
የአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ክላስተር ልማት ኮርፖሬሽን በመጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ከተለዩት የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪው ዘርፍ ቁልፍ ችግሮች ውስጥ አንዱና ለዘርፉ ዕድገት አስፈላጊ የሆነውን የማምረቻና መሸጫ ቦታዎችን... Read more »

አገራት ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ ብልፅግናን ለመቋደስ የአንድነትን ሃይል የህብረትንም የድል ምስጢር ጠንቅቀው በመረዳት በተለይ በንግድና ኢንቨስትመንት እርስ በእርስ መተሳሰርን አማራጭ ማድረግ ከጀመሩ አመታትን አስቆጥረዋል። ከመገፋፋት ይልቅ መደጋገፍ ወሳኝ መሆኑን በመረዳት ራስ ወዳድ እና... Read more »

ከግንባታ ሥራ መሠረት ማውጣትና የማጠናቀቂያ ሥራ (ፊኒሺንግ)ጊዜ በመውሰድና በወጪም ከባድ እንደሆነ ይነገራል። በተለይም ለማጠናቀቂያ ለወለል ንጣፍ የሚውለው የሴራሚክ የግንባታ ግብአት በአብዛኛው ከውጭ የሚገባ በመሆኑ በገበያ ተለዋዋጭነት ወጨው በየጊዜው ከፍ እያለ ዘርፉን እየፈተነው... Read more »

ኢትዮ ቴሌኮም ‹‹ቴሌብር ››የተሰኘ ለማህበረሰቡ ምቹ እና ሁሉን አካታች የገንዘብ ማስተላለፊያ እና የመገበያያ ዘዴ የሆነውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት (Mobile Money service) አስጀምሯል፡፡ አገልግሎቱም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ፣የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ... Read more »

ከሌሎች ዘርፎች ጋር ሲወዳደር ላለፉት ዓመታት የማዕድን ዘርፉ ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ሲያበረክት የነበረው አስተዋፅኦ እዚህ ግባ የሚባል አልነበረም፡፡ ለሀገራዊ አጠቃላይ ምርት ያለው አበርክቶም ዝቅተኛ እንደነበር በተለያዩ ጊዚያት ከማዕድንና ኢንርጂ ሚንስቴር የወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡... Read more »

የኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ተቋም ወደ ባንክ በማደግ “ሲንቄ” ባንክ በሚል ስያሜ ባንኩ ተመስርቷል። ባንኩ እስከዛሬ የነበረውን ጉዞ አጠናክሮ በመቀጠሉና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሰጠውን እድል ተጠቅሞ እንዲሁም ማሟላት የሚገባውን መስፈርቶች አሟልቶ ማክሮ ፋይናንስ... Read more »
አንድ ሀገር ለውጭ ሀገራት ከሚሸጠው በላይ ሸቀጦችንና አገልግሎቶችን ሲገዛ የንግድ ጉድለት ተከሰተ ይባላል። ኢትዮጵያ ከውጭ ሀገራት ከምትገዛው በላይ ለመሸጥ የወጪ ንግድ ላይ የተመሰረተ ለማድረግ ጥረት ብታደርግም ዛሬን ኢኮኖሚዋ በዋናነት የገቢ ንግድ ላይ... Read more »
በአፍሪካ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ ካላቸው አገራት መካከል የምትመደበው ኢትዮጵያ፤ የቴሌኮም ዘርፍ በአንድ የመንግሥት አገልግሎት ሰጪ በብቸኝነት ተይዞ በመቆየቱ ተጠቃሚዎች በዋጋም ሆነ በአገልግሎት ጥራት አማራጭ ሳይኖራቸው ቆይቷል። በአሁኑ ጊዜ የቴሌኮም አገልግሎትን በብቸኝነት... Read more »
የአንድ ቋንቋ ተናጋሪዎቹ እየሞቱ ወይም ተናጋሪዎቹ ቋንቋቸውን መጠቀም ትተው ሌሎች ቋንቋዎችን ወደ መናገር እየተሸጋገሩ ሲሄዱ ቋንቋዎች የመጥፋት አደጋ ይጋረጥባቸዋል። በዚህ መልኩ በዓለም ላይ በርካታ ቋንቋዎች ሞተዋል። ዛሬም በሞት አፋፍ ላይ ያሉ አሉ... Read more »
የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በሆነችውና የተለያዩ ዓለምአቀፍ ድርጅቶች በሚገኙባት አዲስ አበባ ውስጥ በተለይም ቤተመንግሥትን ጨምሮ ትላልቅ ተቋማት በሚገኙባቸው ዋና ዋና በተባሉት አካባቢዎች ማብሰያና መፀዳጃቤት ያልተሟላላቸው፣ እጅግ የተጠጋጉ ለመኖሪያ ምቹ ያልሆኑ የመኖሪያቤቶች እንደነበሩ የቅርብ... Read more »