“ባለሥልጣኑ – በዓለም አቀፍ ደረጃ ድርሻውን መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ቢፈጠርለት ጥሩ ነው”- አቶ አስራት መኩሪያ የደቡብ ምዕራብ ሕዝቦች ክልል የቡና ሻይ ቢሮ ኃላፊ፤

የደቡብ ምዕራብ ሕዝቦች ክልል ገበያ ተኮር በሆኑ ምርቶችን በማምረት ይታወቃል:: እነዚህ ምርቶች ደግሞ ለሀገራችን ከፍተኛ ገንዘብ የሚያስገኙ፣ ለወጪ ንግዱም ከፍ ያለ አበርክቶ ያላቸው ናቸው:: በዚህም እንደ ቡናና ሻይ ያሉ ከፍ ያለ ኢኮኖሚያዊ... Read more »

«በውሃ ውስጥ የሚገኙ ማዕድናት መጠን መብዛት የንጹህ መጠጥ አቅርቦት ላይ ፈተና ሆኖብናል» -ኢንጂነር ፊልታሞ ዲብሎ በደቡብ ምዕራብ ሕዝቦች ክልል የውሃ እና ማዕድን ቢሮ፣ የመጠጥ ውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ለውጡ ከመጣ ወዲህ እንደ አዲስ የተዋቀረ ክልል ነው፡፡ በክልሉ የተለያዩ ማዕድናት፣ በማር፤ በቡና እና በቅመማ ቅመም በስፋት ይገኛሉ፡፡ ክልሉ አዲስ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ቀደም ብሎ ሲንከባለሉ... Read more »

“የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሲጠናቀቅ የዞኑንና የክልሉን ሁለንተናዊ ገጽታ ይቀይራል” – አቶ ሀብታሙ ካፍትን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የቤንች ሸኮ ዞን አስተዳደር

የቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት ከሚገኙ ስደስት ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ መቀመጫ የሆነችው ሚዛና አማን ከተማ ከአዲስ አበባ በ585 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች፤ በ6 ወረዳዎችና 2 ከተማ... Read more »

«የአዲስ አበባን ተሞክሮ በመውሰድ በክልሉ ከተሞች የመልሶ ማልማት ሥራዎችን እየሠራን ነው» – ኢንጂነር የማታለም ቸኮል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ

የደቡብ ምዕራብ ሕዝቦች ክልል እንደ ክልል ራሱን ችሎ ሲቋቋም በቢሮ ደረጃ ከተመሠረቱ መሥሪያ ቤቶች መካከል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ አንዱ ነው፡፡ እናም በክልል የሚገኙ ከተሞች እንዲዘምኑና የከተማነት ደረጃ እንዲያሟሉ የማድረግ ኃላፊነት ለዚህ... Read more »

“ከግል ኢንቨስተሮች ባሻገር የክልሉ መንግሥት በኢንቨስትመንት እየተሳተፈ ነው” – አቶ ማስረሻ በላቸው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከተመሠረተ ከሁለት ዓመት በላይ ሆኖታል። ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ ከዚህ በፊት ማህበረሰቡ ያነሳቸው የነበሩ የመልማት ጥያቄዎች በተለይም ግብርናውን ከማዘመን፤ አካባቢው ያለውን የመልማት አቅም በተገቢው መንገድ ከመጠቀም አንጻር የግብርና... Read more »

“ከሕዝባችን ጋር ተባብረን በመስራታችን የተረጋጋ የፖለቲካ አካባቢ ተፈጥሯል” – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር፤

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 11ኛ ክልል ሆኖ ከተመሰረተ ሁለት ዓመት አልፎታል። ለክልሉ መመስረት ዋና መነሻ የሆነው ደግሞ በሕዝቦች ሲነሱ የነበሩ የፍርሃዊ ተጠቃሚነት፤ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት፤ የመልማት ፍላጎት፤ ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል... Read more »

 «እድለኞች ወደ ቤታቸው የገቡት ሁሉ ነገር ተሟልቶ እና ምቹ ሆኖ አይደለም» – ኢንጂነር ስጦታው አካለ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የግንባታ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ከሚገነባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከል፣ የጋራ መኖሪያ ቤቶች/ኮንዶሚኒዬም ቤቶች ሲሆኑ፤ ይህም ነዋሪዎች እየቆጠቡ ቤት ለማግኘት ተመዝግበው የሚጠባበቁበት ነው፡፡ ሆኖም በተለያዩ ወቅቶች ተገንብተው ለባለዕድለኞች በዕጣ የሚተላለፉ እነዚህ የጋራ... Read more »

 «ከሕገወጥ ምግብ እና መድኃኒት ቁጥጥር ጋር በተያያዘ በሦስት ዓመት ውስጥ በበርካታ ሰዎች ላይ ርምጃዎችን ወስደናል» – አቶ አዳነ ቆጭቶ

በአረንጓዴ ደኖች የተሸፈነው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል፤ ከ2010ሩ ሀገራዊ ለውጥ ማግስት፣ የሕዝቦች ጥያቄዎች ተደምጠው ምላሽ ማግኘት መጀመራቸውን ተከትሎ 11ኛ ክልል ሆኖ የተመሠረተ ነው፡፡ የክልሉ በደን መሸፈን ተፈጥሯዊ «ኦርጋኒክ» የሆኑ ማር ፣... Read more »

‹‹ዘመናዊ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ የአሰራር ስርዓት ባለመዘርጋቱ የመታወቂያ አሰጣጥ ችግር ፈጥሯል››  አቶ ዮናስ ዓለማየሁ-  የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

የወሳኝ ኩነት መረጃ የሕዝብን ማኅበራዊና ተፈጥሯዊ ኩነት ሰንዶ ለማስቀመጥ አስፈላጊ ነው፡፡ ለአንድ ሀገር ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገትም የሚኖረው ስትራቴጂክ አስተዋጽኦም ከፍያለ ነው። በሀገራችን የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ከተጀመረ ከ80 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል። በዚህ... Read more »

“ የዩኒየኖች እና የኅብረት ሥራ ማህበራት አመራሮች በኢንስፔክሽን ግኝቱ መሠረት ቢፈተሹ አንዳቸውም ከተጠያቂነት አይተርፉም”ልዕልቲ ግደይ የአዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር

በከተማ አስተዳደሩ በአዋጅ ቁጥር ተቋቁመው ለህዝብ አገልግሎት እየሰጡ ከሚገኙ ተቋማት አንዱ የአዲስ አበባ የህብረት ስራ ኮሚሽን ነው:: ዋና ዓላማውም የህብረት ስራ ማህበራትን በማደራጀት ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮችን መፍታት እንዲችሉ ሙያዊና ቴክኒካዊ ድጋፎችን ለማድረግ... Read more »