼ ትውልድ ነኝ። ከዛኛው አብሮ እየበላ፣ አብሮ እየጠጣ ኢትዮጵያዊነትን በፍቅር ቀለም ከቀለመው አብራክ ነኝ። ከዛኛው..በጨዋነት አገር ካቆመው፣ በፍቅር ጥልን ከገደለው፣ በአንድነቱ ታሪክ... Read more »