ተሰማ መንግሥቴ፣ ዘውዴ መታፈሪያ እና ገብረየስ ገብረማሪያም ከተገናኙ ሰነባብተዋል:: አጠር ቀጠን ብሎ ፊቱ የገረጣው ተሰማ፣ ፊቱ ሞላ ብሎ ወፍሮ ሲያዩት፤ ዘውዴ እና ገብረየስ ፊታቸው በፈገግታ ፈካ:: መካከለኛ ቁመት ያለው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ... Read more »
ዛሬ እያተራመሰን፣ እየዋጠን፣ እንደ ጭራቅም እያስፈራን . . . ስላለው ውንብድና እናወራልን። በዚህች አምድ የዘመኑ የህልውና ስጋት ስለሆነው የውንብድና ወንጀል እንነጋገራለን። የወንጀሉን ወሰን ዱካ (ከየት ተነስቶ እዚህ ስለ መድረሱ) ጠቆምቆም እናደርጋለን። እንዲሁም፣... Read more »

ዛሬ የሕገወጥነትን ትርጉም ለመናገር መሞከር ከቂልነት ባለፈ መሳቂያ መሆን ነው። ምናልባት ለፍትህ ሂደት ሲባል በፍርድ ቤቶች ጉዳዩ ይብራራ ይሆን እንደሆነ እንጂ፣ በሌሎች ቦታዎች ላይ ሕገወጥነትን ለመበየን መነሳት ኋላ ቀርነት ነው የሚሆነው። “ለምን?”... Read more »

“ሰው ፖለቲካዊ እንስሳ ነው” ይላል የፍልስፍና አባት አርስቶትል፤ ሰው ፖለቲካዊ እንስሳ (Political Animal) ከሆነና ፖለቲካም የግድ ከሆነ፣ የትኛው መስመር ይበጀዋል፤ የቱስ ነው ትክክል፣ ማንስ ነው ታማኙ፣ የቱስ ነው አስተዋይ፣ ማንስ ነው ተስተዋይ?... Read more »

ምንም ሳንፈራገጥ፣ እንዳለ ስንፈታው “ታረቀን” ማለት “ይቅር በለን” ማለት ነው። “ይቅር በለን” ማለት ደግሞ “አጥፍተናል፣ በምንም ይሁን በምን ብቻ “ጨቅይተናል”፣ “ቆሽሸናል” . . . (ሌላውን አንባቢ ሊያክልበት ይችላል) ማለት ነውና ይሄንን ይዘን... Read more »
የዛሬው አነሳስ በጉዳዩ ላይ ሳያሰልሱ አብዝተውና አምርረው የሄዱበት ድምፃዊያንን (የሀሳብ ተካፋይ ለማድረግ ካልሆነ በስተቀር) ሚና ለመሻማት አይደለም። እንደ ጥንታዊያኑ የግሪክ ፈላስፎችም “የፍቅር አይነቶች”ን “ስምንት” ብሎ በመዘርዘር ለማብራራት፤ አብራርቶም ተመራምሮ ለማመራመርም አይደለም። ምናልባት... Read more »
ዘውዴ መታፈሪያ ራሱ በከተማ አስተዳደሩ በአንዱ ወረዳ ውስጥ እየሰራ የሚኖረው ደግሞ በሌላ ወረዳ ላይ በመሆኑ እንደፈለገው ከወረዳው በፍጥነት አገልግሎት ማግኘት አልቻለም። እርሱም የሚታየው እንደሌላው ተገልጋይ በመሆኑ መታወቂያ ማግኘት እልህ አስጨራሽ ትዕግስትን ጠይቆታል።... Read more »
አንዳንዴ ‹‹ማር አይጥምሽ›› የሚባሉ አይነት ሰዎች ያጋጥማሉ። ሁሉንም ነገር የሚቃወሙ ፤ ሁሉንም ነገር የሚያንቋሽሹ፤ ሁሉንም ነገር የሚያጣጥሉ ሰዎች ያጋጥማሉ። እንደነዚህ አይነት ሰዎችን ታዲያ ልብ ብሎ ላያቸው፣ ለተከታተላቸው ወይም ቆየት ያለ ባህሪያቸውን ለመረመረ... Read more »
ሰሞኑን አብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ባረፈበት ክልል ውስጥ አንድ ሁነት ተካሂዶ የነበረ ሲሆን፣ እሱም ”ንባብ ለምክንያታዊነት” በሚል መሪ ቃል የተከናወነው የንባብ ሳምንት መርሀ-ግብር ነው። በቃ፣ ይኸው ነው። ይኸው ይሁን እንጂ ሁለት ጥልቅ እሳቤዎች (”ንባብ”... Read more »
ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ከብዙ ቀናት መሰወር በኋላ ዛሬ ሲነጋጋ ፤ ሰማይ የአህያ ሆድ ሲመስል በሰፋራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ሲጮህ ፤ በይልቃል አዲሴ ድንገተኛ መሰወር ክፉኛ ተጨንቀው የነበሩ የሰፈራችን ነዋሪዎች በሙሉ ወደ... Read more »