
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ወርቅና የድንጋይ ከሰል ጨምሮ በተለያዩ ማዕድናት የበለጸገ ነው፡፡ በክልሉ ለኢንዱስትሪና ለኮንስትራክሽን ግብዓት የሚውሉ ማዕድናት እና የከበሩ ማዕድናት ይገኛሉ። በተለይ በዳውሮ እና በኮንታ አካባቢዎች ወርቅና የድንጋይ ከሰል በስፋት... Read more »
በኢትዮጵያ በተለያዩ አደጋዎች የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየተበራከተ መምጣቱን መረጃዎች ያመለክታሉ:: ለእዚህ የከፋ አደጋ ከሚዳረጉት መካከልም አፋጣኝ የመጀመሪያ ርዳታ ማግኘት ሲገባቸው ባለማግኘታቸው የሚሞቱትና ለከፋ ጉዳት የሚዳረጉት ቁጥር ቀላል የሚባል አለመሆኑም ይገለጻል:: ለእዚህ ችግር... Read more »

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በግብርናው ዘርፍ እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ በርካታ ውጤቶች እንዲመዘገቡ አስችሏል። መንግሥት ለዘርፉ ሥራ ስኬታማነት አስፈላጊና ወሳኝ የሚባሉ ፖሊሲ እና ስትራቴጂንም ቅርጾ ወደ ትግበራ በማስገባት፣ የተለያዩ ኢኒሼቲቮችንም በመተግበርና በርካታ ድጋፎችንም በማድረግ... Read more »

ቃል በተግባር እንዲሉ፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መዲናዋን እንደ ስሟ አዲስ የማድረግ፣ ከተማዋን የማስዋብና ዓለም አቀፍ ደረጃዋን የጠበቀች ከተማ እንድትሆን የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ቀጥሏል። ከሥራዎቹ መካከል በአዲስ አበባ ከተማ ተጀምሮ ወደ ክልል... Read more »

የከበሩ ማዕድናት ከውበታቸው እና ልዩ ባሕሪያቸው የተነሳ በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ለዘመናት ተወዳጅ ሆነው ዘልቀዋል፤ ባለንበት ዘመንም ተፈላጊነታቸው ከፍተኛ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይጠቁማሉ። የማዕድናቱ ቀለማት፣ ውበትና ማራኪነት የሰውን ቀልብ የሚስብ ከመሆኑም በላይ... Read more »

ከጥራት ሥራ አመራር ፋይዳዎች መካከል መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት፣ የግል አግልግሎት ሰጪዎችና አምራች ደርጅቶች እንዲሁም የግብርና ምርት አቀነባባሪዎች በተሠማሩበት የሥራ መስክ ውጤታማ እንዲሆኑ የላቀ ሚና እንዲጫወቱ ማስቻል የሚለው ይጠቀሳልየሠራተኞቻቸውን የሥራ ብቃት ፣... Read more »

ኢትዮጵያ ምንም እንኳን ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው ሕዝቧ መተዳደሪያ የግብርና ዘርፍ ቢሆንም፤ ሰፊ የሚታረስ መሬት ቢኖራትም፣ የግብርና ሥርዓቱን ካለዘመኑ፣ በዝናብና በበሬ ላይ ጥገኛ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ምርትና ምርታማነትን በሚገባው ልክ ማሳደግ ሳይቻል... Read more »

የሀገሪቱ ከተሞች በእቅድ ወይም በፕላን ሳይመሩ ከመቆየታቸው ጋር ተያይዞ ስር በሰደደ የመሠረተ ልማት ችግር ውስጥ ቆይተዋል:: ከተቆረቆሩ ዘመናትን ያስቆጠሩ እንዲሁም ትልቅ የሚባሉት አንዳንድ ከተሞች ሳይቀሩ መሠረታዊ የመሠረተ ልማት ችግር የሚታይባቸው ናቸው:: በዚህ... Read more »

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የበርካታ የማዕድን ሀብቶች ባለቤት ነው፡፡ ከእነዚህ የማዕድን ሀብቶቹ መካከል ለኢንዱስትሪና ለኮንስትራክሽን ግብዓት የሚውሉት ማዕድናት ይጠቀሳሉ፡፡ ለኢንዱስትሪ ግብዓትነት የሚውሉትን እንደ ድንጋይ ከሰል፣ ሲልካሳንድ፣ ላይምስቶን፣ ካኦሊን የመሳሰሉትን ለማልማት የሚያስችል ሥራ ሲሠራ... Read more »

ከሀገራችን የእሳተ ገሞራ ታሪክ ጋር አንድ አካል ሆኖ ይነሳል። የስምጥ ሸለቆ ከፈጠራቸው ታላላቅ ገጸ በረከቶች መሀልም ዋንኛው መሆኑ ይነገርለታል። ታላቁ የባቱ ደምበል ሀይቅ። ባቱና ዙሪያ ገባው ቆላማ በመሆኑ ሞቃታማ የአየር ንብረትን ተላብሷል።... Read more »