
አለማችን በአየር ንብረት ለውጥ ተፅእኖ የድረሱልን ጥሪ ማሰማት ከጀመረች አመታት ተቆጥረዋል። በቀውሱ ምክንያት የሙቀት መጠኑ በእጅጉ ጨምራል። ግግር በረዶዎች እየቀለጡ ናቸው። የተለያዩ ከተሞች በተደጋጋሚ ጎርፍ እየተጥለቀለቁ ናቸው። ዜጎች በድርቅ ምክንያት የረሃብ ቸነፈር... Read more »

ዘንድሮ በተለይም ካለፉት ሁለት ወራት ጀምሮ በሀገሪቷ የሚገኙ የወተት ላሞች የነጠፉ በሚመስል መልኩ ከፍተኛ የወተት እጥረት ተከስቶ ሰንብቷል። ግብርና ሚኒስቴርም ለእጥረቱ ምክንያት የሚታለቡ ላሞች ቁጥር ማነስ መሆኑን ይጠቅሳል። በዋነኛነትም በወተት ልማቱ አርሶ... Read more »

ለምለም መንግሥቱ ‹‹የአትክልት ሥፍራ የጥበብ ማዕከል›› ይላል ርዕሱ። በርዕሱ ሥር የተሰጠው ማብራሪያም ‹‹የአትክልት ሥፍራ የጥበብ ማዕከል ፤ ከቤት ውጪ የሥነጥበብ አውደርዕይ እና የባህል ለውውጥ ማከናወኛ ቦታ ነው። በውስጡም አንድ ድንኳን የተወጠረ ሽፋን... Read more »

ታምራት ተስፋዬ የሰው ልጅ ለምግብነት ከሚጠቀማቸው መካከል ዘይት አንዱና ዋነኛው ነው። በባህላዊም ሆነ በዘመናዊ መንገድ የሚዘጋጅ፣ ደሃውም ሆነ ሀብታሙ ለምግብነት የሚጠቀመው የምግብ አይነት ነው። ከምግብነት ባለፈም በኢንዱስትሪዎች፣ ለመዋቢያ ቅባቶች፣ ለመድኃኒት ለቀለሞችና ለሌሎችም... Read more »

የቡድን ሃያ ሀገራት በኢኮኖሚ ያደጉ 19 ሀገራትንና የአውሮፓ ህብረትን ያቅፋል። አስራ ዘጠኙ ሀገራትም አርጀንቲና፣ አውስትራሊያ፣ ብራዚል፣ ካናዳ፣ ቻይና፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ህንድ፣ ኢንዶኔዢያ፣ ጣልያን፣ ጃፓን፣ ሜክሲኮ፣ ሩሲያ፣ ሳኡዲ አረቢያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ደቡብ ኮሪያ፣... Read more »

ግብርና ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መሰረት ከመሆኑም በላይ ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር ዋና አንቀሳቃሽ ሞተር ነው። የግብርና ዘርፍ ከጠቅላላ አገራዊ ምርት ጂዲፒ 40 በመቶ ድርሻ ሲኖረው አገሪቱ ከምታገኘው ዓመታዊ የውጭ ምንዛሪ... Read more »

እንደ ኢትዮጵያ በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት መሬት መተኪያ የሌለው ሀብት ነው። ብዙ ነገራቸው ከመሬት ጋር የሚያያዝ ነው። በመሆኑም ይህንን መተኪያ የሌለው ሀብት በአግባቡ እና ለሚፈለገው አግልግሎት ማዋል፣ በቁጠባና በጥንቃቄ ማስተዳደር ከምንም በላይ... Read more »

ይዞታቸው ጥሩ ሆኖ ነገር ግን በእርጅና ምክንያት ገጽታቸው ተበላሽቶ፣የውስጣቸውም ንጽህና ተጓድሎ የሚያስቆጩ ጥቂት የማይባሉ ህንፃዎችን በከተሞች ውስጥ እንታዘባለን።በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሆነው ለህዝብ አገልግሎት መስጠታቸው ደግሞ ይበልጡን አስገራሚ ያደርገዋል።ከተሞች ገጽታቸው እየተለወጠ ባለበት በዚህ... Read more »
የኢንዱስትሪ ዘርፍ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን የሚጠይቅ፣ አዋጪ ቴክኖሎጂ የሚፈልግ፣ የተሻለ መሠረተ ልማት የሚያሻውና በተለይ ደግሞ ከፍተኛ ካፒታልን የሚጠይቅ ዘርፍ ነው:: መንግሥት ይህን ዘርፍ ለማጐልበት በአገሪቱ በተመረጡ ትልልቅ ከተሞች ውስጥ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ገንብቷል፤... Read more »

ኢትዮጵያ 14 የቅመማ ቅመም ዓይነቶችን ታመርታለች። ሰባቱ ደግሞ በየዓመቱ በቋሚነት ወደ ውጭ የምትልካቸው በውጭው ገበያም እጅግ ተፈላጊ መሆናቸውን ከኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የገበያ መረጃና ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል። በተለይ እርድና ኮረሪማ... Read more »