እቁብ-ባህላዊ ችግር መፍቻ እሴት

የሰብአዊነት አስተሳሰብ «ለሰው መድሃኒቱ ሰው ነው፤» በሚለው ህዝባዊ ፍልስፍና ይገለፃል። ይህ በሰው ልጅ በሰው ላይ የመተማመን መንፈስ የኢትዮጵያውያን አንዱ ማህበራዊ መሰረት ተደርጎም ይቆጠራል። በአገራችን በተዘረጋው ጠንካራ ሥርዓተ ማህበረሰባዊ መስተጋብር ህዝቦች ለሃዘንም ለደስታም... Read more »

ከትራፊክ ፖሊስ እንጂ ከትራፊክ አደጋ የማይታደጉት ቀበቶዎች

በምድር ላይ ህጎች በአራቱም አቅጣጫ ይወጣሉ፤ ህግ አውጪ፣ ህግ ተንታኝ፣ ህግ አስፈጻሚ፣ ህግ ፈፃሚ፣ ዳኛ፣ ዐቃቢ ህግ፣ ጠበቃ፣ ከሳሽ፣ ተከሳሽ፣ ምስክር፣ዋስ፣ … ወዘተ ይኖሩታል። ከህገ ልቡና ዛሬ በየመንደሩ እና በየቤቱ በየፌስቡኩ እስከሚወጡት... Read more »

ለደንብ አስከባሪዎችም ሌላ ደንብ አስከባሪ ያስፈልጋል!

አዲስ አበባ አይደለም ለኖረባት አንድ ቀን በጉያዋ ለዋለባትና ላደረባት ሰው የደንብ አስከባሪዎችንና የነጋዴዎችን የሌባ እና ፖሊስ አባሮሽ ማስተዋል አይከብደውም። አመሻሽ 12 ሰዓት አካባቢ ከሸገር ጎዳናዎች አንዱ በሆነው መገናኛ አካባቢ የተገኘ ሰው ልጅነቱን... Read more »

የጥላቻ ንግግር ሲባል ምን ማለት ነው? አዋጁን ጥሶ የተገኘስ ምን ይበየንበታል?

 ሰዎች ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብታቸውን ሲጠቀሙ ግጭት ወይም ሁከትን የሚቀሰቅስ ወይም ብሄርን፤ ሀይማኖትን፤ ዘርን፣ ጾታን ወይም አካል ጉዳተኝነትን መሰረት በማድረግ በግለሰብ ወይም በተለየ ቡድን ላይ ጥላቻ ወይም መድልዎ የሚያስፋፋ ንግግር ከማድረግ እንዲቆጠቡ... Read more »

ተራ አስከባሪዎቹ – ባለታሪኮች”

አለማወቅ የአእምሮ እውርነት ሲባል እሰማለሁ። የአእምሮ እውርነት ደግሞ ከምንም በላይ ይከፋል። ሰው በአእምሮ እውርነት በሽታ ከተጠቃ ሰው ሳይሆን ለማዳ እንስሳ ይሆናል። ህጻናት ሳለን እንደ ህጻናት እናስባለን፤ እያደግን ስንመጣም ጤነኞች ከሆንን ከእድገታችን ጋር... Read more »

በቤተሰብ ውስጥ ህጋዊ ወራሽ የሚባሉት እነማን ናቸው?

የሰው ልጅ በዚች ምድር ላይ ባለው የቆይታ ጊዜው የተለያዩ መብቶች እና ግዴታዎች አሉት። ከዚህ ውስጥም ንብረት የማፍራት መብት የሚጠቀስ ነው። ይህን ንብረት በምድር ላይ እስካለ ብቻ ነው የሚጠቀምበት። ሕይወቱ ካለፈች በኋላ ይህን... Read more »

ማርፈድ “የድህነት” ምልክት ነው!

ህይወት ረዥም መንገድ ናት። ጉዞዋም ቀጥተኛ፣ ገባ ወጣ፣ አቀበትና ቁልቁለት የበዛበት፤ መዳረሻዋም እሩቅ ሊሆን ይችላል። በህይወት መንገድ ላይ ወደ ሚፈልጉበት የስኬት ቦታ ለመድረስ ወድቆ መነሳት ወይም ስህተት መስራት አንድ አጋዥ የህይወት ምርኩዝ... Read more »